• ብቁ ሐኪም ወይስ ጋዋን ለባሽ ማፍራት?

    21 Apr, 2017 By ምሕረት አስቻለው 0 Comments
    በሆስፒታሉ የተለያዩ ዋርዶች ላይ ከተገኙ በብዛት ወዲያ ወዲህ ሲሉ የሚመለከቱት መደበኛ ሐኪሞችን ሳይሆን በልምምድ ላይ ያሉትን ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ክሊኒካል አታችመንት (Clinical Attachment) ላይ ያሉ እንደ ሦስትና አራተኛ ዓመት ተማሪዎች በቡድን በቡድን ሆነው በዋና ሐኪም እየተመሩ ታማሚዎችን ሲጎበኙ ይስተዋላል፡፡ ይህ በየካቲት 12 ሆስፒታል ብቻ ሳይሆን እንደ ጥቁር አንበሳ፣ ጳውሎስ፣ ዘውዲቱና ሌሎችም የመንግሥት ሆስፒታሎች የሚታይ ነው፡፡

    አገሪቱ ያለባትን የሐኪም እጥረት ችግር ለመፍታት ባለፉት የተወሰኑ ዓመታት የሕክምና ተማሪዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መንግሥት እንደ መፍትሔ የወሰደው ዕርምጃ ነው፡፡ በርግጥ ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር የታገዘ ዕርምጃም ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ የመንግሥት ሆስፒታሎች እየተስፋፉና ማስተማሪያ ሆስፒታሎች (Teaching Hospitals) እየሆኑ ነው፡፡ በሌላ በኩል የሕክምና ትምህርት መስጠት በግሉ ዘርፍም እየተስፋፋ መሆኑ የሕክምና ባለሙያዎችን ቁጥር የመጨመር ዕርምጃውን የሚያጠናክር ሌላው ነገር ነው፡፡

    የሕክምና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር፣ እንዲሁም የሕክምና ትምህርት በመንግሥት በግሉም ዘርፍ መሰጠት አዎንታዊና ይበል የሚባል ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የዚህ አጠቃላይ ውጤት ወይም ተፅዕኖ መልካም ይሆን ዘንድ ሊታዩ የሚገባቸው ነገሮች አሉ፡፡ ከዚህ አንፃር የሕክምና ተማሪዎች የተግባር ሥልጠና ወይም ልምምድ ከቁጥራቸው መብዛትና ልምምድ ከሚያደርጉባቸው ሆስፒታሎች አቅም ውስንነት አንፃር እንዴት ይታያል? በተደጋጋሚ በሕክምና ተማሪዎችና ለማጅ ሐኪሞች ከመጎብኘት አንፃር የበሽተኞች ድካምና ጫናስ? የሚሉና መሰል ጥያቄዎችም ይነሳሉ፡፡
    ...
    ብቁ ሐኪም ወይስ ጋዋን ለባሽ ማፍራት? 21 Apr, 2017 By ምሕረት አስቻለው 0 Comments በሆስፒታሉ የተለያዩ ዋርዶች ላይ ከተገኙ በብዛት ወዲያ ወዲህ ሲሉ የሚመለከቱት መደበኛ ሐኪሞችን ሳይሆን በልምምድ ላይ ያሉትን ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ክሊኒካል አታችመንት (Clinical Attachment) ላይ ያሉ እንደ ሦስትና አራተኛ ዓመት ተማሪዎች በቡድን በቡድን ሆነው በዋና ሐኪም እየተመሩ ታማሚዎችን ሲጎበኙ ይስተዋላል፡፡ ይህ በየካቲት 12 ሆስፒታል ብቻ ሳይሆን እንደ ጥቁር አንበሳ፣ ጳውሎስ፣ ዘውዲቱና ሌሎችም የመንግሥት ሆስፒታሎች የሚታይ ነው፡፡ አገሪቱ ያለባትን የሐኪም እጥረት ችግር ለመፍታት ባለፉት የተወሰኑ ዓመታት የሕክምና ተማሪዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መንግሥት እንደ መፍትሔ የወሰደው ዕርምጃ ነው፡፡ በርግጥ ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር የታገዘ ዕርምጃም ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ የመንግሥት ሆስፒታሎች እየተስፋፉና ማስተማሪያ ሆስፒታሎች (Teaching Hospitals) እየሆኑ ነው፡፡ በሌላ በኩል የሕክምና ትምህርት መስጠት በግሉ ዘርፍም እየተስፋፋ መሆኑ የሕክምና ባለሙያዎችን ቁጥር የመጨመር ዕርምጃውን የሚያጠናክር ሌላው ነገር ነው፡፡ የሕክምና ተማሪዎች ቁጥር መጨመር፣ እንዲሁም የሕክምና ትምህርት በመንግሥት በግሉም ዘርፍ መሰጠት አዎንታዊና ይበል የሚባል ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የዚህ አጠቃላይ ውጤት ወይም ተፅዕኖ መልካም ይሆን ዘንድ ሊታዩ የሚገባቸው ነገሮች አሉ፡፡ ከዚህ አንፃር የሕክምና ተማሪዎች የተግባር ሥልጠና ወይም ልምምድ ከቁጥራቸው መብዛትና ልምምድ ከሚያደርጉባቸው ሆስፒታሎች አቅም ውስንነት አንፃር እንዴት ይታያል? በተደጋጋሚ በሕክምና ተማሪዎችና ለማጅ ሐኪሞች ከመጎብኘት አንፃር የበሽተኞች ድካምና ጫናስ? የሚሉና መሰል ጥያቄዎችም ይነሳሉ፡፡ ...
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ብቁ ሐኪም ወይስ ጋዋን ለባሽ ማፍራት?
    በሆስፒታሉ የተለያዩ ዋርዶች ላይ ከተገኙ በብዛት ወዲያ ወዲህ ሲሉ የሚመለከቱት መደበኛ ሐኪሞችን ሳይሆን በልምምድ ላይ ያሉትን ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ክሊኒካል አታችመንት (Clinical Attachment) ላይ ያሉ እንደ ሦስትና አራተኛ ዓመት ተማሪዎች በቡድን በቡድን ሆነው በዋና ሐኪም እየተመሩ ታማሚዎችን ሲጎበኙ ይስተዋላል፡፡ ይህ በየካቲት 12 ሆስፒታል ብቻ ሳይሆን እንደ ጥቁር አንበሳ፣ ጳውሎስ፣ ዘውዲቱና ሌሎችም የመንግሥት ሆስፒታሎች የሚታይ ነው፡፡  አገሪቱ ያለባትን የሐኪም እጥረት ችግር ለመፍታት ባለፉት የተወሰኑ ዓመታት የሕክምና ተማሪዎችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መንግሥት  እንደ መፍትሔ የወሰደው ዕርምጃ ነው፡፡ በርግጥ ይህ በከፍተኛ
    0 Comments 0 Shares
  • ‹‹ራሴን በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መሀል ላይ ያለ ድልድይ አድርጌ ነው የምወስደው››

    ገጣሚና ጸሐፊ ለምን ሲሳይ

    ትውልደ ኢትዮጵያ ብሪታንያዊው ለምን ሲሳይ ዕውቅ ገጣሚና ጸሐፊ ነው፡፡ በተለያዩ ጥበብ ተኮር ተቋማት እየሠራ ይገኛል፡፡ በሳውዝ ባንክ ማዕከል ተባባሪ አርቲስት፣ በሌተር ቦክስ ክለብ ድጋፍ ሰጪ፣ የቺልድረንስ ሪዲንግ ፈንድ አምባሳደር ሲሆን የክብር ዶክትሬት (ዶክተር ኦፍ ሌተርስ) ተሰጥቶታል፡፡ ለለንደን ኦሊምፒክ ግጥም የደረሰ፣ የበርካታ ተለጣጣቂ መጻሕፍት፣ መጣጥፎች፣ ሪከርዶች ወዘተ ጸሐፊ ነው፡፡ ከሰኔ 2007 ዓ.ም. ጀምሮ የማንችስተር ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ሆኖ ለሰባት ዓመታት አገልግሎት ተመርጧል፡፡ ኢትዮጵያ ተወልዶ ብሪታኒያ በጉዲፈቻ ያደገው ለምን ሕይወቱን ከአፄ ቴዎድሮስ ልጅ ልዑል ዓለማየሁ ጋር ያገናኘዋል፡፡ የልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ አፅም ወደ አገሩ እንዲመለስ ምኞቱ መሆኑንም ይናገራል፡፡ መሰንበቻውን ወደ ኢትዮጵያ ጎራ ያለውን ለምን ሲሳይን ዳዊት እንደሻው ስለ ዐውደ ሕይወቱ አውግቶታል፡፡

    ሪፖርተር፡- በቅድሚያ ስለነበረህ የአንድ ሳምንት ቆይታ እስኪ ግለጽልን፡፡

    ለምን፡- እስካሁን የነበረኝ ቆይታ በጣም አዝናኝና ፍሬያማ ነበር፡፡ ከብዙ ሰዎች ጋር የመገናኘቱን ዕድል አግኝቻለሁ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ከሪታ ፓንክረስት ጋር የመገናኘቱን ክብር አግኝቻለሁ፡፡ በተጨማሪም አሉላ ፓንክረስት ጋር ተገናኝቼ ከማንችስተር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመቀናጀት እንዴት የውጭ የትምህርት ዕድል ለኢትዮጵያውያን ማመቻቸት እንደምንችል መክረናል፡፡

    እሱ ብቻ አይደለም ከብሪትሽ ካውንስል አዲስ ዳይሬክተር ፒተር ብራውን ጋር ተገናኝተናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከአዲስ አበባና ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ከመጡ ምሁራን ጋርም የመገናኘቱን ዕድልም አግኝቼ ከውጭ የትምህርት ዕድሉ ጋር በተያያዘ እንዴት የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ከማንችስተር ዩኒቨርሲቲ ጋር እንዴት መሥራት እንደሚችሉ ተነጋግረናል፡፡ እንግዲህ እኔ ራሴን በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መሀል ላይ ያለ ድልድይ አድርጌ ነው የምወስደው፡፡ አሁን አሁን ጊዜዎች ባለፉ ዕድሜያችንም በገፋ ቁጥር እኔ እዚህ ያለሁት ለምክንያት ነው የሚለው ሐሳብ ሁሌም ይመጣብኛል፡፡ ይኼ ደግሞ ለእኔ መባረክ ነው፡፡ በዚች ታላቅ አገር ውስጥ በሚኖሩ ሰዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ ተቀባይነትን ባገኘሁ ቁጥር በታወኩ ቁጥር ለእኔ ይሄ ትልቅ ነገር ነው፤ ስጦታ ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ መሆን ከኢትዮጵያ መፈጠር ትልቅ ስጦታ ነው፡፡

    ሪፖርተር፡- እስኪ ደግሞ ወደ ልጅነት ታሪክህ እንመለስ ከኢትዮጵያ ቤተሰቦች ተወለድክ፣ ለእንግሊዛዊ ቤተሰቦች ተሰጠህ እንደገና ደግሞ ተላልፈህ የልጆች ማሳደጊያ ማዕከል ወስጥ አደግክ፡፡ እስኪ ይኼ የልጅነት ጊዜህ የአሁኑን ለምን ሲሳይን በምን መንገድ ቀርጿል?

    ለምን፡- ከምንም በላይ ብዙ አሉታዊ ነገሮች ቢያልፉም አሁን ያለሁበት ላይ ደርሻለሁ፡፡ ይህ ማለት ግን ለምን በልጅነቱ በብዙ መጥፎ ነገሮች ስላለፈ በዚህም ምክንያት አሁን ያለበት ጥሩ ደረጃ ላይ ደርሷል ማለት አይደለም፡፡ እርግጥ ነው በብዙ መጥፎ ነገሮች ውስጥ አልፌያለሁ ስለዚህ መጠየቅ ያለብኝ በዚህ ውስጥ እኔ ማን ነኝ? የሚለውን ነው በመጥፎ ነገሮች ውስጥ በማለፌ ንዴት ውስጥ ገባሁ፣ ሌሎችን ጎዳሁ ወይስ ራሴን አደጋ ላይ ጣልኩ? በተቃራኒው የእኔ መገፋት፣ ሕመምና ስቃይ የሌሎችን ሕመም እንድረዳ እንዲሁም የመዳንን ኃይል እንድረዳ አድርጎኛል፡፡ እንደ እኔ የመዳን ኃይል ከመሠረቴ ነው ሥር መሠረቴ ደግሞ ከዚሁ ከኢትዮጵያ ነው፡፡ ብዙ ሰዎች እንግሊዝ ስላደገ፣ ጥሩ ትምህርት ስለተማረ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል ይላሉ ነገር ግን ጥሩ ትምህርት አልነበረኝም ነበር፣ ተጎድቼ ነበር፡፡ እኔ እማውቀው ይኼን ሁሉ አሽንፌ መምጣቴን ነው፡፡ ብዙዎቻችን በቤተሰበ፣ በማኅበረሰብ ውስጥ እንዲሁም በተለያዩ ነገሮች ስናልፍ ብዙ መጥፎ ልምዶች ሊኖሩን ይችላሉ፣ ልንጎዳ እንችላለን፡፡ ነገር ግን ጥያቄው የእኛ መጎዳት ሌሎችን እንድንጎዳ መብት ይሰጠናል ወይ? የእኛ መጎዳት ሌሎችን እንድንጎዳ በፍጹም መብት አይሰጠንም፡፡ በተቃራኒው የእኛ መጎዳት የሌሎችን ሕመም፣ መገፋት እንዲሁም መነጠልን እንድንረዳ ያደርገናል፡፡ ይረዳናል፡፡ ይኼን ያህል ካወቅኩ እኔ ላይ የሆነው ሌሎች ላይ እንዲደገም አልፈልግም፡፡ ማነህ አንተ? እንግሊዛዊ ነህ? አይሪሽ ነህ ወይስ ኤርትራዊ ወይስ ደግሞ ሶማሊያዊ … ለእኔ አንተ ማለት ወንድሜ ነህ እዚህ ላይ በመተማመን አብሮ መሥራት፣ መኖር ይቻላል፡፡

    ሪፖርተር፡- እስኪ ከወላጅ እናትህ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ስትግናኙ ስለነበረው ነገር ንገረኝ?

    ለምን፡- የሚገርም ስሜት ነበር፡፡ የማርሸት ሲሳይ ወላጅ እናቴ በጣም የምትገርምና ጠንካራ ሴት ነች፡፡ እንደ አብዛኛው 1950ዎቹ 60ዎች ትውልድ ለትምህርት ወደ ውጭ የመሄድ ዕድል አግኝታ ነበር፡፡ በዚያ ጊዜ ለትምህርት ወደ ውጭ የሄዱት የእናቴ ዓይነት ወጣቶች በዚያን ጊዜ የነበረውን የኢትዮጵያ መንፈስ ይዘው ዓለምን ዞረዋል፡፡ በጊዜው እናቴ እኔን አረገዘች ከዚያ ለጉዲፈቻ ሰጠችኝ፡፡ ብዙ ሰው የማያውቀው እናቴ ተመልሳ እኔን ለማግኘት ሞክራ እንደነበር ነው፡፡ እኔ ለሕፃናት ማዕከሉ በጻፈችው ደብዳቤ ልጇን እንደምትፈልግ፣ ልጇ በአገሩ እንዲያድግ እንደምትፈልግና በሰው አገር መገለል እንዳይደርስበት ገልጻ ነበር፡፡ በጊዜው እናቴ 21 ዓመቷ ነበር፡፡ እናቴ የሚቻላትን አድርጋ ነበር ግን እንግሊዞቹ መልሰው እኔን ሊሰጧት አልፈለጉም፡፡

    ሪፖርተር፡- ለእናትህ አስቸጋሪ ጊዜ ነበር ማለት ይቻላል?

    ለምን፡- በጣም እንጂ ማሰቡ ራሱ ይከብዳል፡፡ ከዚያ እናቴ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰች፣ መመለስም ነበረባት ምክንያቱም በጊዜው አባቷ ታመው ነበር ከዚያም አቶ አሸናፊ ሽፈራውን አገባች፡፡ ከዚያም ከአምስት ዓመት በኋላ ደርግ ሥልጣን ያዘ፣ ባሏ ታሰረ፡፡ ስለዚህ ለሕይወቷ ስትል አገሩን ለቃ መሄድ ነበረባት፡፡ ጠንካራ ሴት ነበረች፡፡ ከብዙ ዓመት በኋላ 21 ዓመት ሲሆነኝ እናቴን አገኘሁ፡፡ ቀላል አልነበረም በእውነቱ፣ በጊዜው እሷን ማግኘት ውብ ነበር፡፡ እሷን ማግኘት ወደ ቤት እንደመመለስ ነበር ወደ ኢትዮጵያ፡፡

    ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያ ውስጥ ተወልጄ፣ አድጌ ቢሆን ብለህ ታውቃለህ?

    ለምን፡- እሱንማ በምን ዕድሌ፡፡ ሁሌም የምፈልገው ነው ግን ደግሞ ማግኘት ያልቻልኩት ነው፡፡ ስለዚህ ያለኝን መቀበልና ባለኝ ነገር መኖር ነው፡፡ እውነቱን ለመቀበል በልጅነቴ የሚያውቁኝ እናት፣ አባት እንዲሁም እህትና ወንድም የለኝመ፡፡ ትልቁን የሕይወት ዘመኔን ሕልምና ምኞት ልንገርህ? የልዑል ዓለማየሁ አፅም ወደ አገሩ ሲመለስ ማየት ለእኔ ትልቅ ነገር ነው፡፡ ሕይወቱ ከእኔ ጋር ይገናኛል ብዬ አስባለሁ፡፡

    ሪፖርተር፡- ስለዚህ የእሱ ሕይወት ከአንተ ጋር ይገናኛል ብለህ ታስባለህ ማለት ነው?

    ለምን፡- በእንግሊዞች ከአገሩ ተወስዷል፡፡ አሥራ ስምንት ዓመት እስኪሞላው በካፒቴን ስፒዲ ሥር ሆኖ አድጓል፣ ከዚያም ሊድስ ወደ ተባለ ሰሜን ኢንግላንድ ወሰዱት፡፡ ከዚያም በዓመት ውስጥ ሞተ፡፡ እንደሚሉት ሞቱ የተፈጥሮ ሞት ነው ይላሉ፡፡ ለእኔ ይኼ አይዋጥልኝም፡፡ የሆነ ነገር ነበር የሆነ! ብዙ መጠናት ያለባቸው ብዙ የማናውቃቸው ነገሮች አሉ፡፡ እኔ ወደ አገሬ እንደተመለስኩ እሱም እንዲመለስ እፈልጋለሁ፡፡

    ሪፖርተር፡- ራስህን ማን ነኝ የምትለው?

    ለምን፡- ኢትዮጵያዊ፣ እንግሊዛዊ፣ የዓለም ዜጋ፣ የሞሎኪሎች የመንፈሶች ስብስብ፡፡

    ሪፖርተር፡- ስለራስህ ስናነሳ ብዙ ሰዎች በኢትዮጵያ እንግሊዝኛ ማንበብም ሆነ መረዳት አይችሉም ሥራህን ለመተርጎም ያሰብከው ነገር አለ?

    ለምን፡- የተወጠኑ ነገሮች አሉ እስካሁን ባይሳኩም፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት ከኤፍሬም ሥዩም ጋር አብረን እየሠራን ነው፡፡ ጥሩ የቋንቋ ችሎታ ያለው የጥበብ ሰው ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ገጣሚዎች ኤፍሬምን እንዲሁም የበውቀቱ ስዩምን ሥራዎች አደንቃለሁ፡፡ ትልቅ የሥነ ግጥም ሀብት ያለበት አገር ነው፡፡

    ሪፖርተር፡- ብዙ ጊዜ ስለ መነሳሳት ወይም መነቃቃት ትናገራለህ፡፡ በአንዱም ንግግር የአንተ ዓላማ በሰዎች መነሳት ወይም ደግሞ ሰዎችን ማነሳሳት (Inspire) ማድረግ ነው ብለህ ነበር፡፡ አንተን በጠዋት አንቅቶ ግጥም እንድትጽፍ የሚያደርግህ ምንድን ነው?

    ለምን፡- ሁሌም ከእንቅልፌ ስነቃ ግጥሞችን በማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ እለቃለሁ ይኼን ደግሞ እስክሞት የምቀጥለው ነገር ነው፡፡ ….. ፈጠራ ሙሉ በሙሉ በአርቲስቶች ቁጥጥር የተያዘ አይደለም፡፡ ሁሉም ሰው በራሱ መንገድ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ የእኔ ሥራ መነቃቃትን ወይም ሰዎችን ማንቃት መፈለግ ነው፡፡ መማር እና ማስተማር፡፡

    ሪፖርተር፡- መቼ ነው ግጥም መጻፍ እንደምትችል ያወቅከው?

    ለምን፡- ለምን የሚለው ስሜ መሆኑን ከማወቄ በፊት መግጠም ጀምሬ ነበር፡፡ ለምን የሚለውን ስም ይዤ እንዴት ገጣሚ መሆን አልችልም፡፡ እንግሊዞቹ የሰጡኝን ስም ይዤ እገጥም ነበር፡፡ ስለዚህ ገጣሚ ሆኜ ነው የተወለድኩት ማለት ይቻላል፡፡

    ሪፖርተር፡- እስካሁን ያለህ የቻንስለርነት ቆይታ ምንይመስላል?

    ለምን፡- ጥሩ ነው፡፡ ለተማሪዎቼ የተስፋ ምንጭ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ፡፡

    ሪፖርተር፡- የራስህ ቤተሰብ የመመሥረት ሐሳብ አለህ?

    ለምን፡- ምን አልባት ወደ ፊት፡፡

    ሪፖርተር
    ‹‹ራሴን በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መሀል ላይ ያለ ድልድይ አድርጌ ነው የምወስደው›› ገጣሚና ጸሐፊ ለምን ሲሳይ ትውልደ ኢትዮጵያ ብሪታንያዊው ለምን ሲሳይ ዕውቅ ገጣሚና ጸሐፊ ነው፡፡ በተለያዩ ጥበብ ተኮር ተቋማት እየሠራ ይገኛል፡፡ በሳውዝ ባንክ ማዕከል ተባባሪ አርቲስት፣ በሌተር ቦክስ ክለብ ድጋፍ ሰጪ፣ የቺልድረንስ ሪዲንግ ፈንድ አምባሳደር ሲሆን የክብር ዶክትሬት (ዶክተር ኦፍ ሌተርስ) ተሰጥቶታል፡፡ ለለንደን ኦሊምፒክ ግጥም የደረሰ፣ የበርካታ ተለጣጣቂ መጻሕፍት፣ መጣጥፎች፣ ሪከርዶች ወዘተ ጸሐፊ ነው፡፡ ከሰኔ 2007 ዓ.ም. ጀምሮ የማንችስተር ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ሆኖ ለሰባት ዓመታት አገልግሎት ተመርጧል፡፡ ኢትዮጵያ ተወልዶ ብሪታኒያ በጉዲፈቻ ያደገው ለምን ሕይወቱን ከአፄ ቴዎድሮስ ልጅ ልዑል ዓለማየሁ ጋር ያገናኘዋል፡፡ የልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ አፅም ወደ አገሩ እንዲመለስ ምኞቱ መሆኑንም ይናገራል፡፡ መሰንበቻውን ወደ ኢትዮጵያ ጎራ ያለውን ለምን ሲሳይን ዳዊት እንደሻው ስለ ዐውደ ሕይወቱ አውግቶታል፡፡ ሪፖርተር፡- በቅድሚያ ስለነበረህ የአንድ ሳምንት ቆይታ እስኪ ግለጽልን፡፡ ለምን፡- እስካሁን የነበረኝ ቆይታ በጣም አዝናኝና ፍሬያማ ነበር፡፡ ከብዙ ሰዎች ጋር የመገናኘቱን ዕድል አግኝቻለሁ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ከሪታ ፓንክረስት ጋር የመገናኘቱን ክብር አግኝቻለሁ፡፡ በተጨማሪም አሉላ ፓንክረስት ጋር ተገናኝቼ ከማንችስተር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመቀናጀት እንዴት የውጭ የትምህርት ዕድል ለኢትዮጵያውያን ማመቻቸት እንደምንችል መክረናል፡፡ እሱ ብቻ አይደለም ከብሪትሽ ካውንስል አዲስ ዳይሬክተር ፒተር ብራውን ጋር ተገናኝተናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከአዲስ አበባና ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ከመጡ ምሁራን ጋርም የመገናኘቱን ዕድልም አግኝቼ ከውጭ የትምህርት ዕድሉ ጋር በተያያዘ እንዴት የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ከማንችስተር ዩኒቨርሲቲ ጋር እንዴት መሥራት እንደሚችሉ ተነጋግረናል፡፡ እንግዲህ እኔ ራሴን በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መሀል ላይ ያለ ድልድይ አድርጌ ነው የምወስደው፡፡ አሁን አሁን ጊዜዎች ባለፉ ዕድሜያችንም በገፋ ቁጥር እኔ እዚህ ያለሁት ለምክንያት ነው የሚለው ሐሳብ ሁሌም ይመጣብኛል፡፡ ይኼ ደግሞ ለእኔ መባረክ ነው፡፡ በዚች ታላቅ አገር ውስጥ በሚኖሩ ሰዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ ተቀባይነትን ባገኘሁ ቁጥር በታወኩ ቁጥር ለእኔ ይሄ ትልቅ ነገር ነው፤ ስጦታ ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ መሆን ከኢትዮጵያ መፈጠር ትልቅ ስጦታ ነው፡፡ ሪፖርተር፡- እስኪ ደግሞ ወደ ልጅነት ታሪክህ እንመለስ ከኢትዮጵያ ቤተሰቦች ተወለድክ፣ ለእንግሊዛዊ ቤተሰቦች ተሰጠህ እንደገና ደግሞ ተላልፈህ የልጆች ማሳደጊያ ማዕከል ወስጥ አደግክ፡፡ እስኪ ይኼ የልጅነት ጊዜህ የአሁኑን ለምን ሲሳይን በምን መንገድ ቀርጿል? ለምን፡- ከምንም በላይ ብዙ አሉታዊ ነገሮች ቢያልፉም አሁን ያለሁበት ላይ ደርሻለሁ፡፡ ይህ ማለት ግን ለምን በልጅነቱ በብዙ መጥፎ ነገሮች ስላለፈ በዚህም ምክንያት አሁን ያለበት ጥሩ ደረጃ ላይ ደርሷል ማለት አይደለም፡፡ እርግጥ ነው በብዙ መጥፎ ነገሮች ውስጥ አልፌያለሁ ስለዚህ መጠየቅ ያለብኝ በዚህ ውስጥ እኔ ማን ነኝ? የሚለውን ነው በመጥፎ ነገሮች ውስጥ በማለፌ ንዴት ውስጥ ገባሁ፣ ሌሎችን ጎዳሁ ወይስ ራሴን አደጋ ላይ ጣልኩ? በተቃራኒው የእኔ መገፋት፣ ሕመምና ስቃይ የሌሎችን ሕመም እንድረዳ እንዲሁም የመዳንን ኃይል እንድረዳ አድርጎኛል፡፡ እንደ እኔ የመዳን ኃይል ከመሠረቴ ነው ሥር መሠረቴ ደግሞ ከዚሁ ከኢትዮጵያ ነው፡፡ ብዙ ሰዎች እንግሊዝ ስላደገ፣ ጥሩ ትምህርት ስለተማረ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል ይላሉ ነገር ግን ጥሩ ትምህርት አልነበረኝም ነበር፣ ተጎድቼ ነበር፡፡ እኔ እማውቀው ይኼን ሁሉ አሽንፌ መምጣቴን ነው፡፡ ብዙዎቻችን በቤተሰበ፣ በማኅበረሰብ ውስጥ እንዲሁም በተለያዩ ነገሮች ስናልፍ ብዙ መጥፎ ልምዶች ሊኖሩን ይችላሉ፣ ልንጎዳ እንችላለን፡፡ ነገር ግን ጥያቄው የእኛ መጎዳት ሌሎችን እንድንጎዳ መብት ይሰጠናል ወይ? የእኛ መጎዳት ሌሎችን እንድንጎዳ በፍጹም መብት አይሰጠንም፡፡ በተቃራኒው የእኛ መጎዳት የሌሎችን ሕመም፣ መገፋት እንዲሁም መነጠልን እንድንረዳ ያደርገናል፡፡ ይረዳናል፡፡ ይኼን ያህል ካወቅኩ እኔ ላይ የሆነው ሌሎች ላይ እንዲደገም አልፈልግም፡፡ ማነህ አንተ? እንግሊዛዊ ነህ? አይሪሽ ነህ ወይስ ኤርትራዊ ወይስ ደግሞ ሶማሊያዊ … ለእኔ አንተ ማለት ወንድሜ ነህ እዚህ ላይ በመተማመን አብሮ መሥራት፣ መኖር ይቻላል፡፡ ሪፖርተር፡- እስኪ ከወላጅ እናትህ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ስትግናኙ ስለነበረው ነገር ንገረኝ? ለምን፡- የሚገርም ስሜት ነበር፡፡ የማርሸት ሲሳይ ወላጅ እናቴ በጣም የምትገርምና ጠንካራ ሴት ነች፡፡ እንደ አብዛኛው 1950ዎቹ 60ዎች ትውልድ ለትምህርት ወደ ውጭ የመሄድ ዕድል አግኝታ ነበር፡፡ በዚያ ጊዜ ለትምህርት ወደ ውጭ የሄዱት የእናቴ ዓይነት ወጣቶች በዚያን ጊዜ የነበረውን የኢትዮጵያ መንፈስ ይዘው ዓለምን ዞረዋል፡፡ በጊዜው እናቴ እኔን አረገዘች ከዚያ ለጉዲፈቻ ሰጠችኝ፡፡ ብዙ ሰው የማያውቀው እናቴ ተመልሳ እኔን ለማግኘት ሞክራ እንደነበር ነው፡፡ እኔ ለሕፃናት ማዕከሉ በጻፈችው ደብዳቤ ልጇን እንደምትፈልግ፣ ልጇ በአገሩ እንዲያድግ እንደምትፈልግና በሰው አገር መገለል እንዳይደርስበት ገልጻ ነበር፡፡ በጊዜው እናቴ 21 ዓመቷ ነበር፡፡ እናቴ የሚቻላትን አድርጋ ነበር ግን እንግሊዞቹ መልሰው እኔን ሊሰጧት አልፈለጉም፡፡ ሪፖርተር፡- ለእናትህ አስቸጋሪ ጊዜ ነበር ማለት ይቻላል? ለምን፡- በጣም እንጂ ማሰቡ ራሱ ይከብዳል፡፡ ከዚያ እናቴ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰች፣ መመለስም ነበረባት ምክንያቱም በጊዜው አባቷ ታመው ነበር ከዚያም አቶ አሸናፊ ሽፈራውን አገባች፡፡ ከዚያም ከአምስት ዓመት በኋላ ደርግ ሥልጣን ያዘ፣ ባሏ ታሰረ፡፡ ስለዚህ ለሕይወቷ ስትል አገሩን ለቃ መሄድ ነበረባት፡፡ ጠንካራ ሴት ነበረች፡፡ ከብዙ ዓመት በኋላ 21 ዓመት ሲሆነኝ እናቴን አገኘሁ፡፡ ቀላል አልነበረም በእውነቱ፣ በጊዜው እሷን ማግኘት ውብ ነበር፡፡ እሷን ማግኘት ወደ ቤት እንደመመለስ ነበር ወደ ኢትዮጵያ፡፡ ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያ ውስጥ ተወልጄ፣ አድጌ ቢሆን ብለህ ታውቃለህ? ለምን፡- እሱንማ በምን ዕድሌ፡፡ ሁሌም የምፈልገው ነው ግን ደግሞ ማግኘት ያልቻልኩት ነው፡፡ ስለዚህ ያለኝን መቀበልና ባለኝ ነገር መኖር ነው፡፡ እውነቱን ለመቀበል በልጅነቴ የሚያውቁኝ እናት፣ አባት እንዲሁም እህትና ወንድም የለኝመ፡፡ ትልቁን የሕይወት ዘመኔን ሕልምና ምኞት ልንገርህ? የልዑል ዓለማየሁ አፅም ወደ አገሩ ሲመለስ ማየት ለእኔ ትልቅ ነገር ነው፡፡ ሕይወቱ ከእኔ ጋር ይገናኛል ብዬ አስባለሁ፡፡ ሪፖርተር፡- ስለዚህ የእሱ ሕይወት ከአንተ ጋር ይገናኛል ብለህ ታስባለህ ማለት ነው? ለምን፡- በእንግሊዞች ከአገሩ ተወስዷል፡፡ አሥራ ስምንት ዓመት እስኪሞላው በካፒቴን ስፒዲ ሥር ሆኖ አድጓል፣ ከዚያም ሊድስ ወደ ተባለ ሰሜን ኢንግላንድ ወሰዱት፡፡ ከዚያም በዓመት ውስጥ ሞተ፡፡ እንደሚሉት ሞቱ የተፈጥሮ ሞት ነው ይላሉ፡፡ ለእኔ ይኼ አይዋጥልኝም፡፡ የሆነ ነገር ነበር የሆነ! ብዙ መጠናት ያለባቸው ብዙ የማናውቃቸው ነገሮች አሉ፡፡ እኔ ወደ አገሬ እንደተመለስኩ እሱም እንዲመለስ እፈልጋለሁ፡፡ ሪፖርተር፡- ራስህን ማን ነኝ የምትለው? ለምን፡- ኢትዮጵያዊ፣ እንግሊዛዊ፣ የዓለም ዜጋ፣ የሞሎኪሎች የመንፈሶች ስብስብ፡፡ ሪፖርተር፡- ስለራስህ ስናነሳ ብዙ ሰዎች በኢትዮጵያ እንግሊዝኛ ማንበብም ሆነ መረዳት አይችሉም ሥራህን ለመተርጎም ያሰብከው ነገር አለ? ለምን፡- የተወጠኑ ነገሮች አሉ እስካሁን ባይሳኩም፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት ከኤፍሬም ሥዩም ጋር አብረን እየሠራን ነው፡፡ ጥሩ የቋንቋ ችሎታ ያለው የጥበብ ሰው ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ገጣሚዎች ኤፍሬምን እንዲሁም የበውቀቱ ስዩምን ሥራዎች አደንቃለሁ፡፡ ትልቅ የሥነ ግጥም ሀብት ያለበት አገር ነው፡፡ ሪፖርተር፡- ብዙ ጊዜ ስለ መነሳሳት ወይም መነቃቃት ትናገራለህ፡፡ በአንዱም ንግግር የአንተ ዓላማ በሰዎች መነሳት ወይም ደግሞ ሰዎችን ማነሳሳት (Inspire) ማድረግ ነው ብለህ ነበር፡፡ አንተን በጠዋት አንቅቶ ግጥም እንድትጽፍ የሚያደርግህ ምንድን ነው? ለምን፡- ሁሌም ከእንቅልፌ ስነቃ ግጥሞችን በማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ እለቃለሁ ይኼን ደግሞ እስክሞት የምቀጥለው ነገር ነው፡፡ ….. ፈጠራ ሙሉ በሙሉ በአርቲስቶች ቁጥጥር የተያዘ አይደለም፡፡ ሁሉም ሰው በራሱ መንገድ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ የእኔ ሥራ መነቃቃትን ወይም ሰዎችን ማንቃት መፈለግ ነው፡፡ መማር እና ማስተማር፡፡ ሪፖርተር፡- መቼ ነው ግጥም መጻፍ እንደምትችል ያወቅከው? ለምን፡- ለምን የሚለው ስሜ መሆኑን ከማወቄ በፊት መግጠም ጀምሬ ነበር፡፡ ለምን የሚለውን ስም ይዤ እንዴት ገጣሚ መሆን አልችልም፡፡ እንግሊዞቹ የሰጡኝን ስም ይዤ እገጥም ነበር፡፡ ስለዚህ ገጣሚ ሆኜ ነው የተወለድኩት ማለት ይቻላል፡፡ ሪፖርተር፡- እስካሁን ያለህ የቻንስለርነት ቆይታ ምንይመስላል? ለምን፡- ጥሩ ነው፡፡ ለተማሪዎቼ የተስፋ ምንጭ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ፡፡ ሪፖርተር፡- የራስህ ቤተሰብ የመመሥረት ሐሳብ አለህ? ለምን፡- ምን አልባት ወደ ፊት፡፡ ሪፖርተር
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • April 29 2017, 9:00 AM: Addis Farm Fest 2017, Laphto Mall
    Addis Farm Fest Organizer Eyovent Events invites all interested vendors to rent a booth/s and promote your business and services as well as to be a part of this great event to be held at Laphto Mall on Saturday and Sunday April 29-30, 2017.
    Fruit and vegetable farms, meat, fish and pottery, water, wine, beer companies fast food service givers. Coffee and Tea suppliers companies. farm wear and tools suppliers shops. wood and cotton handcraft shops and others. You all are invited to this great event and use this golden opportunity to be visible in the eyes of thousands farmers products loving families!!!!!! buy locally and eat healthy !!! get your space on time and be a part of Addis Farm Fest 2017 history. Come and enjoy the event!!!! For registration use the following contact numbers:(phone) 0966204945,0911760603,0911992684

    For more info, Download Events Ethiopia App

    Android App, --> https://goo.gl/ctXPBA
    iPhone App, --> https://goo.gl/m15nNB
    April 29 2017, 9:00 AM: Addis Farm Fest 2017, Laphto Mall Addis Farm Fest Organizer Eyovent Events invites all interested vendors to rent a booth/s and promote your business and services as well as to be a part of this great event to be held at Laphto Mall on Saturday and Sunday April 29-30, 2017. Fruit and vegetable farms, meat, fish and pottery, water, wine, beer companies fast food service givers. Coffee and Tea suppliers companies. farm wear and tools suppliers shops. wood and cotton handcraft shops and others. You all are invited to this great event and use this golden opportunity to be visible in the eyes of thousands farmers products loving families!!!!!! buy locally and eat healthy !!! get your space on time and be a part of Addis Farm Fest 2017 history. Come and enjoy the event!!!! For registration use the following contact numbers:(phone) 0966204945,0911760603,0911992684 For more info, Download Events Ethiopia App Android App, --> https://goo.gl/ctXPBA iPhone App, --> https://goo.gl/m15nNB
    0 Comments 0 Shares
  • A Plus Events and Promotions is proud to present Davido Live in Addis Concert featuring the one and only Sami-Dan with special appearance by Abush Zeleke and Amanuel Yemane on the 20th of May, at the Millenium Hall. SAVE THE DATE!!! Enterance Presales Tickets (Limited) 400 Birr, Regular 500 Birr, VIP 1000 Birr. #TeamAplus
    A Plus Events and Promotions is proud to present Davido Live in Addis Concert featuring the one and only Sami-Dan with special appearance by Abush Zeleke and Amanuel Yemane on the 20th of May, at the Millenium Hall. SAVE THE DATE!!! Enterance Presales Tickets (Limited) 400 Birr, Regular 500 Birr, VIP 1000 Birr. #TeamAplus
    0 Comments 0 Shares
  • April 29 2017, 8:00 AM: ETHIOHACKS II - Mobile Commerce and API, Gebeya Academy
    The Gebeya Hackathon Series is back. A first of its kind hackathon in Ethiopia that focuses on bringing professionals together across different sectors to collaborate and solve social problems. Ethiohacks II will focus on solving challenges across agriculture, transportations, health and education by leveraging on Mobile Applications and Application program interfaces (APIs)
    The two-day hackathon will provide you with a chance to network with professionals and industry leaders from different fields to collaborate and solve these social challenges. Attendees will be paired in groups, with each group competing for the most ingenious concept.
    Whether you are an expert or an enthusiast of Mobile Application and APIsI, we welcome you to join us on the29th to 30th of April at Gebeya Academy Headquarters (Woreda 02, Sinan Building 2nd Floor, Bole Subcity, Addis Ababa, Ethiopia.) to prototype and find innovative solutions

    PRIZES
    - Gebeya Scholarship
    - Cash Award

    AGENDA
    - Bring Professionals under one roof to use technology for social good
    - Open discussion on Ethiopia's IT & Economic issues, challenges, and solutions
    - Build a Strong IT Ecosystem
    - Presentation about Gebeya
    Refreshments will be provided.

    WHEN
    Saturday April 29, 2017 from 8:00 AM to 04:30 PM (EAT)
    Sunday April 30, 2017 from 8:00 AM to 04:30 PM (EAT)

    WHERE
    Gebeya Academy Headquarters: Woreda 02, Sinan Building 2nd Floor, Bole Subcity, Addis Ababa, Ethiopia.

    For More Information About Gebeya Online Developer Workplace: www.gebeya.com | Gebeya IT Academy: www.gebeya.training

    For more info, Download Events Ethiopia App

    Android App, --> https://goo.gl/ctXPBA
    iPhone App, --> https://goo.gl/m15nNB
    April 29 2017, 8:00 AM: ETHIOHACKS II - Mobile Commerce and API, Gebeya Academy The Gebeya Hackathon Series is back. A first of its kind hackathon in Ethiopia that focuses on bringing professionals together across different sectors to collaborate and solve social problems. Ethiohacks II will focus on solving challenges across agriculture, transportations, health and education by leveraging on Mobile Applications and Application program interfaces (APIs) The two-day hackathon will provide you with a chance to network with professionals and industry leaders from different fields to collaborate and solve these social challenges. Attendees will be paired in groups, with each group competing for the most ingenious concept. Whether you are an expert or an enthusiast of Mobile Application and APIsI, we welcome you to join us on the29th to 30th of April at Gebeya Academy Headquarters (Woreda 02, Sinan Building 2nd Floor, Bole Subcity, Addis Ababa, Ethiopia.) to prototype and find innovative solutions PRIZES - Gebeya Scholarship - Cash Award AGENDA - Bring Professionals under one roof to use technology for social good - Open discussion on Ethiopia's IT & Economic issues, challenges, and solutions - Build a Strong IT Ecosystem - Presentation about Gebeya Refreshments will be provided. WHEN Saturday April 29, 2017 from 8:00 AM to 04:30 PM (EAT) Sunday April 30, 2017 from 8:00 AM to 04:30 PM (EAT) WHERE Gebeya Academy Headquarters: Woreda 02, Sinan Building 2nd Floor, Bole Subcity, Addis Ababa, Ethiopia. For More Information About Gebeya Online Developer Workplace: www.gebeya.com | Gebeya IT Academy: www.gebeya.training For more info, Download Events Ethiopia App Android App, --> https://goo.gl/ctXPBA iPhone App, --> https://goo.gl/m15nNB
    0 Comments 0 Shares
  • May 12 2017, 9:00 AM: Ethiopia Agro Food & Expo, Exhibition Center
    Trade Show

    Ethiopia Agro & Food Expo is a 5 day event being held from 12th May to the 16th May 2017 at Addis Ababa, Ethiopia. This event showcases product from all kinds of consumer and industrial products, services, machinery and technology and will be of high standard and attract a large number of participants and visitors from many countries in Europe, Far East, Middle East Africa and North America.

    For more info, Download Events Ethiopia App

    Android App, --> https://goo.gl/ctXPBA
    iPhone App, --> https://goo.gl/m15nNB
    May 12 2017, 9:00 AM: Ethiopia Agro Food & Expo, Exhibition Center Trade Show Ethiopia Agro & Food Expo is a 5 day event being held from 12th May to the 16th May 2017 at Addis Ababa, Ethiopia. This event showcases product from all kinds of consumer and industrial products, services, machinery and technology and will be of high standard and attract a large number of participants and visitors from many countries in Europe, Far East, Middle East Africa and North America. For more info, Download Events Ethiopia App Android App, --> https://goo.gl/ctXPBA iPhone App, --> https://goo.gl/m15nNB
    0 Comments 0 Shares
  • 24 Inch human hair
    Made in brazil
    straight
    Any one interested pls contact me with +251 92 477 8615 we will negotiate on the price
    I have only one hurry up
    24 Inch human hair Made in brazil straight Any one interested pls contact me with +251 92 477 8615 we will negotiate on the price I have only one hurry up
    0 Comments 0 Shares