• "...እርስ በእርስ እንዳይጋጩ ብለን ነው" | የሰኞ መስከረም 6 ዜናዎች @ArtsTvWorld Ethiopian News
    "...እርስ በእርስ እንዳይጋጩ ብለን ነው" | የሰኞ መስከረም 6 ዜናዎች @ArtsTvWorld Ethiopian News
    0 Comments 0 Shares
  • የጦር ማሳሪያዎች በሕገወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ በኩል ወደ ፑንትላንድ እየገባ ነው ሲል የሶማሊያ መንግሥት ከሰሰ። የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ዛሬ [አርብ] መስከረም 10/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የተፈጸመ ነው ያለውን ድርጊት በብርቱ አውግዟል።
    የጦር ማሳሪያዎች በሕገወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ በኩል ወደ ፑንትላንድ እየገባ ነው ሲል የሶማሊያ መንግሥት ከሰሰ። የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ዛሬ [አርብ] መስከረም 10/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የተፈጸመ ነው ያለውን ድርጊት በብርቱ አውግዟል።
    WWW.BBC.COM
    ኢትዮጵያ ወደ ፑንትላንድ የጦር መሳሪያ እያስገባች ነው ስትል ሶማሊያ ከሰሰች - BBC News አማርኛ
    የጦር ማሳሪያዎች በሕገወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ በኩል ወደ ፑንትላንድ እየገባ ነው ሲል የሶማሊያ መንግሥት ከሰሰ። የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ዛሬ [አርብ] መስከረም 10/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የተፈጸመ ነው ያለውን ድርጊት በብርቱ አውግዟል።
    0 Comments 0 Shares
  • የ“አልፋ ሚዲያ” መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው እና የ“የኢትዮ ኒውስ” መስራቹ በላይ ማናዬ ከአገር የተሰደዱት ወደ ሙያቸው “መመለስ ስላልቻሉ” መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።ሁለቱ ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ለወራት በእስር ያሳለፉ ሲሆን የቆይታቸውን ሁኔታም ለቢቢሲ በዝርዝር ተናግረዋል።

    በቃሉ እና በላይ ከአገር ለመውጣት ለተከታታይ 11 ቀናት በእግራቸው መጓዛቸውን ይናገራሉ።
    የ“አልፋ ሚዲያ” መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው እና የ“የኢትዮ ኒውስ” መስራቹ በላይ ማናዬ ከአገር የተሰደዱት ወደ ሙያቸው “መመለስ ስላልቻሉ” መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።ሁለቱ ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ለወራት በእስር ያሳለፉ ሲሆን የቆይታቸውን ሁኔታም ለቢቢሲ በዝርዝር ተናግረዋል። በቃሉ እና በላይ ከአገር ለመውጣት ለተከታታይ 11 ቀናት በእግራቸው መጓዛቸውን ይናገራሉ።
    WWW.BBC.COM
    “እንደ ምርኮኛ ነበር የሚቆጥሩን” አገር ጥለው የተሰደዱ ጋዜጠኞች - BBC News አማርኛ
    የ“አልፋ ሚዲያ” መስራች የሆነው በቃሉ አላምረው እና የ“የኢትዮ ኒውስ” መስራቹ በላይ ማናዬ ከአገር የተሰደዱት ወደ ሙያቸው “መመለስ ስላልቻሉ” መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል።ሁለቱ ጋዜጠኞች በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ለወራት በእስር ያሳለፉ ሲሆን የቆይታቸውን ሁኔታም ለቢቢሲ በዝርዝር ተናግረዋል። በቃሉ እና በላይ ከአገር ለመውጣት ለተከታታይ 11 ቀናት በእግራቸው መጓዛቸውን ይናገራሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • ከ13 ዓመታት በፊት እአአ በ2011ዓ.ም የቱርክ ፕሬዚደንት ራሲፕ ታይብ ኤርዶዋ ሶማሊያ በረሃብ ክፉኛ በተጎዳችበት ወቅት ጉብኝት ካደረጉ ወዲህ፣ ቱርክ የሶማሊያ ዋና አጋር ሆናለች። ለሶማሊያ የሰብዓዊ ድጋፍ ስታደርግ የቆየችው ቱርክ፣ከስድስት ዓመታት በፊት ደግሞ ወታደራዊ ማሠልጠኛ በመገንባት፣ የሶማሊያ ፀጥታ ኃይሎችን ስታሠለጥን ቆይታለች።
    ከ13 ዓመታት በፊት እአአ በ2011ዓ.ም የቱርክ ፕሬዚደንት ራሲፕ ታይብ ኤርዶዋ ሶማሊያ በረሃብ ክፉኛ በተጎዳችበት ወቅት ጉብኝት ካደረጉ ወዲህ፣ ቱርክ የሶማሊያ ዋና አጋር ሆናለች። ለሶማሊያ የሰብዓዊ ድጋፍ ስታደርግ የቆየችው ቱርክ፣ከስድስት ዓመታት በፊት ደግሞ ወታደራዊ ማሠልጠኛ በመገንባት፣ የሶማሊያ ፀጥታ ኃይሎችን ስታሠለጥን ቆይታለች።
    WWW.BBC.COM
    ቱርክ ከሶማሊያ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ያለችው ለምንድን ነው? - BBC News አማርኛ
    ከ13 ዓመታት በፊት እአአ በ2011ዓ.ም የቱርክ ፕሬዚደንት ራሲፕ ታይብ ኤርዶዋ ሶማሊያ በረሃብ ክፉኛ በተጎዳችበት ወቅት ጉብኝት ካደረጉ ወዲህ፣ ቱርክ የሶማሊያ ዋና አጋር ሆናለች። ለሶማሊያ የሰብዓዊ ድጋፍ ስታደርግ የቆየችው ቱርክ፣ከስድስት ዓመታት በፊት ደግሞ ወታደራዊ ማሠልጠኛ በመገንባት፣ የሶማሊያ ፀጥታ ኃይሎችን ስታሠለጥን ቆይታለች።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ዓመት ከደቡብ ኮሪያ ወደ ሰሜን ኮሪያ በሕገ ወጥ መንገድ አቋርጦ በመግባት የአንድ ዓመት እስር ተፈርዶበት የነበረው የአሜሪካ ወታደር ከእስር ተለቀቀ።
    ባለፈው ዓመት ከደቡብ ኮሪያ ወደ ሰሜን ኮሪያ በሕገ ወጥ መንገድ አቋርጦ በመግባት የአንድ ዓመት እስር ተፈርዶበት የነበረው የአሜሪካ ወታደር ከእስር ተለቀቀ።
    WWW.BBC.COM
    ወደ ሰሜን ኮሪያ በመሸሽ እስር ተፈርዶበት የነበረው የአሜሪካ ወታደር ተለቀቀ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ዓመት ከደቡብ ኮሪያ ወደ ሰሜን ኮሪያ በሕገ ወጥ መንገድ አቋርጦ በመግባት የአንድ ዓመት እስር ተፈርዶበት የነበረው የአሜሪካ ወታደር ከእስር ተለቀቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • በሊባኖስ በሁለት የተለያዩ ሥፍራዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ፔጀሮች እና የሬድዮ መገናኛ መሳርያዎች ፈንድተው ቢያንስ 37 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል።
    በሊባኖስ በሁለት የተለያዩ ሥፍራዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ፔጀሮች እና የሬድዮ መገናኛ መሳርያዎች ፈንድተው ቢያንስ 37 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል።
    WWW.BBC.COM
    ከሄዝቦላህ የመገናኛ መሳርያዎች ፍንዳታ ጋር ተያይዞ እስካሁን ምላሽ ያላገኙ ጥያቄዎች - BBC News አማርኛ
    በሊባኖስ በሁለት የተለያዩ ሥፍራዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ፔጀሮች እና የሬድዮ መገናኛ መሳርያዎች ፈንድተው ቢያንስ 37 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል።
    0 Comments 0 Shares
  • አርብ ዕለት በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሄዝቦላህ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ተገደሉ።
    አርብ ዕለት በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሄዝቦላህ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ተገደሉ።
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል ቤሩት ውስጥ በፈጸመችው የአየር ጥቃት የሄዝቦላህ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ 31 ሰዎች ተገደሉ - BBC News አማርኛ
    አርብ ዕለት በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሄዝቦላህ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ተገደሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የማንቸስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪ ተጫዋቾች ጫና ስለበዛባቸው አድማ ለመምታት “ተቃርበዋል” ሲል ባለፈው ማክሰኞ ተናግሮ ነበር። በቅርቡ የወጣ አንድ ዘገባ እንደሚጠቁመው አንድ ተጫዋች በዕድሜው መሠረት በዓመት ከ50 እስከ 60 ጨዋታዎች በላይ ጨዋታዎች ካደረገ “ቀይ መስመር” ረግጧል ማለት ነው። ጨዋታ በዛብን ያሉ ተጫዋቾች አድማ ይመቱ ይሆን? ሕጉስ ምን ይላል?
    የማንቸስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪ ተጫዋቾች ጫና ስለበዛባቸው አድማ ለመምታት “ተቃርበዋል” ሲል ባለፈው ማክሰኞ ተናግሮ ነበር። በቅርቡ የወጣ አንድ ዘገባ እንደሚጠቁመው አንድ ተጫዋች በዕድሜው መሠረት በዓመት ከ50 እስከ 60 ጨዋታዎች በላይ ጨዋታዎች ካደረገ “ቀይ መስመር” ረግጧል ማለት ነው። ጨዋታ በዛብን ያሉ ተጫዋቾች አድማ ይመቱ ይሆን? ሕጉስ ምን ይላል?
    WWW.BBC.COM
    የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾች “ጨዋታ በዛብን” በሚል አድማ ይመቱ ይሆን? ሕጉስ ምን ይላል? - BBC News አማርኛ
    የማንቸስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪ ተጫዋቾች ጫና ስለበዛባቸው አድማ ለመምታት “ተቃርበዋል” ሲል ባለፈው ማክሰኞ ተናግሮ ነበር። በቅርቡ የወጣ አንድ ዘገባ እንደሚጠቁመው አንድ ተጫዋች በዕድሜው መሠረት በዓመት ከ50 እስከ 60 ጨዋታዎች በላይ ጨዋታዎች ካደረገ “ቀይ መስመር” ረግጧል ማለት ነው። ጨዋታ በዛብን ያሉ ተጫዋቾች አድማ ይመቱ ይሆን? ሕጉስ ምን ይላል?
    0 Comments 0 Shares