0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበህወሓት ክፍፍል ውስጥ ለማንም አልወግንም ሲል የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢኔ አስታወቀበትግራይ ክልል የተፈጠረው ክፍፍል በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል እንጂ በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በህወሓት መካከል አይደለም ሲል የክልሉ ካቢኔ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ:: የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ትላንት እሁድ መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ/ም. ባወጣው መግለጫ፣ ህግ እና ስርአት ተከትሎ የመሾም እና የመሻር ስራውንም አጠናክሮ እንዲሚቀጥል ገልጿል:: በሌላ ዜና፣ ጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት ኣመራሮች በተለያዩ የትግራይ ክልል ከተሞች ህዝባዊ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“እውነተኛ ሠላም፣ የግጭት አለመኖር ብቻ አይደለም” የዩናይትድ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ“እውነተኛ ሠላም፣ ግጭት እንዲቆም ማድረግ ብቻ ሳይሆን፣ የፍትህ፣ የውይይት እና የጋራ መከባበር መኖር ነው” ሲሉ፣ በኢትዮጵያ ዩናይትድ ስቴት ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ ግዌንዶሊን ግሪን ተናግረዋል። ምክትል ኃላፊዋ ይህን የተናገሩት ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 11 ቀን 2017 ዓ/ም በድሬዳዋ በተከበረው የዓለም የሠላም ቀን አከባበር ላይ በተገኙበት ወቅት ነው፡፡ እለቱን አስመልክቶ በተዘጋጀው የእግር ጉዞ ላይም ተሳትፈዋል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጦርነት በምትታመሰው ሱዳን የኮሌራ በሽታ እየተስፋፋ ነውበጦርነት በምትታመሰው ሱዳን የኮሌራ በሽታ እየተስፋፋ መሆኑን እና ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ብቻ ቢያንስ 388 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ወደ 13 ሺህ የሚጠጉ ለህመም መዳረጋቸውን የጤና ባለሙያዎች አስታውቀዋል። በሽታው በተለይ በጦርነቱ የተፈናቀሉ በሚሊየኖች የሚቆጠሩ ሰዎች በሚገኙበት ምስራቃዊው የሱዳን ክፍል በቅርቡ በጣለው ከባድ ዝናብ እና ጎርፍ መባባሱም ተጠቁሟል። የሱዳን ጤና ሚኒስቴር እሁድ እለት ባወጣው ሪፖርት፣ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ብቻ በኮሌራ ጉዳት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤል ሄዝቦላህ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት አካሄደችየእስራኤል ኃይሎች ዛሬ ሰኞ በደቡባዊ ሊባኖስ ሰፊ የአየር ድብደባ አካሂደዋል። በእስራኤል እና በሄዝቦላህ ታጣቂዎች መካከል የተነሳው ግጭት ተባብሶ በቀጠለበት ወቅት የተካሄደው የአየር ድብደባ በቀጠናው ሰፊ ጦርነት እንዳይቀሰቅስ አስግቷል። የአየር ድብደባውን ተከትሎ የእስራኤል ጦር ከ300 በላይ ዒላማዎች ላይ ጥቃት ማድረሱን ሲያስታውቅ ፣ የሊባኖስ መንግስት የዜና ማሰራጫ በበኩሉ፣ በደቡባዊው የሀገሪቱ ክፍል በሚገኙ በርካታ ቦታዎች ላይ ከባድ ጥቃቶች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበግሪክ ደሴት ጀልባ ሰጥሞ ሦስት ፍልሰተኞች ሲሞቱ አብዛኞቹ አልተገኙምፍልሰተኞችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ ጀልባ በግሪክ ሳሞስ ደሴት አቅራቢያ ሰጥሞ የሦስት ፍልሰተኞች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች የደረሱበት እንደማይታወቅ፣ የግሪክ የባህር ጠረፍ ጥበቃ አስታውቋል። ከአጂያን ደሴት በስተሰሜን ምዕራብ ከሚገኘው አጂዮስ ኢሲዶሮስ የተሰኘ ድንጋያማ የባህር ዳርቻ የተነሳው ጀልባ ቢያንስ 30 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር የባህር ጠረፍ ጥበቃው ጨምሮ ገልጿል። አንድ የባህር ጥበቃ ባለስልጣን፣ ሞተው የተገኙት ሦስቱም ፍልሰተኞች ሴቶች መሆናቸውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMታንዛኒያ የተቃዋሚ መሪዎችን አሰረችበታንዛኒያ የንግድ ከተማ ዳሬ ሰላም ሊካሄድ የታሰበውን ተቃውሞ ለማስቆም፣ የተቃዋሚ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሰኞ እለት መታሰራቸውን ቻዴማ የተሰኘው ተቃዋሚ ፓርቲ አስታውቋል። ሰልፉ ቢታገድም፣ የቻዴማ ፓርቲ አባሎቹ በጸጥታ አካላት መታገታቸውን እና መገደላቸውን አስመልክቶ ያዘጋጀውን ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል። ቻዴማ፣ ዋና ሊቀመንበሩ ፍሪማን ምቦዌ እና ምክትላቸው ቱንዱ ሊሱ ሰኞ እለት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልጾ የታቀደው ሰልፍ እንዳይካሄድ በከተማዋ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበ12ኛ ክፍል ፈተና ለተገኘው አስደንጋጭ ውጤት ተጠያቂው ማነው?የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 674 ሺህ 823 ተፈታኞች ውስጥ 5.4 ከመቶ ብቻ ማለፋቸው እጅግ በጣም እንዳስደነገጣቸው እና እንዳሳዘናቸው ተማሪዎች እና መምህራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግባት የቻሉት ተማሪዎች ቁጥር እጅግ በጣም ዝቅተኛ መሆኑ በተማሪዎቹ የወደፊት እጣ ፈንታ እና በሀገሪቱ ላይ የሚፈጥረው ጫና እጅግ እንደሚያሳስባቸውም ገልጸዋል። የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር...0 Comments 0 Shares