SHEGER FM 102.1 'yenanetew radio' is the first private radio station in Ethiopia. We are proud to be Ethiopians, and we love our country more than anything! Our mission is to to provide the Ethiopian business and media environment the best available information without distortion! We offer an 18 hour, all day, broadcasting of news, features, programs and music.
በቅርብ የተከናወኑ
-
ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ከመዓዛ ብሩ ጋር ያደረገው ጨዋታ - ሁለተኛው ክፍል
የዛሬ 8 ዓመት በናንተው ሬድዮ ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የተላለፈውንና መዓዛ ብሩ ከተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ጋር አድርጋው የነበረውን የቅዳሜ ጨዋታ ቆይታ ሁለተኛውን ክፍል ወደ ሸገር ኦፊሺያል የዩትዩብ ቻናል ጎራ ብላችሁ እንድታዳምጡ ጋብዘናል…ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ከመዓዛ ብሩ ጋር ያደረገው ጨዋታ - ሁለተኛው ክፍል የዛሬ 8 ዓመት በናንተው ሬድዮ ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የተላለፈውንና መዓዛ ብሩ ከተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ጋር አድርጋው የነበረውን የቅዳሜ ጨዋታ ቆይታ ሁለተኛውን ክፍል ወደ ሸገር ኦፊሺያል የዩትዩብ ቻናል ጎራ ብላችሁ እንድታዳምጡ ጋብዘናል…0 Comments 0 SharesPlease log in to like, share and comment! -
-
-
-
-
ብሄራዊ ማንነት | Nation and Nationalism Sheger cafe on Sheger FM 102.1 Part IIIብሄራዊ ማንነት | Nation and Nationalism Sheger cafe on Sheger FM 102.1 Part III0 Comments 0 Shares
-
ብሄራዊ ማንነት | Nation and Nationalism Sheger cafe on Sheger FM 102.1 Part 4ብሄራዊ ማንነት | Nation and Nationalism Sheger cafe on Sheger FM 102.1 Part 40 Comments 0 Shares
-
ቤተሰቡን በአሳት ያጋየው ማነው? - Sheger 991 on Sheger FM 102.1ቤተሰቡን በአሳት ያጋየው ማነው? - Sheger 991 on Sheger FM 102.1
-
ቤተሰቡን በአሳት ያጋየው ማነው? Part 2 - Sheger 991 on Sheger FM 102.1ቤተሰቡን በአሳት ያጋየው ማነው? Part 2 - Sheger 991 on Sheger FM 102.10 Comments 0 Shares
-
ዜጎች ወደተለያዩ የአረብ ሀገራት ለቤት ሰራተኝነት በህጋዊ መንገድ እንዳይሄዱ መንግስት ጥሎት የቆየውን እገዳ እንዲያነሳ ጥያቄ ማቅረቡን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ስራ ፈላጊዎችን በህጋዊ መንገድ ለመላክም ከ3 ሰራተኛ ተቀባይ ሀገራት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ለመፈራረም ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅቶ መጨረሱን ሰምተናል፡፡
ስምምነቶቹ የሚፈረሙት ከሊባኖስ፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስና ከባህሬን ጋር ነው ተብሏል፡፡
ሚኒስትሩ አቶ አብዱልፈታህ አብዱላሂ እንዳሉት የተሰናዳው የስምምነት ረቂቅ አስተያየት እንዲሰጥበት ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተልኳል፡፡
ከሳውዲ አረቢያ ጋር ስምምነት ላይ መደረሱ የሚታወስ ሲሆን ስምምነቱ በመንግስት እንዲፀድቅ የሚቀርብ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
ከሊባኖስ ጋር በቅርቡ ስምምነት ይፈረማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በቀድሞው የስራ ስምሪት አዋጅ መሰረት ፈቃድ ተሰጥቷቸው ሲሰሩ የቆዩ 21 ነባር ኤጀንሲዎች ፈቃዳቸው መሰረዙን ሚኒስትሩ ዛሬ የመስሪያ ቤታቸውን የ6 ወራት የስራ ክንውን ሪፖርት ለሕዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት ሲያቀርቡ ሰምተናል፡፡
በአዲሱ አዋጅ መሰረት በውጭ ሀገር ስራና ሰራተኛን ለማግኘት ካመለከቱ 820 አዳዲስና 178 ነባር ኤጀንሲዎች መካከል መስፈርቱን አሟልተዋል ተብለው ፈቃድ የተሰጣቸው 6 ኤጀንሲዎች ብቻ ናቸው፡፡ ሰነዳቸው እየታየ ያሉም አሉ ተብሏል፡፡
አዲሱ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት አዋጅ ከፀደቀ 2 አመት ቢሞላውም ወደ አረብ ሀገራት ለስራ የሚሄዱ ሰራተኞች እገዳ እስካሁን አልተነሳም አሁን ግን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያገባደድን ነው ያሉት ሚኒስትሩ መንግስት እገዳውን እንዲያነሳ ጥያቄ አቅርበን መልስ እየጠበቁ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
(ትዕግስት ዘሪሁን)ዜጎች ወደተለያዩ የአረብ ሀገራት ለቤት ሰራተኝነት በህጋዊ መንገድ እንዳይሄዱ መንግስት ጥሎት የቆየውን እገዳ እንዲያነሳ ጥያቄ ማቅረቡን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡ ስራ ፈላጊዎችን በህጋዊ መንገድ ለመላክም ከ3 ሰራተኛ ተቀባይ ሀገራት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ለመፈራረም ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅቶ መጨረሱን ሰምተናል፡፡ ስምምነቶቹ የሚፈረሙት ከሊባኖስ፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስና ከባህሬን ጋር ነው ተብሏል፡፡ ሚኒስትሩ አቶ አብዱልፈታህ አብዱላሂ እንዳሉት የተሰናዳው የስምምነት ረቂቅ አስተያየት እንዲሰጥበት ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተልኳል፡፡ ከሳውዲ አረቢያ ጋር ስምምነት ላይ መደረሱ የሚታወስ ሲሆን ስምምነቱ በመንግስት እንዲፀድቅ የሚቀርብ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ከሊባኖስ ጋር በቅርቡ ስምምነት ይፈረማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በቀድሞው የስራ ስምሪት አዋጅ መሰረት ፈቃድ ተሰጥቷቸው ሲሰሩ የቆዩ 21 ነባር ኤጀንሲዎች ፈቃዳቸው መሰረዙን ሚኒስትሩ ዛሬ የመስሪያ ቤታቸውን የ6 ወራት የስራ ክንውን ሪፖርት ለሕዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት ሲያቀርቡ ሰምተናል፡፡ በአዲሱ አዋጅ መሰረት በውጭ ሀገር ስራና ሰራተኛን ለማግኘት ካመለከቱ 820 አዳዲስና 178 ነባር ኤጀንሲዎች መካከል መስፈርቱን አሟልተዋል ተብለው ፈቃድ የተሰጣቸው 6 ኤጀንሲዎች ብቻ ናቸው፡፡ ሰነዳቸው እየታየ ያሉም አሉ ተብሏል፡፡ አዲሱ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት አዋጅ ከፀደቀ 2 አመት ቢሞላውም ወደ አረብ ሀገራት ለስራ የሚሄዱ ሰራተኞች እገዳ እስካሁን አልተነሳም አሁን ግን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያገባደድን ነው ያሉት ሚኒስትሩ መንግስት እገዳውን እንዲያነሳ ጥያቄ አቅርበን መልስ እየጠበቁ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ (ትዕግስት ዘሪሁን) -
-
More Stories