• ድብብቆሽ አዲስ ተከታታይ ሲትኮም ክፍል11 Dibibikosh Part 11 @ArtsTvWorld
    ድብብቆሽ አዲስ ተከታታይ ሲትኮም ክፍል11 Dibibikosh Part 11 @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • "በ300 ብር 6 ቢሊየን ብር መሰብሰብ እንችላለን" አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የሰጠው ምላሽ | ማን ይጠየቅ @ArtsTvWorld
    "በ300 ብር 6 ቢሊየን ብር መሰብሰብ እንችላለን" አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የሰጠው ምላሽ | ማን ይጠየቅ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አመግባባት በማሸማገል መፍትሄ እንዲያገኝ በሁለት ዙር የሞከረችው ቱርክ ጥረቷን ከአገራቱ ጋር በተናጠል ልትቀጥል መሆኑን አስታወቀች። የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐካን ፊዳን እንዳሳወቁት ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በተፈራረመችው ስምምነት ምክንያት የተፈጠረውን የአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ለማርገብ ሦስተኛውን ዙር ንግግር ከአገራቱ ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ለማካሄድ አቅዳለች።
    በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አመግባባት በማሸማገል መፍትሄ እንዲያገኝ በሁለት ዙር የሞከረችው ቱርክ ጥረቷን ከአገራቱ ጋር በተናጠል ልትቀጥል መሆኑን አስታወቀች። የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐካን ፊዳን እንዳሳወቁት ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በተፈራረመችው ስምምነት ምክንያት የተፈጠረውን የአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ለማርገብ ሦስተኛውን ዙር ንግግር ከአገራቱ ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ለማካሄድ አቅዳለች።
    WWW.BBC.COM
    ቱርክ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያን በተናጠል በማናገር ሦስተኛ ዙር ሽምግልና ልትቀጥል ነው - BBC News አማርኛ
    በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አመግባባት በማሸማገል መፍትሄ እንዲያገኝ በሁለት ዙር የሞከረችው ቱርክ ጥረቷን ከአገራቱ ጋር በተናጠል ልትቀጥል መሆኑን አስታወቀች። የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐካን ፊዳን እንዳሳወቁት ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በተፈራረመችው ስምምነት ምክንያት የተፈጠረውን የአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ለማርገብ ሦስተኛውን ዙር ንግግር ከአገራቱ ባለሥልጣናት ጋር በተናጠል ለማካሄድ አቅዳለች።
    0 Comments 0 Shares
  • የቢቢሲው የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ይህም ያለምንም ጎል የሚጠናቀቅ ጨዋታ እንደሚሆን አስባለሁ። ሆኖም ትልልቅ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ይጠናቀቃሉ ማለት አልፈልግም” ብሏል።
    ለመሆኑ ይህንን ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ ሌሎቹ መርሐ ግብሮች ምን ዓይነት መልክ ይዘው ይጠናቀቃሉ?
    የቢቢሲው የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ይህም ያለምንም ጎል የሚጠናቀቅ ጨዋታ እንደሚሆን አስባለሁ። ሆኖም ትልልቅ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ይጠናቀቃሉ ማለት አልፈልግም” ብሏል። ለመሆኑ ይህንን ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ ሌሎቹ መርሐ ግብሮች ምን ዓይነት መልክ ይዘው ይጠናቀቃሉ?
    WWW.BBC.COM
    የማንቸስተር ሲቲ ከአርሰናል ማን ሦስት ነጥቡን ያሳካል? በሌሎቹ ጨዋታዎች እነማን ያሸንፋሉ? - BBC News አማርኛ
    የቢቢሲው የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን “ይህም ያለምንም ጎል የሚጠናቀቅ ጨዋታ እንደሚሆን አስባለሁ። ሆኖም ትልልቅ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ይጠናቀቃሉ ማለት አልፈልግም” ብሏል። ለመሆኑ ይህንን ተጠባቂ ጨዋታ ጨምሮ ሌሎቹ መርሐ ግብሮች ምን ዓይነት መልክ ይዘው ይጠናቀቃሉ?
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ዓመት ተቋርጦ የነበረው የቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት፤ በዚህ ሳምንት በተጀመረው የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሳምንት ለአምስት ጊዜ ሊሰጥ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ያዘጋጀው የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተማሪዎች መፅሐፍ እና የመምህራን መምሪያ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች መሠራጨቱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ርዕሰ መምህራን እና መምህራን ገልጸዋል።
    ባለፈው ዓመት ተቋርጦ የነበረው የቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት፤ በዚህ ሳምንት በተጀመረው የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሳምንት ለአምስት ጊዜ ሊሰጥ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ያዘጋጀው የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተማሪዎች መፅሐፍ እና የመምህራን መምሪያ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች መሠራጨቱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ርዕሰ መምህራን እና መምህራን ገልጸዋል።
    WWW.BBC.COM
    በ“ኬጂ” ደረጃ ተቋርጦ የነበረው የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት በድጋሚ ሊሰጥ ነው - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ዓመት ተቋርጦ የነበረው የቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት፤ በዚህ ሳምንት በተጀመረው የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሳምንት ለአምስት ጊዜ ሊሰጥ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ያዘጋጀው የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተማሪዎች መፅሐፍ እና የመምህራን መምሪያ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች መሠራጨቱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ርዕሰ መምህራን እና መምህራን ገልጸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከጥቃቱ ጀርባ ያለችው እስራኤል ናት ብትባልም አገሪቱ ስለጥቃቶቹ እስካሁን ምንም አስተያየት አልሰጠችም። በሄዝቦላህ እና በእስራኤል መካከል የተካረረውን ግጭት ተከትሎ በሊባኖስ ምን ሊከሰት ይችላል?
    ከጥቃቱ ጀርባ ያለችው እስራኤል ናት ብትባልም አገሪቱ ስለጥቃቶቹ እስካሁን ምንም አስተያየት አልሰጠችም። በሄዝቦላህ እና በእስራኤል መካከል የተካረረውን ግጭት ተከትሎ በሊባኖስ ምን ሊከሰት ይችላል?
    WWW.BBC.COM
    መጠነ ሰፊ ጦርነት ወይስ ተኩስ አቁም - በሊባኖስ የደረሱት ጥቃቶችን ተከትሎ በቀጣናው ምን ሊከሰት ይችላል? - BBC News አማርኛ
    ከጥቃቱ ጀርባ ያለችው እስራኤል ናት ብትባልም አገሪቱ ስለጥቃቶቹ እስካሁን ምንም አስተያየት አልሰጠችም። በሄዝቦላህ እና በእስራኤል መካከል የተካረረውን ግጭት ተከትሎ በሊባኖስ ምን ሊከሰት ይችላል?
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ባንክ በአራት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ ሳምንት የወለድ ምጣኔውን ዝቅ አደርጓል። ይህም በአገሪቱ ላሉ ነዋሪዎች ጠቀሜታ ይኖረዋል።
    የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ባንክ በአራት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ ሳምንት የወለድ ምጣኔውን ዝቅ አደርጓል። ይህም በአገሪቱ ላሉ ነዋሪዎች ጠቀሜታ ይኖረዋል።
    WWW.BBC.COM
    አሜሪካ የወለድ ምጣኔዋን መቀነሷ በአገሪቱ ያሉ ኢትዮጵያውያን ላይ ምን ተጽዕኖ ይኖረዋል? - BBC News አማርኛ
    የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ባንክ በአራት ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ ሳምንት የወለድ ምጣኔውን ዝቅ አደርጓል። ይህም በአገሪቱ ላሉ ነዋሪዎች ጠቀሜታ ይኖረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሐሙስ አመሻሹን መግለጫ ያወጣው የእስራኤል መከላከያ ኃይል የጦር አውሮፕላኖቹ “100 ገደማ ማስወንጨፊያዎችን እና ሌሎች የሽብር መሠረተ ልማቶችን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን አውድሟል” ይላል።
    ሐሙስ አመሻሹን መግለጫ ያወጣው የእስራኤል መከላከያ ኃይል የጦር አውሮፕላኖቹ “100 ገደማ ማስወንጨፊያዎችን እና ሌሎች የሽብር መሠረተ ልማቶችን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን አውድሟል” ይላል።
    WWW.BBC.COM
    እስራኤል ሊባኖስ የሚገኙ 100 የሄዝቦላህ የሮኬት ማስወንጨፊያዎች ማውደሟን አስታወቀች - BBC News አማርኛ
    ሐሙስ አመሻሹን መግለጫ ያወጣው የእስራኤል መከላከያ ኃይል የጦር አውሮፕላኖቹ “100 ገደማ ማስወንጨፊያዎችን እና ሌሎች የሽብር መሠረተ ልማቶችን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን አውድሟል” ይላል።
    0 Comments 0 Shares