የኢትዮጵያ መንግሥት በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት - ዩኤስኤአይዲ የተወሰደውን የእርዳታ አቅርቦትን የማቋረጥ ውሳኔ ‘ፖለቲካዊ’ ነው ሲል ተቃወመ። ዩኤኤአይዲ የሚያቀርበው እርዳታ ከታለመለት ዓላማ ውጪ ጥቅም ላይ መዋሉን በመግለጽ የእርዳታ አቅርቦት ሥራውን ማቋረጡን አሳውቋል። የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ በሰጡት መግለጫ ውሳኔው በመንግሥት ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በመግለጽ ተችተውታል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት - ዩኤስኤአይዲ የተወሰደውን የእርዳታ አቅርቦትን የማቋረጥ ውሳኔ ‘ፖለቲካዊ’ ነው ሲል ተቃወመ። ዩኤኤአይዲ የሚያቀርበው እርዳታ ከታለመለት ዓላማ ውጪ ጥቅም ላይ መዋሉን በመግለጽ የእርዳታ አቅርቦት ሥራውን ማቋረጡን አሳውቋል። የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ በሰጡት መግለጫ ውሳኔው በመንግሥት ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በመግለጽ ተችተውታል።
0 Comments
0 Shares