በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ሸዋ ዞን ወለንጪቲ ከተማ ማክሰኞ ምሽት ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በንፁሃን ሰዎች ላይ የሕይወት እና የአካል ጉዳት መድረሱ ተነገረ። ታጣቂዎቹ በፈጸሙት ጥቃት ሁለት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን እና ሌሎች ሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መሐመድ ሱፋ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ሸዋ ዞን ወለንጪቲ ከተማ ማክሰኞ ምሽት ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በንፁሃን ሰዎች ላይ የሕይወት እና የአካል ጉዳት መድረሱ ተነገረ። ታጣቂዎቹ በፈጸሙት ጥቃት ሁለት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን እና ሌሎች ሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መሐመድ ሱፋ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
0 Comments
0 Shares