• የአንጋፋ አርቲስቶች መልዕክት | መስቀል እና በዓል አከባበር @ArtsTvWorld
    የአንጋፋ አርቲስቶች መልዕክት | መስቀል እና በዓል አከባበር @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ልዩ የመስቀል በዓል ፕሮግራም | መስቀል እና በዓል አከባበር @ArtsTvWorld
    ልዩ የመስቀል በዓል ፕሮግራም | መስቀል እና በዓል አከባበር @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • የአስረስ አስቂኝ እና አዝናኝ የዘጠናዎቹ ትዝታ | ዘጠናዎቹ @artstvworld
    የአስረስ አስቂኝ እና አዝናኝ የዘጠናዎቹ ትዝታ | ዘጠናዎቹ @artstvworld
    0 Comments 0 Shares
  • የመጀመሪያዋ በBET Award ላይ የተጋበዘች ኢትዮጵያዊት - ቤቲ | ልዩ የመስቀል በዓል ቆይታ @ArtsTvWorld
    የመጀመሪያዋ በBET Award ላይ የተጋበዘች ኢትዮጵያዊት - ቤቲ | ልዩ የመስቀል በዓል ቆይታ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • የሊባኖስ ባለሥልጣናት እንደሚሉት እስከ አሁን በእስራኤል ጥቃት ከ1000 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ደግሞ ተፈናቅለዋል። እስራኤል አሁንም በሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሚኖሩባት ሊባኖስ በየአቅጣጫው የተኩስ እና የፍንዳታ ድምጽ ይሰማል። ነዋሪዎች ጎዳና ማደርም ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያንም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
    የሊባኖስ ባለሥልጣናት እንደሚሉት እስከ አሁን በእስራኤል ጥቃት ከ1000 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ደግሞ ተፈናቅለዋል። እስራኤል አሁንም በሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሚኖሩባት ሊባኖስ በየአቅጣጫው የተኩስ እና የፍንዳታ ድምጽ ይሰማል። ነዋሪዎች ጎዳና ማደርም ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያንም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
    WWW.BBC.COM
    በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጭንቀት፡ “የአራት ወር ልጄን ምን ላብላት?” - BBC News አማርኛ
    የሊባኖስ ባለሥልጣናት እንደሚሉት እስከ አሁን በእስራኤል ጥቃት ከ1000 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ደግሞ ተፈናቅለዋል። እስራኤል አሁንም በሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሟን ቀጥላለች። በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሚኖሩባት ሊባኖስ በየአቅጣጫው የተኩስ እና የፍንዳታ ድምጽ ይሰማል። ነዋሪዎች ጎዳና ማደርም ጀምረዋል። ኢትዮጵያውያንም ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሁለቱ ተዋጊዎች ወደ ሙሉ ጦርነት እየገቡ ይመስላል። ቀጠናዊ ግጭት ሆኖ ሊቀጥል ይችላል ወይ የሚለው አሁንም እያነጋገረ ነው። እስራኤል ላለፉት ዘጠኝ ቀናት ደቡባዊ ሊባኖስ ላይ ቦምብ ስታዘንብ ነበር። አሁን ደግሞ ‘ውስን፣ ዒላማውን እና ዓላማውን የለየ የእግረኛ ጦር ዘመቻ’ አካሄዳለው ብላለች። ባለፈው ዓርብ መሪው የተገደለበት ሄዝቦላህ አጣብቂኝ ውስጥ ይገኛል። ይሁንና አሁንም ሄዝቦላህ ተዳከመ እንጂ ጨርሶ አልተደመሰሰም። አሁንም ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ያስወነጭፋል። በርካታ ኮማንደሮቹ ተለቅመው የተገደሉበት ድርጅት አልሞት ባይ ተጋዳይ የሆነ ይመስላል።
    ሁለቱ ተዋጊዎች ወደ ሙሉ ጦርነት እየገቡ ይመስላል። ቀጠናዊ ግጭት ሆኖ ሊቀጥል ይችላል ወይ የሚለው አሁንም እያነጋገረ ነው። እስራኤል ላለፉት ዘጠኝ ቀናት ደቡባዊ ሊባኖስ ላይ ቦምብ ስታዘንብ ነበር። አሁን ደግሞ ‘ውስን፣ ዒላማውን እና ዓላማውን የለየ የእግረኛ ጦር ዘመቻ’ አካሄዳለው ብላለች። ባለፈው ዓርብ መሪው የተገደለበት ሄዝቦላህ አጣብቂኝ ውስጥ ይገኛል። ይሁንና አሁንም ሄዝቦላህ ተዳከመ እንጂ ጨርሶ አልተደመሰሰም። አሁንም ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ያስወነጭፋል። በርካታ ኮማንደሮቹ ተለቅመው የተገደሉበት ድርጅት አልሞት ባይ ተጋዳይ የሆነ ይመስላል።
    ስለ እስራኤል ሔዝቦላህ ግጭት እስከአሁን የምናውቃቸው - BBC News አማርኛ
    ሁለቱ ተዋጊዎች ወደ ሙሉ ጦርነት እየገቡ ይመስላል። ቀጠናዊ ግጭት ሆኖ ሊቀጥል ይችላል ወይ የሚለው አሁንም እያነጋገረ ነው። እስራኤል ላለፉት ዘጠኝ ቀናት ደቡባዊ ሊባኖስ ላይ ቦምብ ስታዘንብ ነበር። አሁን ደግሞ ‘ውስን፣ ዒላማውን እና ዓላማውን የለየ የእግረኛ ጦር ዘመቻ’ አካሄዳለው ብላለች። ባለፈው ዓርብ መሪው የተገደለበት ሄዝቦላህ አጣብቂኝ ውስጥ ይገኛል። ይሁንና አሁንም ሄዝቦላህ ተዳከመ እንጂ ጨርሶ አልተደመሰሰም። አሁንም ሮኬቶችን ወደ እስራኤል ያስወነጭፋል። በርካታ ኮማንደሮቹ ተለቅመው የተገደሉበት ድርጅት አልሞት ባይ ተጋዳይ የሆነ ይመስላል።
    0 Comments 0 Shares
  • በሄዝቦላህ ላይ ያነጣጠረ ‘ውስን፣ የተገደበ እና ግልጽ ዒላማ ያለው’ የእግረኛ ዘመቻ በደቡባዊ ሊባኖስ መጀመሩን የእስራኤል ጦር ገለጸ። በድንበር አቅራቢያ የሚገኙት ዒላማዎች “ለእስራኤል ዜጎች ትልቅ ስጋት ናቸው” ሲል የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት በኤክስ ገጹ ላይ በለጠፈው መግለጫ ገልጿል።
    በሄዝቦላህ ላይ ያነጣጠረ ‘ውስን፣ የተገደበ እና ግልጽ ዒላማ ያለው’ የእግረኛ ዘመቻ በደቡባዊ ሊባኖስ መጀመሩን የእስራኤል ጦር ገለጸ። በድንበር አቅራቢያ የሚገኙት ዒላማዎች “ለእስራኤል ዜጎች ትልቅ ስጋት ናቸው” ሲል የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት በኤክስ ገጹ ላይ በለጠፈው መግለጫ ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል በሊባኖስ ግዛት ውስጥ ‘ውስን’ የእግረኛ ጦር ዘመቻ መጀመሯን አስታወቀች - BBC News አማርኛ
    በሄዝቦላህ ላይ ያነጣጠረ ‘ውስን፣ የተገደበ እና ግልጽ ዒላማ ያለው’ የእግረኛ ዘመቻ በደቡባዊ ሊባኖስ መጀመሩን የእስራኤል ጦር ገለጸ። በድንበር አቅራቢያ የሚገኙት ዒላማዎች “ለእስራኤል ዜጎች ትልቅ ስጋት ናቸው” ሲል የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት በኤክስ ገጹ ላይ በለጠፈው መግለጫ ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በሩዋንዳ በማርበርግ በተባለው ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 27 የደረሰ ሲሆን፣ ዘጠኝ ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
    በሩዋንዳ በማርበርግ በተባለው ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 27 የደረሰ ሲሆን፣ ዘጠኝ ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    በሩዋንዳ በማርበርግ ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ሲጨምር ዘጠኝ ሰዎች ሞቱ - BBC News አማርኛ
    በሩዋንዳ በማርበርግ በተባለው ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 27 የደረሰ ሲሆን፣ ዘጠኝ ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares