ሸገር ከተማ ቀድሞ በኦሮምያ የአዲስ አበባ ዙርያ ልዩ ዞን ተብሎ በሚጠሩ የነበሩ ዞኖችን አንድ ላይ በማዋሀድ ከወራት በፊት የተቋቋመ ከተማ ነው። ከተማው ክፍለ ከተማዎች እና ወረዳዎችን በማዋቀር ዋና መቀመጫውን አዲስ አበባ ውስጥ በማድረግ ሥራ ከጀመረ ውሎ አድሯል። ይሁን እንጂ ዝርፍያ፣ ዛቻ እና ያለ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰውን ማሰር የተለመደ ሆኗል ይላሉ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች። የከተማዋ ባለሥልጣን ግን ይህንን ክስ ያስተባብላሉ።
ሸገር ከተማ ቀድሞ በኦሮምያ የአዲስ አበባ ዙርያ ልዩ ዞን ተብሎ በሚጠሩ የነበሩ ዞኖችን አንድ ላይ በማዋሀድ ከወራት በፊት የተቋቋመ ከተማ ነው። ከተማው ክፍለ ከተማዎች እና ወረዳዎችን በማዋቀር ዋና መቀመጫውን አዲስ አበባ ውስጥ በማድረግ ሥራ ከጀመረ ውሎ አድሯል። ይሁን እንጂ ዝርፍያ፣ ዛቻ እና ያለ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰውን ማሰር የተለመደ ሆኗል ይላሉ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች። የከተማዋ ባለሥልጣን ግን ይህንን ክስ ያስተባብላሉ።
WWW.BBC.COM
‘የፀጥታ ኃይሎች አስረው ገንዘብ እየተቀበሉ እያንገላቱን ነው’ - የሸገር ከተማ ነዋሪዎች - BBC News አማርኛ
ሸገር ከተማ ቀድሞ በኦሮምያ የአዲስ አበባ ዙርያ ልዩ ዞን ተብሎ በሚጠሩ የነበሩ ዞኖችን አንድ ላይ በማዋሀድ ከወራት በፊት የተቋቋመ ከተማ ነው። ከተማው ክፍለ ከተማዎች እና ወረዳዎችን በማዋቀር ዋና መቀመጫውን አዲስ አበባ ውስጥ በማድረግ ሥራ ከጀመረ ውሎ አድሯል። ይሁን እንጂ ዝርፍያ፣ ዛቻ እና ያለ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰውን ማሰር የተለመደ ሆኗል ይላሉ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች። የከተማዋ ባለሥልጣን ግን ይህንን ክስ ያስተባብላሉ።
0 Comments 0 Shares