0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMሶማሊያ “ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ወደ ፑንትላንድ እያጓጓዘች ነው” ስትል ኢትዮጵያን ወነጀለችኢትዮጵያ "ያልተፈቀዱ የጦር መሳሪዎችን እና ጥይቶችን" ወደ ሶማሊያዋ ከፊል ራስ ገዝ አስተዳደር ፑንትላንድ ልካለች’ ሲል የሶማሊያ መንግሥት ዛሬ አርብ ባወጣው መግለጫ ከሷል። የተባለውን ድርጊት “በጽኑ ታወግዛለች” ያለው የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ፤ ኢትዮጵያ በሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች የተጫነውን የጦር መሳሪያ ወደ ፑንትላንድ በሚወስደው የገዛ ግዛቷ በኩል አሳልፋ ታጓጉዛለች” ሲል ከሷል። አያይዞም አንዳችም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ ወይም ፈቃድ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ዕሁድ ይጀምራልየዓለም መሪዎች ተነገ ወዲያ ዕሁድ ኒው ዮርክ ላይ በሚከፈተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ይሰባሰባሉ። የጉባኤውን ዋነኛ ትኩረት የሚይዙት ጋዛ፥ ሱዳን እና ዩክሬይን ውስጥ እየተካሄዱ ያሉት ጦርነቶች እንደሚሆኑ ይጠበቃል። የአሜሪካ ድምጽ የተመድ ዛጋቢ ማርጋሬት በሽር ታስቃኘናለች።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው” ብሂል እውን ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?በዐባይ ወንዝ የብዙ መቶ ዘመናት ታሪክ፣ የኢትዮጵያን የኃይል ጥማት ለማርካት እና ብሎም የክልሉን የኃይል አቅርቦት ያሳድጋል የተባለለት ግዙፉ የኅዳሴ ግድብሙሌት በመጨረሻው መጠናቀቁ መዘገቡን ተንተርሶ የተሰናዳ ውይይት ነው። ይህንንም ተከትሎ፤ የዐባይን ወንዝ ያህል ዕድሜ የጠገበ "የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው" የሚል ተረት በእርግጥም ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?” የሚል ጥያቄ ጋብዟል። ጥሙ ታዲያ የውሃ ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኤክትሪክ መብራት ዛሬም ድረስ በየተራ እንደ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበደቡብ ወሎ ዞን ለተረጂዎች ርዳታ ዘግይቷል ተባለየደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት በዞኑ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእለት ደራሽ ምግብ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን ስለመግለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ በነበረ የጸጥታ ስጋት ምክንያት ተፈናቅለው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች የምግብ ርዳታ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ መምሪያው እንደገለጸው የምግብ ርዳታውን ለማቅረብ የተቸገረው ከፌደራል መድረስ ያለበት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኦብነግ መግለጫና የሶማሌ ክልል መንግሥት ምላሽተቃዋሚው የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ)፣ የሶማሌ ክልል የዜጎች መብት የሚጣስበት እየሆነ ነው ሲል ከሰሰ። ፓርቲው ባለፈው ረቡዕ መስከረም 8 ቀን 2016 ባወጣው መግለጫ፣ ክልሉ ሶማሌዎች ማንነታቸውን እንዲክዱ የሚገደዱበት እየሆነ ነው ብሏል። የክልሉን ስያሜና ሰንደቀላማ የመቀየር እቅድ እንዳለ ከአሉባልታ ከፍ ያለ መረጃ አለን ሲሉም፣ የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አብዲራህማን መሀዲ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። ባለፉት 6 አመታት በክልሉ የጎሳ ግጭቶች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMግጭት ባለባቸው አንዳንዶቹ የኦሮሚያ ዞኖች የስልክ አገልግሎት መቋረጡን ነዋሪዎች ተናገሩበኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንደዚሁም ምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች፣ የስልክ አገልግሎት ረዘም ላለ ጊዜ መቋረጡን የገለጹ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ በኢኮኖሚያዊና በማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ተጽእኖ እያደረሰ መሆኑን ተናገሩ። የአገልግሎቱ መቋረጥ ከአካባቢው የጸጥታ ችግር ጋራ ተዳምሮ፣ አሳሳቢ እንደሆነባቸውም አመልክተዋል። በምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ፣ በተለይ የኢንተርኔት አግልግሎት ከተቋረጠ ከአራት ዓመታት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን የኳድ መሪዎችን ስብሰባ በመኖሪያ ቤታችው ያስተናግዳሉፕሬዝደንት ባይደን በመጪው ቅዳሜ የአውስትራሊያ፣ ህንድና ጃፓን መሪዎችን በዋይት ሃውስ ተቀብለው “ኳድ” በሚል የሚታወቀዋን የአራቱን ሃገራት ቡድን ስብሰባ ያስተናግዳሉ። ቡድኑ በተለይም በኢንዶ ፓሲፊክ ቀጠና ባለ ስልታዊ የፀጥታ ትብብር ያተኩራል። ሕዝብ በብዛት የሚገኝበት ቀጠናው ለቻይናም ከኢኮኖሚ እና ከስልት አንጻር ወሳኝ ነው። የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ዘጋቢ አኒታ ፓወል የላከችው ዘገባ ነው።0 Comments 0 Shares