የሶማሊያ ካቢኔ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በኢትዮጵያ የሚገኙትን የአገሪቱን አምባሳደር ጠራ። የአገሪቱ ካቢኔ ከዚህ አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ያደረጉትን ስምምነት ውድቅ አድርጓል።
የሶማሊያ ካቢኔ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በኢትዮጵያ የሚገኙትን የአገሪቱን አምባሳደር ጠራ። የአገሪቱ ካቢኔ ከዚህ አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ያደረጉትን ስምምነት ውድቅ አድርጓል።
0 Comments
0 Shares