• አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል በሕዝብ ስም በእገዛ ከውጪ የመጡ የሕክምና መሳሪያዎች ያለ አገልግሎት ከስድስት አመታት በላይ ተቀምጠዋል፡፡

    በከፍተኛ ወጪ ወደ ሆስፒታሉ የገቡ መሳሪያዎችን በተመለከተ የሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም ባልደረባችን በስፍራው ባደረገው ቅኝት ያለ ምንም አገልግሎት መቀመጣቸውን ታዝቧል።

    አምቡላንስን ጨምሮ እንደ ሲ ቲ ስካን እና ማሞ ግራፊ የመሳሰሉ የሕክምና መሳሪያዎችም ያለ አገልግሎት ግቢ ውስጥ ተቀምጠዋል።

    አንድ አምቡላንስ፣ አንድ ተንቀሳቃሽ የህክምና አገልግሎት መስጫ ተሽከርካሪ እና አንድ የዳቦ መጋገሪያም ለፀሃይና ዝናብ በተጋለጠ መልኩ ተቀምጠዋል።

    መሳሪያዎቹ ያለ አገልግሎት መቀመጣቸው ደግሞ የአካባቢው ነዋሪዎች የተሻለ ህክምና ለማግኘት ወደ ሃዋሳ እና አዲስ አበባ እንዲጓዙ አድርጓቸዋል።

    ይህ መሆኑም ለተጨማሪ ወጪ እና ጊዜ እየዳረጋቸው መሆኑንም ይናገራሉ።

    የሆስፒታሉ የፋይናንስ አስተዳደር ሃላፊ አቶ ሺፈራው ቶሌራ በጉዳዩ ላይ በሰጡት ምላሽ፥ ለሲ ቲ ስካንና ለማሞ ግራፊው ማስቀመጫ የሚሆን አመች ክፍል ባለመኖሩ አገልግሎቱን መስጠት እንዳልተቻለ ተናግረዋል።

    ችግሩን ለመቅረፍም ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመነጋገር ለመሳሪያዎቹ የሚመጥንና አመች የህንጻ ግንባታ እየተካሄደ መሆኑንም ነው የተናገሩት።

    አምቡላንሱ እና ሌሎች የህክምና መሳሪያዎች በመለዋወጫ እጥረት ሳቢያ አገልግሎት መስጠት አለመቻላቸውንም አንስተዋል።

    የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ፈይሳ ሳፈው በበኩላቸው፥ ለመሳሪያዎቹ የሚመጥን ክፍል እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው አጠቃላይ ችግሩን ለመቅረፍ እየተሰራ ነው ብለዋል።

    ከዚህ ጋር ተያይዞም ለዳቦ መጋገሪያው ስራ አለመጀመር ምክንያት የሆነውን የመብራት አገልግሎት ችግር ለመቅረፍ ትራንስፎርመር እየተተከለ መሆኑን ጠቅሰዋል።

    ለተሽከርካሪዎቹ የሚሆን መለዋወጫ በማቅረብም ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረጋልም ነው ያሉት፤ አጠቃላይ ችግሩ ተፈቶ በቀጣዩ አመት መሳሪያዎቹ ወደ አገልግሎት እንደሚገቡም አስረድተዋል።
    አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል በሕዝብ ስም በእገዛ ከውጪ የመጡ የሕክምና መሳሪያዎች ያለ አገልግሎት ከስድስት አመታት በላይ ተቀምጠዋል፡፡ በከፍተኛ ወጪ ወደ ሆስፒታሉ የገቡ መሳሪያዎችን በተመለከተ የሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም ባልደረባችን በስፍራው ባደረገው ቅኝት ያለ ምንም አገልግሎት መቀመጣቸውን ታዝቧል። አምቡላንስን ጨምሮ እንደ ሲ ቲ ስካን እና ማሞ ግራፊ የመሳሰሉ የሕክምና መሳሪያዎችም ያለ አገልግሎት ግቢ ውስጥ ተቀምጠዋል። አንድ አምቡላንስ፣ አንድ ተንቀሳቃሽ የህክምና አገልግሎት መስጫ ተሽከርካሪ እና አንድ የዳቦ መጋገሪያም ለፀሃይና ዝናብ በተጋለጠ መልኩ ተቀምጠዋል። መሳሪያዎቹ ያለ አገልግሎት መቀመጣቸው ደግሞ የአካባቢው ነዋሪዎች የተሻለ ህክምና ለማግኘት ወደ ሃዋሳ እና አዲስ አበባ እንዲጓዙ አድርጓቸዋል። ይህ መሆኑም ለተጨማሪ ወጪ እና ጊዜ እየዳረጋቸው መሆኑንም ይናገራሉ። የሆስፒታሉ የፋይናንስ አስተዳደር ሃላፊ አቶ ሺፈራው ቶሌራ በጉዳዩ ላይ በሰጡት ምላሽ፥ ለሲ ቲ ስካንና ለማሞ ግራፊው ማስቀመጫ የሚሆን አመች ክፍል ባለመኖሩ አገልግሎቱን መስጠት እንዳልተቻለ ተናግረዋል። ችግሩን ለመቅረፍም ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመነጋገር ለመሳሪያዎቹ የሚመጥንና አመች የህንጻ ግንባታ እየተካሄደ መሆኑንም ነው የተናገሩት። አምቡላንሱ እና ሌሎች የህክምና መሳሪያዎች በመለዋወጫ እጥረት ሳቢያ አገልግሎት መስጠት አለመቻላቸውንም አንስተዋል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ፈይሳ ሳፈው በበኩላቸው፥ ለመሳሪያዎቹ የሚመጥን ክፍል እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው አጠቃላይ ችግሩን ለመቅረፍ እየተሰራ ነው ብለዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ለዳቦ መጋገሪያው ስራ አለመጀመር ምክንያት የሆነውን የመብራት አገልግሎት ችግር ለመቅረፍ ትራንስፎርመር እየተተከለ መሆኑን ጠቅሰዋል። ለተሽከርካሪዎቹ የሚሆን መለዋወጫ በማቅረብም ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረጋልም ነው ያሉት፤ አጠቃላይ ችግሩ ተፈቶ በቀጣዩ አመት መሳሪያዎቹ ወደ አገልግሎት እንደሚገቡም አስረድተዋል።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - በሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና መሳሪያዎች ያለ አገልግሎት ከስድስት አመታት በላይ ተቀምጠዋል
    አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ሪፈራል ሆስፒታል በሕዝብ ስም በእገዛ ከውጪ የመጡ የሕክምና መሳሪያዎች ያለ አገልግሎት ከስድስት አመታት በላይ ተቀምጠዋል፡፡ በከፍተኛ ወጪ ወደ ሆስፒታሉ የገቡ መሳሪያዎችን በተመ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ ቅጥቅጥ አይሱዙ መለስተኛ የህዘብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ 16 ሰዎች ሞቱ።

    ተሽከርካሪው ዛሬ በኦሮሚያ ከልል ምዕራብ ሃረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ አቅራቢያ ሲደርስ ነው የተገለበጠው።

    በወቅቱ 25 ሰዎች መጫን ቢገባውም 40 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ ነበር ተብሏል።

    በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በጭሮ እና አዳማ ሆስፒታሎች የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ሲሆን፥ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ደግሞ ወደ አዲስ አበባ ተልከዋል።

    የምዕራብ ሃረርጌ ዞን ፖሊስ ፅህፈት ቤት፥ ተሽከርካሪው ከልክ በላይ መጫኑን ጠቅሶ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን አስታውቋል።

    በሳምንቱ በክልሉ በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ከ88 በላይ ሰዎች ህይዎት አልፏል።

    በክልሉ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቆጣጠር፥ የክልሉ ትራንስፖርት ባለስልጣን ወደ እርምጃ መግባቱን አስታውቋል።

    የባለስልጣኑ ሃላፊ አቶ ታከለ ኡማ እንዳሉት፥ ከዚህ ጋር ተያይዞ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው።

    የህዝብ ትራንስፖርት በሌሊት እንዳይሰጥ ማድረግ፣ ስምሪቱን በአዲስ መልክ የማደራጀት፣ የትራፊክ አደጋ የሚበዛባቸው 270 አካባቢዎች ላይ ጥናት ማድረግም እየተተገበሩ ያሉ እርምጃዎች ናቸው ብለዋል።

    ይህን ለማስፈጸምም ባለስልጣኑ ከትራፊክ ተቆጣጣሪዎች፣ ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ፍትህ ቢሮ፣ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ፣ መንገዶች ባለስልጣን እና ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ በቅንጅት እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
    አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ ቅጥቅጥ አይሱዙ መለስተኛ የህዘብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ 16 ሰዎች ሞቱ። ተሽከርካሪው ዛሬ በኦሮሚያ ከልል ምዕራብ ሃረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ አቅራቢያ ሲደርስ ነው የተገለበጠው። በወቅቱ 25 ሰዎች መጫን ቢገባውም 40 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ ነበር ተብሏል። በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በጭሮ እና አዳማ ሆስፒታሎች የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ሲሆን፥ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ደግሞ ወደ አዲስ አበባ ተልከዋል። የምዕራብ ሃረርጌ ዞን ፖሊስ ፅህፈት ቤት፥ ተሽከርካሪው ከልክ በላይ መጫኑን ጠቅሶ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን አስታውቋል። በሳምንቱ በክልሉ በትራፊክ አደጋ ሳቢያ ከ88 በላይ ሰዎች ህይዎት አልፏል። በክልሉ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቆጣጠር፥ የክልሉ ትራንስፖርት ባለስልጣን ወደ እርምጃ መግባቱን አስታውቋል። የባለስልጣኑ ሃላፊ አቶ ታከለ ኡማ እንዳሉት፥ ከዚህ ጋር ተያይዞ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው። የህዝብ ትራንስፖርት በሌሊት እንዳይሰጥ ማድረግ፣ ስምሪቱን በአዲስ መልክ የማደራጀት፣ የትራፊክ አደጋ የሚበዛባቸው 270 አካባቢዎች ላይ ጥናት ማድረግም እየተተገበሩ ያሉ እርምጃዎች ናቸው ብለዋል። ይህን ለማስፈጸምም ባለስልጣኑ ከትራፊክ ተቆጣጣሪዎች፣ ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን፣ ፍትህ ቢሮ፣ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ፣ መንገዶች ባለስልጣን እና ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ በቅንጅት እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ የህዘብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ 16 ሰዎች ሞቱ
    አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ ቅጥቅጥ አይሱዙ መለስተኛ የህዘብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ 16 ሰዎች ሞቱ። ተሽከርካሪው ዛሬ በኦሮሚያ ከልል ምዕራብ ሃረ...
    0 Comments 0 Shares
  • አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩስያ አቻቸው ጋር በቀጣዩ ሳምንት በጀርመን እንደሚወያዩ ዋይት ሀውስ አረጋገጠ።

    የአሜሪካ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ ሀርበርት ሬሞንድ ማክማስተር እንደተናገሩት፥ ሁለቱ መሪዎች ከቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባኤ ጎን ለጎን ነው በሀምቡርግ የሚመክሩት።

    የህብረቱ አባል ሀገራት ጉባኤ ከሰኔ 30 እስከ ሀምሌ 1 2009 ይደረጋል።

    ፕሬዚዳንት ፑቲን ከዚህ ቀደም ግልፅ እንዳደረጉት ሩስያ ከአሜሪካም ሆነ ከምዕራቡ አለም ጋር ያላት ግንኙነት እንዲሻሻል ትፈልጋለች ነው ያሉት አማካሪው።

    በመሪዎቹ ውይይት ሩስያ በ2016ቱ የአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ ገብተሻል በሚል የቀረበባትን ወቀሳ አስመልክቶ ሊመክሩ እንደሚችሉ ግን ያሉት ነገር የለም።

    የትራምፕ አስተዳደር ከሩስያ እና የተወሰኑ አማካሪዎቻቸው ከሞስኮ ጋር ያላቸው ግንኙነት በ2016ቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ ተፅዕኖ ፈጥሯል በሚል መነጋገሪያ መሆኑ ይታወሳል።

    በምርጫው የሞስኮ ተሳትፎ ስለመኖሩም የማጣራት ስራው ቀጥሏል።

    ትራምፕ በተለያዩ አጋጣሚዎች አሜሪካ ከሩስያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ እንደምትሰራ መግለፃቸው ይታወሳል።

    ፑቲን በበኩላቸው የሞስኮ እና ዋሽንግተን ግንኙነት ወደነበረበት መመለስ የሁለቱንም ወገኖች ጥቅም እንደሚያስጠብቅ መናገራቸው አይዘነጋም።

    አሜሪካ እና ሩስያ በሶሪያ እና ዩክሬን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ሀገራት ዙሪያ በሚከተሏቸው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ ሲወዛገቡ ይታያል።

    ዋሽንግተን እና አጋሮቿ የምስራቃዊ ዩክሬን አፍቃሪ ሩስያ ሀይሎችን ደግፋለች በሚል በሞስኮ ላይ ሰፊ የኢኮኖሚ ማዕቀብ መጣሏ ይታወቃል።

    ምንጭ፦ ፕሬስ ቲቪ
    አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩስያ አቻቸው ጋር በቀጣዩ ሳምንት በጀርመን እንደሚወያዩ ዋይት ሀውስ አረጋገጠ። የአሜሪካ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ ሀርበርት ሬሞንድ ማክማስተር እንደተናገሩት፥ ሁለቱ መሪዎች ከቡድን 20 አባል ሀገራት ጉባኤ ጎን ለጎን ነው በሀምቡርግ የሚመክሩት። የህብረቱ አባል ሀገራት ጉባኤ ከሰኔ 30 እስከ ሀምሌ 1 2009 ይደረጋል። ፕሬዚዳንት ፑቲን ከዚህ ቀደም ግልፅ እንዳደረጉት ሩስያ ከአሜሪካም ሆነ ከምዕራቡ አለም ጋር ያላት ግንኙነት እንዲሻሻል ትፈልጋለች ነው ያሉት አማካሪው። በመሪዎቹ ውይይት ሩስያ በ2016ቱ የአሜሪካ ምርጫ ጣልቃ ገብተሻል በሚል የቀረበባትን ወቀሳ አስመልክቶ ሊመክሩ እንደሚችሉ ግን ያሉት ነገር የለም። የትራምፕ አስተዳደር ከሩስያ እና የተወሰኑ አማካሪዎቻቸው ከሞስኮ ጋር ያላቸው ግንኙነት በ2016ቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ ተፅዕኖ ፈጥሯል በሚል መነጋገሪያ መሆኑ ይታወሳል። በምርጫው የሞስኮ ተሳትፎ ስለመኖሩም የማጣራት ስራው ቀጥሏል። ትራምፕ በተለያዩ አጋጣሚዎች አሜሪካ ከሩስያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ እንደምትሰራ መግለፃቸው ይታወሳል። ፑቲን በበኩላቸው የሞስኮ እና ዋሽንግተን ግንኙነት ወደነበረበት መመለስ የሁለቱንም ወገኖች ጥቅም እንደሚያስጠብቅ መናገራቸው አይዘነጋም። አሜሪካ እና ሩስያ በሶሪያ እና ዩክሬን ግጭት ጨምሮ በሌሎች ሀገራት ዙሪያ በሚከተሏቸው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ ሲወዛገቡ ይታያል። ዋሽንግተን እና አጋሮቿ የምስራቃዊ ዩክሬን አፍቃሪ ሩስያ ሀይሎችን ደግፋለች በሚል በሞስኮ ላይ ሰፊ የኢኮኖሚ ማዕቀብ መጣሏ ይታወቃል። ምንጭ፦ ፕሬስ ቲቪ
    WWW.FANABC.COM
    FBC - ትራምፕ እና ፑቲን በቀጣዩ ሳምንት በጀርመን ይመክራሉ
    አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2009 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩስያ አቻቸው ጋር በቀጣዩ ሳምንት በጀርመን እንደሚወያዩ ዋይት ሀውስ አረጋገጠ። የአሜሪካ ብሄራዊ የደህንነት አማካሪ ሀርበርት ሬሞንድ ማክማስተር እንደ...
    0 Comments 0 Shares
  • Hinom - Overexposed — with Opha Manhisho, Adry Joles Wahab, Pendo Maswabe and Hinom Gete.
    Hinom - Overexposed — with Opha Manhisho, Adry Joles Wahab, Pendo Maswabe and Hinom Gete.
    Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • Amleset and Pearls - Calendar Photoshoot project
    Makeup: Marzel Makeup Studio Marzel Alemayehu
    Headscarf: Enku Design Enkutatash Kibret
    Amleset and Pearls - Calendar Photoshoot project Makeup: Marzel Makeup Studio Marzel Alemayehu Headscarf: Enku Design Enkutatash Kibret
    Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • Ethiopia, Inside me: Amleset Muchie - Calendar photoshoot project Creative makeup: Marzel Alemayehu . — with Um Kidi Nova, Amleset Muchie, Amleset Muchie, Amleset Muchie, Amleset Muchie, Abi Girma, Amleset Muchie and Mesfin Adugna.
    Ethiopia, Inside me: Amleset Muchie - Calendar photoshoot project Creative makeup: Marzel Alemayehu . — with Um Kidi Nova, Amleset Muchie, Amleset Muchie, Amleset Muchie, Amleset Muchie, Abi Girma, Amleset Muchie and Mesfin Adugna.
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares