• 0 Comments 0 Shares
  • WWW.TUNEINAFRICA.COM
    State Department extends DV-2019 entrance at Addis Ababa | Tune in Africa
    The US Embassy in Addis Ababa announced the disqualification of the DV-2019 application submitted before October 18, 2017 because of unspecified “tech...
    0 Comments 0 Shares
  • WWW.TUNEINAFRICA.COM
    Defense force shining with accolades | Tune in Africa
    The Ethiopian National Defense Force (ENDF) has received international accolades and recognition's for the sacrifices it has been paying to ensure dep...
    0 Comments 0 Shares
  • WWW.TUNEINAFRICA.COM
    CSA announces census schedule | Tune in Africa
    The National Statistical Agency announces the official timetable for 2017/18 Population and Houses Survey. Accordingly, here is the schedule for the c...
    0 Comments 0 Shares
  • WWW.TUNEINAFRICA.COM
    Ethiopia committed to share GERD information with Egypt, Sudan | Tune in Africa
    Ethiopia is fully committed to sharing relevant information on the Great Ethiopian Renaissance Dam (GERD) with Egypt and Sudan to help address concern...
    0 Comments 0 Shares

  • WWW.TUNEINAFRICA.COM
    Nigeria announces decision to start issuing visas on arrival for all Africans | Tune in Africa
    Nigeria will start issuing visas on arrival for all Africans in a major step towards the goal of encouraging free movement on the continent.
    0 Comments 0 Shares

  • ግሬስ ሙጋቤ በአንድ ነጋዴ ላይ ክስ መሠረቱ፡፡
    የዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ባለቤት ግሬስ ሙጋቤ ከ1.35 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የአልማዝ ቀለበት ለማቅረብ የገባውን ስምምነት ባላከበረው ነጋዴ ላይ ክስ መመስረታቸውን ቢቢሲ ዘገበ ፡፡
    ተከሳሹ የሊባኖስ ነጋዴ ጀማል አህመድ ከስምምነታቸው ውጪ የ 30 ሺህ ዶላር ቀለበት በማቅረቡ ንዴት የተሰማቸው ቀዳማዊት እመቤት ትእዛዜ አልተከበረም በሚል ስሜት ጉዳያቸውን ወደ ፍ/ቤት ይዘው ቀርበዋል ፡፡
    ከፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ጋር ጋብቻ የፈጸሙበትን 20ኛ ዓመት ለማክበር ከ100 ካራት በላይ የአልማዝ ቀለበት ለማሰራት ከሊባኖሱ ነጋዴ ጋር ውል የያዙት ግሬስ ሙጋቤ ህግ ይፍረደኝ እያሉ ነው ፡፡
    ባለፈው ዓመት የቀዳማዊ እመቤቷ የመጀመሪያ ሴት ልጅ ጋብቻዋን ስትፈጽም ያዘዙት ቀለበት በትክክል አልተሰራም በሚል በዚሁ ነጋዴ ላይ ክስ መስርተው እንደነበር ያብራራው የቢቢሲ ዘጋቢ አሁንም ግለሰቡ ትዕዛዙን አላከበረም በሚል ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነው ብሏል፡፡
    ክስ የቀረበበት ነጋዴ ግን ሴትየዋ ንብረቴን አልመለሱልኝም ወይም ተገቢውን ክፍያ አልሰጡኝም በሚል ለፍርድ ቤት ክስ በማቅረቡ ምክኒያት ወይዘሮዋ የያዙትን ንብረቶች እንዲመልሱለት የሃገሪቱ ፍርድ ቤት ባለፈው ዓመት ታህሳስ ወር ላይ ትዕዛዝ ማስተላለፉ ይታወሳል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው
    ግሬስ ሙጋቤ በአንድ ነጋዴ ላይ ክስ መሠረቱ፡፡ የዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ባለቤት ግሬስ ሙጋቤ ከ1.35 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የአልማዝ ቀለበት ለማቅረብ የገባውን ስምምነት ባላከበረው ነጋዴ ላይ ክስ መመስረታቸውን ቢቢሲ ዘገበ ፡፡ ተከሳሹ የሊባኖስ ነጋዴ ጀማል አህመድ ከስምምነታቸው ውጪ የ 30 ሺህ ዶላር ቀለበት በማቅረቡ ንዴት የተሰማቸው ቀዳማዊት እመቤት ትእዛዜ አልተከበረም በሚል ስሜት ጉዳያቸውን ወደ ፍ/ቤት ይዘው ቀርበዋል ፡፡ ከፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ጋር ጋብቻ የፈጸሙበትን 20ኛ ዓመት ለማክበር ከ100 ካራት በላይ የአልማዝ ቀለበት ለማሰራት ከሊባኖሱ ነጋዴ ጋር ውል የያዙት ግሬስ ሙጋቤ ህግ ይፍረደኝ እያሉ ነው ፡፡ ባለፈው ዓመት የቀዳማዊ እመቤቷ የመጀመሪያ ሴት ልጅ ጋብቻዋን ስትፈጽም ያዘዙት ቀለበት በትክክል አልተሰራም በሚል በዚሁ ነጋዴ ላይ ክስ መስርተው እንደነበር ያብራራው የቢቢሲ ዘጋቢ አሁንም ግለሰቡ ትዕዛዙን አላከበረም በሚል ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነው ብሏል፡፡ ክስ የቀረበበት ነጋዴ ግን ሴትየዋ ንብረቴን አልመለሱልኝም ወይም ተገቢውን ክፍያ አልሰጡኝም በሚል ለፍርድ ቤት ክስ በማቅረቡ ምክኒያት ወይዘሮዋ የያዙትን ንብረቶች እንዲመልሱለት የሃገሪቱ ፍርድ ቤት ባለፈው ዓመት ታህሳስ ወር ላይ ትዕዛዝ ማስተላለፉ ይታወሳል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው
    0 Comments 0 Shares