• ሄዝቦላህ መልከ ብዙ ነው። የፖለቲካ ፓርቲ ብቻ አይደለም። ማኅበራዊ አገልግሎት ላይ ይሠራል፣ ፖለቲካ ላይ ይሳተፋል፤ ሚሊሻም ነው። ድንበር ተሻጋሪ ወታደራዊ ክንፍም አለው። ይህ መልከ ብዙነቱ በሊባኖስም ከሊባኖስ ውጪም አቅም ፈጥሮለታል። ለመሆኑ ሄዝቦላህ ማን ነው? እንዴትስ ለእስራኤል ፈተና ሊደቅን ቻለ?
    ሄዝቦላህ መልከ ብዙ ነው። የፖለቲካ ፓርቲ ብቻ አይደለም። ማኅበራዊ አገልግሎት ላይ ይሠራል፣ ፖለቲካ ላይ ይሳተፋል፤ ሚሊሻም ነው። ድንበር ተሻጋሪ ወታደራዊ ክንፍም አለው። ይህ መልከ ብዙነቱ በሊባኖስም ከሊባኖስ ውጪም አቅም ፈጥሮለታል። ለመሆኑ ሄዝቦላህ ማን ነው? እንዴትስ ለእስራኤል ፈተና ሊደቅን ቻለ?
    WWW.BBC.COM
    ሊባኖስ የሚገኘው የእስራኤል ጠላት ሄዝቦላህ ማን ነው? እንዴትስ ተመሠረተ? - BBC News አማርኛ
    ሄዝቦላህ መልከ ብዙ ነው። የፖለቲካ ፓርቲ ብቻ አይደለም። ማኅበራዊ አገልግሎት ላይ ይሠራል፣ ፖለቲካ ላይ ይሳተፋል፤ ሚሊሻም ነው። ድንበር ተሻጋሪ ወታደራዊ ክንፍም አለው። ይህ መልከ ብዙነቱ በሊባኖስም ከሊባኖስ ውጪም አቅም ፈጥሮለታል። ለመሆኑ ሄዝቦላህ ማን ነው? እንዴትስ ለእስራኤል ፈተና ሊደቅን ቻለ?
    0 Comments 0 Shares
  • ከኮቪድ ወረርሽኝ ወዲህ በወጣቶች ዘንድ “አደገኛ” የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን ወሳን የተባለ አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አመለከተ። ተመራማሪዎች በ44 አገራት ውስጥ የሚገኙ 11፣ 13 እና 15 ዓመት የሆናቸው ወደ 280 ሺህ የሚጠጉ ሕጻናት ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ መደምደሚያ ላይ መድረሳቸው ታውቋል።
    ከኮቪድ ወረርሽኝ ወዲህ በወጣቶች ዘንድ “አደገኛ” የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን ወሳን የተባለ አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አመለከተ። ተመራማሪዎች በ44 አገራት ውስጥ የሚገኙ 11፣ 13 እና 15 ዓመት የሆናቸው ወደ 280 ሺህ የሚጠጉ ሕጻናት ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ መደምደሚያ ላይ መድረሳቸው ታውቋል።
    WWW.BBC.COM
    የታዳጊዎች አደገኛ የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው - ጥናት - BBC News አማርኛ
    ከኮቪድ ወረርሽኝ ወዲህ በወጣቶች ዘንድ “አደገኛ” የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን ወሳን የተባለ አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አመለከተ። ተመራማሪዎች በ44 አገራት ውስጥ የሚገኙ 11፣ 13 እና 15 ዓመት የሆናቸው ወደ 280 ሺህ የሚጠጉ ሕጻናት ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ መደምደሚያ ላይ መድረሳቸው ታውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው መጋቢት በተደረገ ምርመራ ውጤት መሠረት ከ130 በላይ ብሪታኒያዊያን በድረ-ገፁ አማካይነት አንድ ኬሚካል ተጠቅመው ራሳቸውን ሳያጠፉ አይቀሩም።
    ባለፈው መጋቢት በተደረገ ምርመራ ውጤት መሠረት ከ130 በላይ ብሪታኒያዊያን በድረ-ገፁ አማካይነት አንድ ኬሚካል ተጠቅመው ራሳቸውን ሳያጠፉ አይቀሩም።
    WWW.BBC.COM
    ራሳቸውን የሚያጠፉ ሰዎችን የሚያበረታታው እና የሞት አጋር የሚያፈላልገው ድረ-ገፅ ተጋለጠ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው መጋቢት በተደረገ ምርመራ ውጤት መሠረት ከ130 በላይ ብሪታኒያዊያን በድረ-ገፁ አማካይነት አንድ ኬሚካል ተጠቅመው ራሳቸውን ሳያጠፉ አይቀሩም።
    0 Comments 0 Shares
  • እስራኤል ባለፉት ቀናት በሊባኖስ ላይ በፈጸመቻቸው የአየር ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአገሪቱ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። ሊባኖሳውያን ከጥቃቶቹ ለማምለጥ መኖሪያቸውን እየለቀቁ እየተሰደዱ ነው። ለአገር እንግዳ የሆኑት ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?
    እስራኤል ባለፉት ቀናት በሊባኖስ ላይ በፈጸመቻቸው የአየር ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአገሪቱ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። ሊባኖሳውያን ከጥቃቶቹ ለማምለጥ መኖሪያቸውን እየለቀቁ እየተሰደዱ ነው። ለአገር እንግዳ የሆኑት ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?
    WWW.BBC.COM
    በእስራኤል የአየር ጥቃት ስር በምትገኘው ሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ ናቸው? - BBC News አማርኛ
    እስራኤል ባለፉት ቀናት በሊባኖስ ላይ በፈጸመቻቸው የአየር ጥቃቶች ከ550 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአገሪቱ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። ሊባኖሳውያን ከጥቃቶቹ ለማምለጥ መኖሪያቸውን እየለቀቁ እየተሰደዱ ነው። ለአገር እንግዳ የሆኑት ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?
    0 Comments 0 Shares
  • በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በምተገኘው ሱዳን ባለፈው ወር ከ430 በላይ ሰዎች በኮሌራ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
    በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በምተገኘው ሱዳን ባለፈው ወር ከ430 በላይ ሰዎች በኮሌራ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ባለችው ሱዳን ከ430 በላይ ሰዎች በኮሌራ ሞቱ - BBC News አማርኛ
    በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በምተገኘው ሱዳን ባለፈው ወር ከ430 በላይ ሰዎች በኮሌራ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • ምንም ያህል እስራኤል ከባድ ጥቃት ሄዝቦላህ ላይ ብታደርስ ውጤቱን መገመት አዳጋች ነው። ለዚህ ነው ከሄዝቦላህ ጋር የገባችው ግጭት ቁማር ነው የሚባለው። የሄዝቦላህ ኅልውና ዋና ዓላማ እስራኤል ላይ ጥቃት ማድረስ ነው።
    ምንም ያህል እስራኤል ከባድ ጥቃት ሄዝቦላህ ላይ ብታደርስ ውጤቱን መገመት አዳጋች ነው። ለዚህ ነው ከሄዝቦላህ ጋር የገባችው ግጭት ቁማር ነው የሚባለው። የሄዝቦላህ ኅልውና ዋና ዓላማ እስራኤል ላይ ጥቃት ማድረስ ነው።
    WWW.BBC.COM
    ትንታኔ፡ የእስራኤል አዲስ ጥቃት እና እጅግ የተቆጣው፣ እስከ አፍንጫው የታጠቀው ሄዝቦላህ - BBC News አማርኛ
    ምንም ያህል እስራኤል ከባድ ጥቃት ሄዝቦላህ ላይ ብታደርስ ውጤቱን መገመት አዳጋች ነው። ለዚህ ነው ከሄዝቦላህ ጋር የገባችው ግጭት ቁማር ነው የሚባለው። የሄዝቦላህ ኅልውና ዋና ዓላማ እስራኤል ላይ ጥቃት ማድረስ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የአሜሪካ ደኅንነት አስጠነቀቃቸው።
    የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የአሜሪካ ደኅንነት አስጠነቀቃቸው።
    WWW.BBC.COM
    ትራምፕ በኢራን የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የአሜሪካ ደኅንነት እንዳስጠነቀቃቸው ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የግድያ ሙከራ ሊደረግባቸው እንደሚችል የአሜሪካ ደኅንነት አስጠነቀቃቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • ካለፈው እሁድ መስከረም 12/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ሰኞ ድረስ የሞቃዲሾ ወደብ ዝግ ሆኖ መቆየቱን የወደቡ ሠራተኞች ይናገራሉ። ነገር ግን የግብፅ የጭነት መርከብ ወደ ወደቡ ደርሳ ጭነቷን እስክታራግፍ ድረስ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ፈጽሞ አላወቁም ነበር። ጭነቱ በምሥጢር እንዲራገፍ ቢደረግም ይፋ የሆነው ግን ወዲያው ነበረ።
    ካለፈው እሁድ መስከረም 12/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ሰኞ ድረስ የሞቃዲሾ ወደብ ዝግ ሆኖ መቆየቱን የወደቡ ሠራተኞች ይናገራሉ። ነገር ግን የግብፅ የጭነት መርከብ ወደ ወደቡ ደርሳ ጭነቷን እስክታራግፍ ድረስ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ፈጽሞ አላወቁም ነበር። ጭነቱ በምሥጢር እንዲራገፍ ቢደረግም ይፋ የሆነው ግን ወዲያው ነበረ።
    WWW.BBC.COM
    የአፍሪካ ቀንድ ቀውስ፡ ግብፅ ለሶማሊያ ያስታጠቀችው ከባድ መሳሪያ ያስከተለው ውጥረት - BBC News አማርኛ
    ካለፈው እሁድ መስከረም 12/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ሰኞ ድረስ የሞቃዲሾ ወደብ ዝግ ሆኖ መቆየቱን የወደቡ ሠራተኞች ይናገራሉ። ነገር ግን የግብፅ የጭነት መርከብ ወደ ወደቡ ደርሳ ጭነቷን እስክታራግፍ ድረስ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ፈጽሞ አላወቁም ነበር። ጭነቱ በምሥጢር እንዲራገፍ ቢደረግም ይፋ የሆነው ግን ወዲያው ነበረ።
    0 Comments 0 Shares