• 25+ ዩኒቨርስቲ ሌክቸረር ክፍት የስራ ቦታዎች አርሲ ዩኒቨሪሲቲ (Arsi University)፣ የበለጠ ለማወቅ ምስሉን ወይም ሊንኩን ይጫኑት https://www.esetube.com/ethiopian-university-lecturer-job-…/
    25+ ዩኒቨርስቲ ሌክቸረር ክፍት የስራ ቦታዎች አርሲ ዩኒቨሪሲቲ (Arsi University)፣ የበለጠ ለማወቅ ምስሉን ወይም ሊንኩን ይጫኑት https://www.esetube.com/ethiopian-university-lecturer-job-…/
    0 Comments 0 Shares
  • ተሰበረ!
    "በትግራይ አሸንዳ በዓል ምክንያት የአገር ውስጥ የቀን በረራ፤ (የመንገደኞች ጉዞ) ሪከርድ ተሰብሯል" ~ የመቐለ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ካሰች ሀዱሽ ነግረውናል።
    * ነሐሴ 13 ቀን 2009 ዓ.ም. መደበኛ በረራ 8 ~ ተጨማሪ በረራ 3 ~ በጠቅላላ በረራ 11 በረራዎች
    * ነሐሴ 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 6 ~ ተጨማሪ በረራ 6 ~ በጠቅላላ 12 በረራዎች
    * ነሐሴ 15 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 7 ~ ተጨማሪ በረራ 6 ~ በጠቅላላ 13 በረራዎች
    * ነሐሴ 16 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 8 ~ ተጨማሪ በረራ 4 ~ በጠቅላላ 12 በረራዎች
    * ነሐሴ 17 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 6 ~ ተጨማሪ በረራ 2 ~ በጠቅላላ 8 በረራዎች ተካሂዷል።
    የመቐለ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ካሰች ሀዱሽ እንደተናገሩት "በትግራይ አሸንዳ በዓል ምክንያት የአገር ውስጥ የቀን በረራ፤ (የመንገደኞች ጉዞ) ሪከርድ ተሰብሯል" ሲሉ አስረድተዋል።
    ተሰበረ! "በትግራይ አሸንዳ በዓል ምክንያት የአገር ውስጥ የቀን በረራ፤ (የመንገደኞች ጉዞ) ሪከርድ ተሰብሯል" ~ የመቐለ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ካሰች ሀዱሽ ነግረውናል። * ነሐሴ 13 ቀን 2009 ዓ.ም. መደበኛ በረራ 8 ~ ተጨማሪ በረራ 3 ~ በጠቅላላ በረራ 11 በረራዎች * ነሐሴ 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 6 ~ ተጨማሪ በረራ 6 ~ በጠቅላላ 12 በረራዎች * ነሐሴ 15 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 7 ~ ተጨማሪ በረራ 6 ~ በጠቅላላ 13 በረራዎች * ነሐሴ 16 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 8 ~ ተጨማሪ በረራ 4 ~ በጠቅላላ 12 በረራዎች * ነሐሴ 17 ቀን 2009 ዓ.ም. ~ መደበኛ በረራ 6 ~ ተጨማሪ በረራ 2 ~ በጠቅላላ 8 በረራዎች ተካሂዷል። የመቐለ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ካሰች ሀዱሽ እንደተናገሩት "በትግራይ አሸንዳ በዓል ምክንያት የአገር ውስጥ የቀን በረራ፤ (የመንገደኞች ጉዞ) ሪከርድ ተሰብሯል" ሲሉ አስረድተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከተመራቂተማሪዎች
    ፩ - ሳይማር ያስተማረኝ ን መምህሬን አመሰግንሀለው
    ፪ - የሚረዳኝ የለምና ስራፈልጉልኝ
    ፫ - ሳልሸከመው የከበደኝ ነገር ሰው ብቻ ነው
    ፬ - ስማር ያሽሟጠጡ ሊበሉ ቤት መጡ
    ፭ - መመረቄን ንገሩት ለ A+
    ፮ - ልጠርብሽነው!! (ኮብልስቶን)
    ፯ - ሰፊውህዝብሆይየተማረይግደለኝአላልክም? ይኸውመጣሁልህ።
    ፰ - እነሆከዚበኋላሆስፒታሎችሊሻሙብኝነው (የጤናባለሙያ)
    ፱ - እማዬበተራሽባንክቤትቁሚ
    ፲ - በቃልልየሽነውካልሲዬግማትሽሁሉአልጋስርጥዬ
    ፲፩ - መልሀቅውሀውስጥኖረእንጂመቼዋናተማረ
    ፲፪ - ብማርምባልማርምመመረቄአይቀረም
    ፲፫ - እኔያሰቡኩትለአንድባርኔጣይሄሁሉጣጣ
    ፲፬ - ትምህርትሊገባኝሲልአለቀ
    ከተመራቂተማሪዎች ፩ - ሳይማር ያስተማረኝ ን መምህሬን አመሰግንሀለው ፪ - የሚረዳኝ የለምና ስራፈልጉልኝ ፫ - ሳልሸከመው የከበደኝ ነገር ሰው ብቻ ነው ፬ - ስማር ያሽሟጠጡ ሊበሉ ቤት መጡ ፭ - መመረቄን ንገሩት ለ A+ ፮ - ልጠርብሽነው!! (ኮብልስቶን) ፯ - ሰፊውህዝብሆይየተማረይግደለኝአላልክም? ይኸውመጣሁልህ። ፰ - እነሆከዚበኋላሆስፒታሎችሊሻሙብኝነው (የጤናባለሙያ) ፱ - እማዬበተራሽባንክቤትቁሚ ፲ - በቃልልየሽነውካልሲዬግማትሽሁሉአልጋስርጥዬ ፲፩ - መልሀቅውሀውስጥኖረእንጂመቼዋናተማረ ፲፪ - ብማርምባልማርምመመረቄአይቀረም ፲፫ - እኔያሰቡኩትለአንድባርኔጣይሄሁሉጣጣ ፲፬ - ትምህርትሊገባኝሲልአለቀ
    0 Comments 0 Shares
  • #ETHIOPIA ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የፕሬዝዳንት ቦታን በመስከረም ወር ትረከባለች ዝርዝሩን ይከታተሉ | Ethiopia to assume presidency of UN Security Council next month
    #ETHIOPIA ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የፕሬዝዳንት ቦታን በመስከረም ወር ትረከባለች ዝርዝሩን ይከታተሉ | Ethiopia to assume presidency of UN Security Council next month
    0 Comments 0 Shares
  • ማክስተር ኢንተርናሽናል ግሩፕ የተባለው ግዙፉ የቻይና ኩባንያ፣ በኢትዮጵያ የመጀመርያ ነው የተባለውን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በባህር ዳር ለመገንባት የሚያስችለውን የመጀመርያ ደረጃ የመግባቢያ ሰነድ ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ተፈራረመ፡፡
    የክልሉ መንግሥትና ማክስተር በባህር ዳር ግራንድ ሆቴል ስምምነቱን ነሐሴ 17 ቀን 2009 ዓ.ም. በተፈራረሙበት ወቅት እንደተገለጸው፣ በዚህ የቢዝነስ ዘርፍ ለመሰማራት የተለያዩ የአፍሪካ አገሮችን ከጎበኘና ካጠና በኋላ የኢኮኖሚ ዞኑን ለመገንባት ኩባንያው ኢትዮጵያን መርጧል፡፡ ፈቃድም አግኝቷል.............
    ማክስተር ኢንተርናሽናል ግሩፕ የተባለው ግዙፉ የቻይና ኩባንያ፣ በኢትዮጵያ የመጀመርያ ነው የተባለውን ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በባህር ዳር ለመገንባት የሚያስችለውን የመጀመርያ ደረጃ የመግባቢያ ሰነድ ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ተፈራረመ፡፡ የክልሉ መንግሥትና ማክስተር በባህር ዳር ግራንድ ሆቴል ስምምነቱን ነሐሴ 17 ቀን 2009 ዓ.ም. በተፈራረሙበት ወቅት እንደተገለጸው፣ በዚህ የቢዝነስ ዘርፍ ለመሰማራት የተለያዩ የአፍሪካ አገሮችን ከጎበኘና ካጠና በኋላ የኢኮኖሚ ዞኑን ለመገንባት ኩባንያው ኢትዮጵያን መርጧል፡፡ ፈቃድም አግኝቷል.............
    0 Comments 0 Shares
  • Brand New & slightly used laptops from mobile planet with big discount
    Call 0911593012 or 0946687899
    #1 slightly used Toshiba core i5
    500GB HARD DISK
    4GB RAM
    13.3 inch
    6,499 birr
    #2. slightly used Dell core i5
    500GB HARD DISK
    4GB RAM
    7499
    #3.almost new Toshiba core i5
    750GB HARD DISK
    4GB RAM
    2gb dedicated nvidia graphics
    With bag
    11,500
    #4.almost new hp core i5
    1TB HARD DISK
    6GB RAM
    2gb dedicated nvidia graphics
    With bag 12,000
    #5.Almost New Toshiba core i7
    1TB HARD DISK
    8GB RAM
    15.6 inch hd display
    With bag 14,499
    #6.Almost new Toshiba core i5
    750GB HARD DISK
    6GB RAM
    15.6 inch display
    11,500
    #7.slightly used Dell core i7
    500GB HARD DISK
    4GB RAM
    12,500
    #8.New Dell core i7
    1TB HARD DISK
    8GB RAM
    with bag
    15,499
    #9.Hp core i7
    1TB HARD DISK
    8GB RAM
    4GB NVIDIA GTX GRAPHICS
    FULL HD
    TOUCH SCREEN
    19,500
    #10.Hp core i7
    1TB HARD DISK
    8GB RAM
    2gb graphics card
    19,000
    Their is more just call 0911593012 or 0946687899
    For more information. "MOBILE PLANET"
    Brand New & slightly used laptops from mobile planet with big discount Call 0911593012 or 0946687899 #1 slightly used Toshiba core i5 500GB HARD DISK 4GB RAM 13.3 inch 6,499 birr #2. slightly used Dell core i5 500GB HARD DISK 4GB RAM 7499 #3.almost new Toshiba core i5 750GB HARD DISK 4GB RAM 2gb dedicated nvidia graphics With bag 11,500 #4.almost new hp core i5 1TB HARD DISK 6GB RAM 2gb dedicated nvidia graphics With bag 12,000 #5.Almost New Toshiba core i7 1TB HARD DISK 8GB RAM 15.6 inch hd display With bag 14,499 #6.Almost new Toshiba core i5 750GB HARD DISK 6GB RAM 15.6 inch display 11,500 #7.slightly used Dell core i7 500GB HARD DISK 4GB RAM 12,500 #8.New Dell core i7 1TB HARD DISK 8GB RAM with bag 15,499 #9.Hp core i7 1TB HARD DISK 8GB RAM 4GB NVIDIA GTX GRAPHICS FULL HD TOUCH SCREEN 19,500 #10.Hp core i7 1TB HARD DISK 8GB RAM 2gb graphics card 19,000 Their is more just call 0911593012 or 0946687899 For more information. "MOBILE PLANET"
    0 Comments 0 Shares
  • የዛሬ የዕለተ ሰኞ ነሐሴ 22 ቀን 2009 የሸገር ወሬዎቻችን፣
    በግብር ከፋይ ነጋዴዎች ላይ በተደረገ የሂሣብ ምርመራ 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ቢወሰንም የተሰበሰበው 35 በመቶ ብቻ ነው ተባለ፡፡ (ትዕግሥት ዘሪሁን)
    ለኢትዮጵያ በአመት አንድ ቢሊዮን ዶላር ያስገኝላታል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት የካሉብና ኢላላ የተፈጥሮ ጋዝ ነገር ከምን ደረሰ፡፡ (ዮሐንስ የኋላወርቅ)
    የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በ21 ፋብሪካዎች የዳሰሳ ጥናት አድርጌአለሁ፤ ከእነዚህም ውስጥ በአካባቢ ላይ ተፅዕኖ የሚያስከትሉ ሆነው የተገኙ ጥቂቱ ናቸው አለ፡፡ (ምህረት ስዩም)
    ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፈጣን ሎተሪና የተንቀሣቃሽ ስልክ ካርድ ለማተም አቅጃለሁ አለ፡፡ (ምሥክር አወል)
    የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ዜማ ደራሲና አቀናባሪ አቶ ሰሎሞን ሉሉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ (ምህረት ስዩም)
    በአዲስ አበባ ጉለሌ ወረዳ 1 ጀርመን ኤምባሲ አካባቢ ዛሬ ከረፋዱ 5 ሰዓት ላይ የ30 አመት ሰው ወንዝ ውስጥ ሞቶ ተገኘ፡፡ (ወንድሙ ኃይሉ)
    በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ /ECA/ በግሉ የመገናኛ ብዙሃን ችግሮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው ተባለ፡፡ (የኔነህ ሲሣይ)
    የዛሬ የዕለተ ሰኞ ነሐሴ 22 ቀን 2009 የሸገር ወሬዎቻችን፣ በግብር ከፋይ ነጋዴዎች ላይ በተደረገ የሂሣብ ምርመራ 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ቢወሰንም የተሰበሰበው 35 በመቶ ብቻ ነው ተባለ፡፡ (ትዕግሥት ዘሪሁን) ለኢትዮጵያ በአመት አንድ ቢሊዮን ዶላር ያስገኝላታል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት የካሉብና ኢላላ የተፈጥሮ ጋዝ ነገር ከምን ደረሰ፡፡ (ዮሐንስ የኋላወርቅ) የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት በ21 ፋብሪካዎች የዳሰሳ ጥናት አድርጌአለሁ፤ ከእነዚህም ውስጥ በአካባቢ ላይ ተፅዕኖ የሚያስከትሉ ሆነው የተገኙ ጥቂቱ ናቸው አለ፡፡ (ምህረት ስዩም) ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፈጣን ሎተሪና የተንቀሣቃሽ ስልክ ካርድ ለማተም አቅጃለሁ አለ፡፡ (ምሥክር አወል) የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር ዜማ ደራሲና አቀናባሪ አቶ ሰሎሞን ሉሉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ (ምህረት ስዩም) በአዲስ አበባ ጉለሌ ወረዳ 1 ጀርመን ኤምባሲ አካባቢ ዛሬ ከረፋዱ 5 ሰዓት ላይ የ30 አመት ሰው ወንዝ ውስጥ ሞቶ ተገኘ፡፡ (ወንድሙ ኃይሉ) በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ /ECA/ በግሉ የመገናኛ ብዙሃን ችግሮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ነው ተባለ፡፡ (የኔነህ ሲሣይ)
    0 Comments 0 Shares