0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኮሪደሩ ልማት “በአጭር ጊዜ ውስጥ ትነሳላችኹ በመባላችን ስጋት ገብቶናል” የየካ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች“በቂ ውይይት ሳይደረግ እና መተማመን ላይ ሳይደረስ የሚነሳ ነዋሪ የለም” ክፍለ ከተማው በአዲስ አበባ፣ የየካ ክፍለከተማ አንዳንድ ነዋሪዎች፣ “በኮሪደር ልማት ምክንያት “በአጭር ጊዜ ውስጥ ትነሳላችኹ” መባላቸውን ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡ ነዋሪዎቹ በሰጡት አስተያየት “ከህዝቡ ጋራ ውይይት ሳይደረግ፣ የምንዘጋጅበት በቂ ጊዜም ሳይሰጠን፣ ትነሳላችኹ በመባላችን ስጋት ገብቶናል” ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ የየካ ክፍለ ከተማ በበኩሉ፣ ነዋሪዎችን ለማስነሳት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ሶማሊያን ጎበኙየምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ ዛሬ ሰኞ ለይፋዊ ጉብኝት ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ሶማሊያ ገለልተኛ አይደሉም በሚል ከወራቶች በፊት ወቀሳ ያቀረበችባቸው ዋና ጽሃፊው ተቋማቸው ሶማሊያ ለገጠሟት ተግዳሮቶች ' ገንቢ ሚናን” ይጫወታል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበናይጄሪያ ጎርፍ ማረሚያ ቤት አፍርሶ እስረኞች አመለጡበናይጄሪያ እየደረሰ ባለው የጎርፍ አደጋ በሃገሪቱ ሰሜን ምሥራቅ የሚገኝ የአንድ እስር ቤትን ግድግዳ ማፍረሱን ተከትሉ፣ 281 እስረኞች ማምለጣቸው ታውቋል። ከቀናት በፊት በፈረሰ ግድብ ምክንያት በደረሰ የጎርፍ አደጋ 30 የሚሆኑ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ደግሞ ተፈናቅለዋል። ባለፈው ሳምንት ማይዱጉሪ በተባለው እስር ቤት የሚገኙ ታሳሪዎችን ለማስወጣት የፀጥታ አስከባሪዎች ሲገኙ፣ እስረኞቹ ቀድሞውኑ አምልጠው መገኘታቸውን የናይጄሪያ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኮንግረስ የተቋቋመው ግብረ ኃይል በትረምፕ የግድያ ሙከሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ጠይቋልባለፈው ሐምሌ በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈፀመውን የግድያ ሙከራ በመመርመር ላይ ያለውና ከሁለቱ ፓርቲዎች የተውጣጣው የኮንግረስ የጋራ ግብረ ኃይል፣ ትላንት እሁድ ለሁለተኛ ጊዜ ፍሎሪዳ ላይ ተፈጽሟል የተባለውን የግድያ ሙከራ በተመለከተ ክትትል በማድረግ ላይ መሆኑንና የፕሬዝደንቱ ልዩ ጥበቃ ቡድን (ሲክረት ሰርቪስ) ማብራሪያ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታውቋል። የቀድሞው ፕሬዝደንት ላይ ጉዳት ባለመድረሱ እፎይታ እንደተሰማቸውና፣ ማንኛውንም ዓይነት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር የጋራ ፓስፖርት ሊጠቀሙ ነውማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር በቅርቡ አዲስ የባዮሜትሪክስ ፓስፖርት በሥራ ላይ እንደሚያውሉ የማሊው ወታደራዊ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ሦስቱ የሳህል ቀጠና ሃገራት ከእ.አ.አ 2020 ጀምሮ በተከታታይ የተፈጸሙ መፈንቅለ መንግስቶችን ተከትሎ በወታደራዊ አገዛዝ ሥር ይገኛሉ። ሦስቱ ሃገራት ባለፈው ዓመት መስከረም ወር ላይ ከቀጠናው የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኤኮዋስ) ተገንጥለው በመውጣት ‘የሳህል ሃገራት ትብብር’ መሥርተዋል። ሃገራቱ...0 Comments 0 Shares -
The late Professor Beyene Petros (Photo:ENA) Addis Abeba– Professor Beyene Petros, a prominent Ethiopian politician, educator, and researcher, passed away today, 17 September, 2024, at the age of 74. Beyene was serving as the Director General of the Policy Studies Institute (PSI) at the time of his death. Born in 1950 in the Hadiya Zone, …The late Professor Beyene Petros (Photo:ENA) Addis Abeba– Professor Beyene Petros, a prominent Ethiopian politician, educator, and researcher, passed away today, 17 September, 2024, at the age of 74. Beyene was serving as the Director General of the Policy Studies Institute (PSI) at the time of his death. Born in 1950 in the Hadiya Zone, …
ADDISSTANDARD.COMVeteran Ethiopian politician, academic Professor Beyene Petros dies at 74 - Addis StandardVeteran Ethiopian politician, academic Professor Beyene Petros dies at 74 Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
Debretsion Gebremichael (PhD), chairman of the TPLF (right), and Amanuel Assefa, who replaced Getachew Reda as deputy chairman of the party (Photo: TPLF) Addis Abeba – The Tigray People’s Liberation Front (TPLF), led by Debretsion Gebremichael (PhD), has announced the expulsion of 16 former members and senior leaders, including Getachew Reda, the party’s former deputy chairperson. In …Debretsion Gebremichael (PhD), chairman of the TPLF (right), and Amanuel Assefa, who replaced Getachew Reda as deputy chairman of the party (Photo: TPLF) Addis Abeba – The Tigray People’s Liberation Front (TPLF), led by Debretsion Gebremichael (PhD), has announced the expulsion of 16 former members and senior leaders, including Getachew Reda, the party’s former deputy chairperson. In …
ADDISSTANDARD.COMTPLF revokes membership of key leaders; Getachew Reda among 16 ousted in political shake-up - Addis StandardTPLF revokes membership of key leaders; Getachew Reda among 16 ousted in political shake-up Addis Standard -0 Comments 0 Shares