• ትራክተሮችንና የእርሻ መሣሪያዎችን የሚያመርተው የጣሊያኑ ቬሮና ፔር ኩባንያ ከኢትዮጵያዊያን ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለ

    ትራክተሮችንና የእርሻ መሣሪያዎችን የሚያመርተው የጣሊያኑ ቬሮና ፔር ኩባንያ ከኢትዮጵያዊያን ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለ፡፡“ኩባንያው በአዲስ አበባ በተለያየ ጊዜ የሚዘጋጁ አውደ ርዕዮችን አብረን እናሰናዳ የሚል ጥያቄ ለአዲሰ አበባ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት አቅርቧል፤ ሥራው ለኢትዮጵያ የተሻለ ጥቅም ከሰጠ እንቅበለዋለን፤ ካልሆነ ግን ይቀራል ለማለት በጉዳዩ ላይ እየተመከረ ነው” ሲሉ የንግድ ትርዒት ኃላፊው አቶ ጋሻው አባተ ነግረውናል፡፡

    ቬሮና ፔር በመጪው ግንቦት 3 በሚጀምረውና ግንቦት 7 በሚጠናቀቀው 10ኛው የግብርና እና ምግብ አለም አቀፍ ኤግዚብሽን ላይ ይካፈላል ተብሏል፡፡በዚህ አውደ ርዕይ ላይ በመሰል ሥራ የተሰማራው የግብፁ ሹማን ኩባንያም ምርትና አገልግሎቱን ይዞ ይመጣል፤ 11 የአልጄሪያ ኩባንያዎችም ተካፋይ ይሆናሉ ተብሏል፡፡

    ከአፍሪካ ውጭ ደግሞ በግብርናና በምግብ ሥራ የተሰማሩ 30 የቻይና ኩባንያዎችም በአውደ ርዕዩ ይታደማሉ፡፡እንዲህ ያሉ አለም አቀፍ አውደ ርዕዮች በመሰል ሥራ ላይ ላሉ ኢትዮጵያዊያን ልምድ በማካፈል ጥቅማቸው የጐላ ነው ያሉት አቶ ጋሻው 30 ኢትዮጵያዊያን ኩባንያዎችም ምርትና አገልግሎታቸውን ይዘው ይታደሙበታል የልምድ ልውውጥም ይካሄድበታል ሲሉ ነግረውናል፡፡

    ሸገር
    ትራክተሮችንና የእርሻ መሣሪያዎችን የሚያመርተው የጣሊያኑ ቬሮና ፔር ኩባንያ ከኢትዮጵያዊያን ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለ ትራክተሮችንና የእርሻ መሣሪያዎችን የሚያመርተው የጣሊያኑ ቬሮና ፔር ኩባንያ ከኢትዮጵያዊያን ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለ፡፡“ኩባንያው በአዲስ አበባ በተለያየ ጊዜ የሚዘጋጁ አውደ ርዕዮችን አብረን እናሰናዳ የሚል ጥያቄ ለአዲሰ አበባ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት አቅርቧል፤ ሥራው ለኢትዮጵያ የተሻለ ጥቅም ከሰጠ እንቅበለዋለን፤ ካልሆነ ግን ይቀራል ለማለት በጉዳዩ ላይ እየተመከረ ነው” ሲሉ የንግድ ትርዒት ኃላፊው አቶ ጋሻው አባተ ነግረውናል፡፡ ቬሮና ፔር በመጪው ግንቦት 3 በሚጀምረውና ግንቦት 7 በሚጠናቀቀው 10ኛው የግብርና እና ምግብ አለም አቀፍ ኤግዚብሽን ላይ ይካፈላል ተብሏል፡፡በዚህ አውደ ርዕይ ላይ በመሰል ሥራ የተሰማራው የግብፁ ሹማን ኩባንያም ምርትና አገልግሎቱን ይዞ ይመጣል፤ 11 የአልጄሪያ ኩባንያዎችም ተካፋይ ይሆናሉ ተብሏል፡፡ ከአፍሪካ ውጭ ደግሞ በግብርናና በምግብ ሥራ የተሰማሩ 30 የቻይና ኩባንያዎችም በአውደ ርዕዩ ይታደማሉ፡፡እንዲህ ያሉ አለም አቀፍ አውደ ርዕዮች በመሰል ሥራ ላይ ላሉ ኢትዮጵያዊያን ልምድ በማካፈል ጥቅማቸው የጐላ ነው ያሉት አቶ ጋሻው 30 ኢትዮጵያዊያን ኩባንያዎችም ምርትና አገልግሎታቸውን ይዘው ይታደሙበታል የልምድ ልውውጥም ይካሄድበታል ሲሉ ነግረውናል፡፡ ሸገር
    0 Comments 0 Shares
  • በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ

    በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ፡፡ በ170 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው የመኪና ማቆሚያ ስፍራው ዘመናዊ ነው የተባለ ሲሆን 15 ፎቆች ላይ እንዲሁም በምድር ላይ መኪኖችን ያሳርፋል ተብሏል፡፡

    የመኪና ማቆሚያው በፎቆቹ ላይ 90 ተሽከርካሪዎችን ማቆም የሚያስችል ሲሆን የምድሩ ደግሞ 50 መኪኖችን ማቆም እንደሚያስችል ወይዘሮ ታፈሱ አባይ በትራንስፖርት ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ደጋፊ የሥራ ሂደት መሪ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ ለመኪና ማቆሚያዎቹ ሥፍራ ግንባታ በመንግሥት ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገባቸውም ሰምተናል፡፡

    የግንባታ ሥራቸው ተጠናቆ የሙከራ ሥራ የጀመሩት የመገናኛ አካባቢ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራዎች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባሉ ተብሏል፡፡ዘመናዊ የፓርኪንግ ሥፍራው በምን ያህል ተመን አገልግሎት እንደሚሰጥ ግን ተመን አልወጣለትም ተብሏል፡፡

    የመኪና ማቆሚያ ሥፍራው ለ20 ዜጐች የሥራ እድል እንደፈጠረም ተነግሯል፡፡በአዲስ አበባ አንዋር መስጊድና ወሎ ሰፈር አካባቢዎች ላይም የተጀመሩት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃሉ የተባለ ቢሆንም መዘግየት አላጋጠመም ወይ ብለን የጠየቅናቸው ወይዘሮ ታፈሱ የወሎ ሰፈሩና የአንዋር ወስጊዱ በቅርቡ ይጠናቀቃል አልዘገየም ያሉ ሲሆን በቸርችል ጐዳና የሚገነባው ደግሞ ከመሬት ባለቤትነት ጋር በተያያዘ ትንሽ ውዝግብ ተነስቶ ነበረ አሁን ችግሩ ስለተፈታ በቅርቡ ሥራው ይጀመራል ብለዋል፡፡

    በከተማዋ 60 የተመረጡ ቦታዎች ላይም ሌሎች የመኪና ማቆሚያዎች ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተነግሯል፡፡

    ምሕረት ስዩም
    ሸገር
    በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ በአዲስ አበባ እየተገነቡ ካሉት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች በመገናኛ ዘፍመሽ አካባቢ ያለው የመኪና ማቆሚያ ተጠናቆ የሙከራ ሥራ ጀምሯል ተባለ፡፡ በ170 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው የመኪና ማቆሚያ ስፍራው ዘመናዊ ነው የተባለ ሲሆን 15 ፎቆች ላይ እንዲሁም በምድር ላይ መኪኖችን ያሳርፋል ተብሏል፡፡ የመኪና ማቆሚያው በፎቆቹ ላይ 90 ተሽከርካሪዎችን ማቆም የሚያስችል ሲሆን የምድሩ ደግሞ 50 መኪኖችን ማቆም እንደሚያስችል ወይዘሮ ታፈሱ አባይ በትራንስፖርት ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ደጋፊ የሥራ ሂደት መሪ ለሸገር ተናግረዋል፡፡ ለመኪና ማቆሚያዎቹ ሥፍራ ግንባታ በመንግሥት ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገባቸውም ሰምተናል፡፡ የግንባታ ሥራቸው ተጠናቆ የሙከራ ሥራ የጀመሩት የመገናኛ አካባቢ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራዎች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባሉ ተብሏል፡፡ዘመናዊ የፓርኪንግ ሥፍራው በምን ያህል ተመን አገልግሎት እንደሚሰጥ ግን ተመን አልወጣለትም ተብሏል፡፡ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራው ለ20 ዜጐች የሥራ እድል እንደፈጠረም ተነግሯል፡፡በአዲስ አበባ አንዋር መስጊድና ወሎ ሰፈር አካባቢዎች ላይም የተጀመሩት ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃሉ የተባለ ቢሆንም መዘግየት አላጋጠመም ወይ ብለን የጠየቅናቸው ወይዘሮ ታፈሱ የወሎ ሰፈሩና የአንዋር ወስጊዱ በቅርቡ ይጠናቀቃል አልዘገየም ያሉ ሲሆን በቸርችል ጐዳና የሚገነባው ደግሞ ከመሬት ባለቤትነት ጋር በተያያዘ ትንሽ ውዝግብ ተነስቶ ነበረ አሁን ችግሩ ስለተፈታ በቅርቡ ሥራው ይጀመራል ብለዋል፡፡ በከተማዋ 60 የተመረጡ ቦታዎች ላይም ሌሎች የመኪና ማቆሚያዎች ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተነግሯል፡፡ ምሕረት ስዩም ሸገር
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • Pizza Hut is set to open three outlets in Ethiopia this year, becoming one of the first international restaurant chains to enter Africa’s second-most populous country.

    The restaurants are scheduled to begin serving in the capital, Addis Ababa, by November, franchisee Aschalew Belay said in an interview Monday. Aschalew’s company, Belayab Foods and Franchise, will run the local outlets of the Yum! Brands Inc. pizzeria and will have invested $5.5 million in the operations by next year, according to his partner, Michael Ghebru. The agreement allows for as many as 10 outlets, he said.

    Ethiopia is an attractive destination because of its cheap labor and electricity, said Michael, who will run the franchise and initially hold a 15 percent stake. There are “no major” food franchises in Addis Ababa, making competition “non-existent,” he said.
    Pizza Hut is set to open three outlets in Ethiopia this year, becoming one of the first international restaurant chains to enter Africa’s second-most populous country. The restaurants are scheduled to begin serving in the capital, Addis Ababa, by November, franchisee Aschalew Belay said in an interview Monday. Aschalew’s company, Belayab Foods and Franchise, will run the local outlets of the Yum! Brands Inc. pizzeria and will have invested $5.5 million in the operations by next year, according to his partner, Michael Ghebru. The agreement allows for as many as 10 outlets, he said. Ethiopia is an attractive destination because of its cheap labor and electricity, said Michael, who will run the franchise and initially hold a 15 percent stake. There are “no major” food franchises in Addis Ababa, making competition “non-existent,” he said.
    0 Comments 0 Shares
  • Addis Ababa. O.A.U. Summit. 1973. President of Uganda Idi AMIN DADA and Ethiopian Emperor HAILE SELASSIE
    Addis Ababa. O.A.U. Summit. 1973. President of Uganda Idi AMIN DADA and Ethiopian Emperor HAILE SELASSIE
    0 Comments 0 Shares
  • #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism
    -
    ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism - ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    0 Comments 1 Shares
  • #Ethiopia ገሊላ የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ ባቀረበው መምህር እርር ድብን ብያለሁ አለች | Ethiopian women disenchants over art plagiarism
    -
    ገሊላ መስፍን በኒው ዮርክ የስዕል ጥበብ (አርት) ተማሪ ስትሆን፣ የቀድሞዋን ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማን እንደጥንታውያን የግብጽ ነገስታት አስመስላ የሳለችውን የፈጠራ ስራዋን የራሱ አድርጎ በማቅረብ ወደ12000 ዶላር ባሰባሰበው መምህር ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞዋን ስትገልጽ ሰንብታለች...
    Like
    3
    0 Comments 0 Shares