Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-18 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በመንበረ ሰላማ ተፈጸመ ያሉትን ሹም ሽረት ያልተቀበሉ የአላማጣ ነዋሪዎች ተቃውሞ አሰሙ
    በትግራይ የተቋቋመውና “መንበረ ሰላማ ከፍተኛ ቤተ ክህነት” ተብሎ የሚጠራው ተቋም፣ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ስርአት ውጭ በሆነ መልኩ በራያና አካባቢው የራሱን አስተምህሮና አስተዳደራዊ ስርአት በመዘርጋት ላይ ነው ያሉ የአላማጣ ከተማ ኗሪዎች ተቃወሟቸውን ትናንት በሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ፡፡ በአካባቢው ያሉት አብያተክርስቲያናት፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ስር እንደቆዩ የሚናገሩት የራያና አካባቢው አገረስብከት ስራ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-18 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኮሪደሩ ልማት “በአጭር ጊዜ ውስጥ ትነሳላችኹ በመባላችን ስጋት ገብቶናል” የየካ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች
    “በቂ ውይይት ሳይደረግ እና መተማመን ላይ ሳይደረስ የሚነሳ ነዋሪ የለም” ክፍለ ከተማው በአዲስ አበባ፣ የየካ ክፍለከተማ አንዳንድ ነዋሪዎች፣ “በኮሪደር ልማት ምክንያት “በአጭር ጊዜ ውስጥ ትነሳላችኹ” መባላቸውን ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡ ነዋሪዎቹ በሰጡት አስተያየት “ከህዝቡ ጋራ ውይይት ሳይደረግ፣ የምንዘጋጅበት በቂ ጊዜም ሳይሰጠን፣ ትነሳላችኹ በመባላችን ስጋት ገብቶናል” ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ የየካ ክፍለ ከተማ በበኩሉ፣ ነዋሪዎችን ለማስነሳት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-18 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ሶማሊያን ጎበኙ
    የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ ዛሬ ሰኞ ለይፋዊ ጉብኝት ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ሶማሊያ ገለልተኛ አይደሉም በሚል ከወራቶች በፊት ወቀሳ ያቀረበችባቸው ዋና ጽሃፊው ተቋማቸው ሶማሊያ ለገጠሟት ተግዳሮቶች ' ገንቢ ሚናን” ይጫወታል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-18 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በናይጄሪያ ጎርፍ ማረሚያ ቤት አፍርሶ እስረኞች አመለጡ
    በናይጄሪያ እየደረሰ ባለው የጎርፍ አደጋ በሃገሪቱ ሰሜን ምሥራቅ የሚገኝ የአንድ እስር ቤትን ግድግዳ ማፍረሱን ተከትሉ፣ 281 እስረኞች ማምለጣቸው ታውቋል። ከቀናት በፊት በፈረሰ ግድብ ምክንያት በደረሰ የጎርፍ አደጋ 30 የሚሆኑ ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ደግሞ ተፈናቅለዋል። ባለፈው ሳምንት ማይዱጉሪ በተባለው እስር ቤት የሚገኙ ታሳሪዎችን ለማስወጣት የፀጥታ አስከባሪዎች ሲገኙ፣ እስረኞቹ ቀድሞውኑ አምልጠው መገኘታቸውን የናይጄሪያ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-18 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኮንግረስ የተቋቋመው ግብረ ኃይል በትረምፕ የግድያ ሙከሪያ ዙሪያ ማብራሪያ ጠይቋል
    ባለፈው ሐምሌ በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈፀመውን የግድያ ሙከራ በመመርመር ላይ ያለውና ከሁለቱ ፓርቲዎች የተውጣጣው የኮንግረስ የጋራ ግብረ ኃይል፣ ትላንት እሁድ ለሁለተኛ ጊዜ ፍሎሪዳ ላይ ተፈጽሟል የተባለውን የግድያ ሙከራ በተመለከተ ክትትል በማድረግ ላይ መሆኑንና የፕሬዝደንቱ ልዩ ጥበቃ ቡድን (ሲክረት ሰርቪስ) ማብራሪያ እንዲሰጥ መጠየቁን አስታውቋል። የቀድሞው ፕሬዝደንት ላይ ጉዳት ባለመድረሱ እፎይታ እንደተሰማቸውና፣ ማንኛውንም ዓይነት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-18 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር የጋራ ፓስፖርት ሊጠቀሙ ነው
    ማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒዤር በቅርቡ አዲስ የባዮሜትሪክስ ፓስፖርት በሥራ ላይ እንደሚያውሉ የማሊው ወታደራዊ መሪ ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ሦስቱ የሳህል ቀጠና ሃገራት ከእ.አ.አ 2020 ጀምሮ በተከታታይ የተፈጸሙ መፈንቅለ መንግስቶችን ተከትሎ በወታደራዊ አገዛዝ ሥር ይገኛሉ። ሦስቱ ሃገራት ባለፈው ዓመት መስከረም ወር ላይ ከቀጠናው የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኤኮዋስ) ተገንጥለው በመውጣት ‘የሳህል ሃገራት ትብብር’ መሥርተዋል። ሃገራቱ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-18 09:27:01 -
    The late Professor Beyene Petros (Photo:ENA) Addis Abeba– Professor Beyene Petros, a prominent Ethiopian politician, educator, and researcher, passed away today, 17 September, 2024, at the age of 74. Beyene was serving as the Director General of the Policy Studies Institute (PSI) at the time of his death. Born in 1950 in the Hadiya Zone, …
    The late Professor Beyene Petros (Photo:ENA) Addis Abeba– Professor Beyene Petros, a prominent Ethiopian politician, educator, and researcher, passed away today, 17 September, 2024, at the age of 74. Beyene was serving as the Director General of the Policy Studies Institute (PSI) at the time of his death. Born in 1950 in the Hadiya Zone, …
    ADDISSTANDARD.COM
    Veteran Ethiopian politician, academic Professor Beyene Petros dies at 74 - Addis Standard
    Veteran Ethiopian politician, academic Professor Beyene Petros dies at 74 Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-18 09:27:01 -
    Debretsion Gebremichael (PhD), chairman of the TPLF (right), and Amanuel Assefa, who replaced Getachew Reda as deputy chairman of the party (Photo: TPLF) Addis Abeba – The Tigray People’s Liberation Front (TPLF), led by Debretsion Gebremichael (PhD), has announced the expulsion of 16 former members and senior leaders, including Getachew Reda, the party’s former deputy chairperson. In …
    Debretsion Gebremichael (PhD), chairman of the TPLF (right), and Amanuel Assefa, who replaced Getachew Reda as deputy chairman of the party (Photo: TPLF) Addis Abeba – The Tigray People’s Liberation Front (TPLF), led by Debretsion Gebremichael (PhD), has announced the expulsion of 16 former members and senior leaders, including Getachew Reda, the party’s former deputy chairperson. In …
    ADDISSTANDARD.COM
    TPLF revokes membership of key leaders; Getachew Reda among 16 ousted in political shake-up - Addis Standard
    TPLF revokes membership of key leaders; Getachew Reda among 16 ousted in political shake-up Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (287785-287792 of 309395)
  • «
  • Prev
  • 35972
  • 35973
  • 35974
  • 35975
  • 35976
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory