• የባንግላዲሽ ፍርድ ቤት የኖቤል ተሸላሚው ፕ/ር ሙሐማድ ዩኑስ ለስድስት ወራት እንዲታሰሩ አዘዘ።
    የባንግላዲሽ ፍርድ ቤት የኖቤል ተሸላሚው ፕ/ር ሙሐማድ ዩኑስ ለስድስት ወራት እንዲታሰሩ አዘዘ።
    WWW.BBC.COM
    የኖቤል ተሸላሚው እንዲታሰሩ የባንግላዲሽ ፍርድ ቤት ወሰነ - BBC News አማርኛ
    የባንግላዲሽ ፍርድ ቤት የኖቤል ተሸላሚው ፕ/ር ሙሐማድ ዩኑስ ለስድስት ወራት እንዲታሰሩ አዘዘ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
    ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን ስምምነት ከሶማሊላንድ ጋር ተፈራረመች - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችላትን የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሊላንዱ ፕሬዝዳንት ሙሴ ባሂ ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • ፑቲን ጥቃቱ በዩክሬን ላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ዛቱ
    ፑቲን ጥቃቱ በዩክሬን ላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ዛቱ
    WWW.BBC.COM
    ፑቲን ጥቃቱ በዩክሬን ላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ዛቱ - BBC News አማርኛ
    ፑቲን ጥቃቱ በዩክሬን ላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ዛቱ
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ የባሕር በር ያስገኝላታል የተባለው የመግባቢያ ስምምነት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር መፈራረሟን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ካቢኔውን አስቸኳይ ስበሰባ ጠራ።
    ኢትዮጵያ የባሕር በር ያስገኝላታል የተባለው የመግባቢያ ስምምነት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር መፈራረሟን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ካቢኔውን አስቸኳይ ስበሰባ ጠራ።
    WWW.BBC.COM
    የኢትዮጵያ እና የሶማሊላንድ ስምምነትን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ካቢኔውን አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያ የባሕር በር ያስገኝላታል የተባለው የመግባቢያ ስምምነት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር መፈራረሟን ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ካቢኔውን አስቸኳይ ስበሰባ ጠራ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር የወደብና ባሕር ጠረፍ ለማግኘት የመግባባቢያ ሰነድ ተፈራርማለች። የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት 20 ኪሎ ሜትር የባሕር ጠረፍ ለኢትዮጵያ ለመፍቀድ የመግባቢያ ሰነድ ፈርመዋል። በምላሹ ኢትዮጵያ ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ የአገርነት ዕውቅና እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ድርሻ ለመስጠት መስማማቷ ተገልጿል።
    ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር የወደብና ባሕር ጠረፍ ለማግኘት የመግባባቢያ ሰነድ ተፈራርማለች። የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት 20 ኪሎ ሜትር የባሕር ጠረፍ ለኢትዮጵያ ለመፍቀድ የመግባቢያ ሰነድ ፈርመዋል። በምላሹ ኢትዮጵያ ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ የአገርነት ዕውቅና እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ድርሻ ለመስጠት መስማማቷ ተገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ የአየር መንገዱን ድርሻ ሰጥታ 20 ኪሎ ሜትር የባሕር ጠረፍ በሊዝ ልትወስድ መሆኑ ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር የወደብና ባሕር ጠረፍ ለማግኘት የመግባባቢያ ሰነድ ተፈራርማለች። የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት 20 ኪሎ ሜትር የባሕር ጠረፍ ለኢትዮጵያ ለመፍቀድ የመግባቢያ ሰነድ ፈርመዋል። በምላሹ ኢትዮጵያ ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ የአገርነት ዕውቅና እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ድርሻ ለመስጠት መስማማቷ ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በጃፓን መዲና ቶኪዮ በሚገኘው ሃኔዳ አየር ማረፊያ ሁለት አውሮፕላኖች ተጋጭተው አምስት ሰዎች መሞታቸውን የአገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
    በጃፓን መዲና ቶኪዮ በሚገኘው ሃኔዳ አየር ማረፊያ ሁለት አውሮፕላኖች ተጋጭተው አምስት ሰዎች መሞታቸውን የአገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    በጃፓን ሁለት አውሮፕላኖች ተጋጭተው አምስት ሰዎች ሞቱ - BBC News አማርኛ
    በጃፓን መዲና ቶኪዮ በሚገኘው ሃኔዳ አየር ማረፊያ ሁለት አውሮፕላኖች ተጋጭተው አምስት ሰዎች መሞታቸውን የአገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • የሶማሊያ ካቢኔ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በኢትዮጵያ የሚገኙትን የአገሪቱን አምባሳደር ጠራ። የአገሪቱ ካቢኔ ከዚህ አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ያደረጉትን ስምምነት ውድቅ አድርጓል።
    የሶማሊያ ካቢኔ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በኢትዮጵያ የሚገኙትን የአገሪቱን አምባሳደር ጠራ። የአገሪቱ ካቢኔ ከዚህ አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ያደረጉትን ስምምነት ውድቅ አድርጓል።
    WWW.BBC.COM
    ሶማሊያ በኢትዮጵያ የሚገኙትን አምባሳደሯን ጠራች - BBC News አማርኛ
    የሶማሊያ ካቢኔ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በኢትዮጵያ የሚገኙትን የአገሪቱን አምባሳደር ጠራ። የአገሪቱ ካቢኔ ከዚህ አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ያደረጉትን ስምምነት ውድቅ አድርጓል።
    0 Comments 0 Shares
  • ራስ ገዟ ሱማሊላንድ እንደ ሀገር የሚያስቆጥራትን “ዓለማቀፋዊ ዕውቅና” ከኢትዮጵያ ለማግኘት ከስምምነት ላይ መድረሷን በመግለጽ ያወጣችውን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አስታወቁ።
    ራስ ገዟ ሱማሊላንድ እንደ ሀገር የሚያስቆጥራትን “ዓለማቀፋዊ ዕውቅና” ከኢትዮጵያ ለማግኘት ከስምምነት ላይ መድረሷን በመግለጽ ያወጣችውን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ ለሱማሊላንድ ዕውቅና ለመስጠት መስማማቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታው አመለከቱ - BBC News አማርኛ
    ራስ ገዟ ሱማሊላንድ እንደ ሀገር የሚያስቆጥራትን “ዓለማቀፋዊ ዕውቅና” ከኢትዮጵያ ለማግኘት ከስምምነት ላይ መድረሷን በመግለጽ ያወጣችውን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares