የቀድሞው የጤና ጥበቃና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምና ሌሎች ሁለት ግለሰቦች፣ ለዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት የሚያደርጉት ፉክክር የፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም. በጄኔቫ ፍፃሜ ያገኛል፡፡
የቀድሞው የጤና ጥበቃና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምና ሌሎች ሁለት ግለሰቦች፣ ለዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት የሚያደርጉት ፉክክር የፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም. በጄኔቫ ፍፃሜ ያገኛል፡፡
0 Comments
0 Shares