ቀና አታድርጉኝ ከሄደች ትታው መማፀኔን ተክዤ ልግፋው ይህ ሐዘኔን ጨለማ አልብሳው ስትሄድ የፈካውን ቀኔን እኔስ አቅም የለኝም እባክሽ ብዬ ልመልሳት ቢፈጀው ልቤን የፍቅር እሳት አይሞከርም መቼም እሷን ለመረሳት ስትሄድ ስለያት ዛሬ ስሰናበታት ማን አወቀልኝ ፍቅሬን እንደምወዳት ልሸኛት እንጂ የሆዴን ችዬ ባይል ነው ከላይ ግድ የለም ብዬ ገና በጊዜ በቀየው አድባር አብረን አድገን ክፋት በሌለው በንፁህ ፍቅር ተፈላልገን ተዋደን ኖረን ባልነበረ ዓይነት በሚያስቀና ልቧን ከልቤ ድንገት ለያየው ቀን መጣና በደለኛ ሰው ይቅርታ ብሎ አንሶ ሰው ከካሰ ይኖር ወይ ልቡን ያልመለሰ ሳይገባኝ ለእኔ የቱጋ እንደሆነ እንኳን ማስቀየሜ ተይ ብያት ነበር ባለኝ አቅሜ መማፀኔ ማሪኝ ማለቴ ለኔም ሳይገባኝ ( ያውምሳይገባኝ ) ነው ጥፋቴ ታዲያ እንዴት ይሆን ወዳጅን ግሮ ( መክሮ ) ልብን መመለስ ወደ ድሮ አዝማች በዚህ ዓለም ሚዛን ነፍስ ያለፍቅር መች ይሞላል በሌለሽበት ሲኖር ያላንቺ ቀን ይጎላል እስኪ አውቀንበት ሰው ሳንፈልግ ሌላ ዳኛ ብለን ለፍቅር ተይ እንገናኝ ዞረን እኛ በደለኛ ሰው ይቅርታ ብሎ አንሶ ሰው ከካሰ ይኖር ወይ ልቡን ያልመለሰ ሳይገባኝ ለእኔ የቱጋ እንደሆነ እንኳን ማስቀየሜ ተይ ብያት ነበር ባለኝ አቅሜ መማፀኔ ማሪኝ ማለቴ ለኔም ሳይገባኝ ( ያውም ሳይገባኝ ) ነው ጥፋቴ ታዲያ እንዴት ይሆን ወዳጅን ግሮ ( መክሮ ) ልብን መመለስ ወደ ድሮ
ቀና አታድርጉኝ ከሄደች ትታው መማፀኔን ተክዤ ልግፋው ይህ ሐዘኔን ጨለማ አልብሳው ስትሄድ የፈካውን ቀኔን እኔስ አቅም የለኝም እባክሽ ብዬ ልመልሳት ቢፈጀው ልቤን የፍቅር እሳት አይሞከርም መቼም እሷን ለመረሳት ስትሄድ ስለያት ዛሬ ስሰናበታት ማን አወቀልኝ ፍቅሬን እንደምወዳት ልሸኛት እንጂ የሆዴን ችዬ ባይል ነው ከላይ ግድ የለም ብዬ ገና በጊዜ በቀየው አድባር አብረን አድገን ክፋት በሌለው በንፁህ ፍቅር ተፈላልገን ተዋደን ኖረን ባልነበረ ዓይነት በሚያስቀና ልቧን ከልቤ ድንገት ለያየው ቀን መጣና በደለኛ ሰው ይቅርታ ብሎ አንሶ ሰው ከካሰ ይኖር ወይ ልቡን ያልመለሰ ሳይገባኝ ለእኔ የቱጋ እንደሆነ እንኳን ማስቀየሜ ተይ ብያት ነበር ባለኝ አቅሜ መማፀኔ ማሪኝ ማለቴ ለኔም ሳይገባኝ ( ያውምሳይገባኝ ) ነው ጥፋቴ ታዲያ እንዴት ይሆን ወዳጅን ግሮ ( መክሮ ) ልብን መመለስ ወደ ድሮ አዝማች በዚህ ዓለም ሚዛን ነፍስ ያለፍቅር መች ይሞላል በሌለሽበት ሲኖር ያላንቺ ቀን ይጎላል እስኪ አውቀንበት ሰው ሳንፈልግ ሌላ ዳኛ ብለን ለፍቅር ተይ እንገናኝ ዞረን እኛ በደለኛ ሰው ይቅርታ ብሎ አንሶ ሰው ከካሰ ይኖር ወይ ልቡን ያልመለሰ ሳይገባኝ ለእኔ የቱጋ እንደሆነ እንኳን ማስቀየሜ ተይ ብያት ነበር ባለኝ አቅሜ መማፀኔ ማሪኝ ማለቴ ለኔም ሳይገባኝ ( ያውም ሳይገባኝ ) ነው ጥፋቴ ታዲያ እንዴት ይሆን ወዳጅን ግሮ ( መክሮ ) ልብን መመለስ ወደ ድሮ
0 Comments 0 Shares