በተለያዩ ምክንያቶች ከትውልድ መንደራቸው ወጥተው በየመን የሚገኙ ዜጎች የሚደርስልን ጠፍቶ በጦርነት መካከል እየተሰቃየን ነው ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አብዛኞቹ ሰንዓ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ቢሆንም አሁን ግን በጦርነቱ ምክንያት ወደ ተለያዩ የገጠር አካባቢዎች እየተሰደዱ እንደሆነ እና መፍትሄም እንዳጡ ይናገራሉ።
በተለያዩ ምክንያቶች ከትውልድ መንደራቸው ወጥተው በየመን የሚገኙ ዜጎች የሚደርስልን ጠፍቶ በጦርነት መካከል እየተሰቃየን ነው ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አብዛኞቹ ሰንዓ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ቢሆንም አሁን ግን በጦርነቱ ምክንያት ወደ ተለያዩ የገጠር አካባቢዎች እየተሰደዱ እንደሆነ እና መፍትሄም እንዳጡ ይናገራሉ።
0 Comments
0 Shares