Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-15 08:34:03 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሴቶች ካመላ ሄሪስን ለድል ያበቁ ይሆን?
    በካመላ ሄሪስና በዶናልድ ትረምፕ መካከል የሚደረገው የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ የምርጫ ፉክክር ተቀራራቢ ውድድር ሆኖ ቀጥሏል። ነገር ግን ካመላ ሄሪስ ሴት ድምጽ ሰጪዎችን በመሳብ መሪነቱን ይዘዋል። የቪኦኤዋ ዶራ መኳር እንደዘገበችው፣ የሄሪስ ወደ ውድድሩ መግባት፣ ፖለቲካ ፓርቲዎቹ ከሴት ድምጽ ሰጪዎች የሚያገኙትን ድጋፍ በተመለከተ ልዩነቱ እንዲሰፋ አድርጓል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-15 08:34:03 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኮሬ ዞን አራት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ
    በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ኮሬ ዞን፣ ጎርካ ወረዳ፣ ሻሮ ቀበሌ፣ አራት አርሶ አደሮች፣ ትላንት መስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም በታጣቂዎች መገደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦችና የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ። ታጣቂዎቹ አርሶ አደሮቹን የገደሏቸው፣ ከብቶቻቸውን ሲያግዱ ከነበሩበት ቦታ አግተው ከወሰዷቸው እና የማስለቀቂያ ገንዘብ ከተቀበሉ በኋላ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል። የኮሬ ዞን ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ተፈራ ቦንዶራ፣ ጥቃቱን የፈፀመው በአከባቢው ታጠቆ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-15 08:34:03 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “በትግራይ ወደ ጦርነት ለመመለስ ምንም ዓይነት ምክንያት መኖር የለበትም” ዩናይትድ ስቴትስ
    በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሓት መካከል ያሉ የልዩነት ጉዳዮችን “በፖለቲካ ውይይት መፍታት ያስፈልጋል” ሲሉ በአፍሪካ ቀንድ የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ መልዕክተኛ ተናገሩ፡፡ ልዩ መልዕክተኛው አምባሳደር ማይክ ሀመር፣ የፕሪቶሪያውን ስምምነት በተሟላ መልኩ መተግበር እንደሚያስፈልግ እና ሁለቱም አካላት ለዚህ ቁርጠኛ መሆናቸውን እንዳረጋገጡላቸው ገልጸዋል፡፡ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ያሉ ግጭቶችን በሠላም ለመፍታት ሀገራቸው ስለምታደርጋቸው ጥረቶችም...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-15 08:34:03 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “በሶማሊያ የማረጋጋትና የድጋፍ ፕሮግራሞች በመካሄድ ላይ ናቸው” አፍሪኮም
    በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ኃይል በያዝነው የፈረንጆች ዓመት መጨረሻ ላይ ሃገሪቱን ለቆ ለመውጣታ እየተዘጋጀ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የማረጋጋትና የድጋፍ ፕሮግራሞች እየተካሄዱ እንደሆነ በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ አስታውቀዋል። ከሶማሊያው ፕሬዝደንት ሃሳን ሼክ ሞሃመድ እና ከወታደራዊ አዛዡ ሜጄር ጀኔራል ሼክ ሙሃይዲን አዶ ጋራ እንደተነጋገሩ ያስታወቁት በአፍሪካ የአሜሪካ ዕዝ አዛዡ ጀኔራል ማይክል ላንግሊ፣ የአፍሪካ ኅብረት በታህሳስ ወር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-15 08:34:03 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፕሬዚዳንት ባይደንን ጠቅላይ ሚንስትር ስታርመር ዛሬ ይገናኛሉ
    የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኬይር ስታርመር በዩክሬን ጉዳይ ለመነጋገር ዛሬ ዓርብ በዋይት ሀውስ ይገናኛሉ። ሁለቱ መሪዎች የሚገናኙት ዩክሬን የዩናይትድ ስቴትስ እና የብሪታኒያ ስሪት የሆኑ የጦር መሣሪያዎችን በመጠቀም ወደ ሩስያ ዘልቃ በመግባት ኢላማዎችን መምታት በሚያስችሉ የጦር መሣሪያዎች አጠቀቃቀም ላይ የተጣሉ ገደቦች እንዲላሉላት የተጠናከረ ግፊት እያደረገች ባለችበት ወቅት ነው፡፡ የመሪዎቹ ውይይት የሚካሄደው...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-15 08:34:03 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከዱራሜ እስከ ዋሽንግተን - የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊ ሴት ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ሎዛ አበራ
    የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ እግርኳስ ቡድን አምበል ሎዛ አበራ ባለፈው ሳምንት የእግርኳስ ተጫዋችነት ፊርማዋን በዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኘው ዲሲ ፓወር እግርኳስ ክለብ አኑራለች፡፡ ለሁለት አመት የሚቆየው ይህ ኮንትራትም ሎዛ አበራን በሰሜን አሜሪካ የመጀመርያዋ ኢትዮጵያዊ የፕሮፌሽናል ተጫዋች አድርጓታል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ስቱዲዮ ጋብዞ አነጋግሯታል፡፡ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-15 09:27:01 -
    Ambassador Mike Hammer, U.S. Special Envoy for the Horn of Africa (left), with Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie (photo:MoFA) Addis Abeba – Ambassador Taye Atske-Selassie, Ethiopia’s Foreign Minister, expressed “concerns over the post-ATMIS arrangement” during a meeting on 13 September 2024 with U.S. Special Envoy for the Horn of Africa, Ambassador Mike Hammer, according …
    Ambassador Mike Hammer, U.S. Special Envoy for the Horn of Africa (left), with Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie (photo:MoFA) Addis Abeba – Ambassador Taye Atske-Selassie, Ethiopia’s Foreign Minister, expressed “concerns over the post-ATMIS arrangement” during a meeting on 13 September 2024 with U.S. Special Envoy for the Horn of Africa, Ambassador Mike Hammer, according …
    ADDISSTANDARD.COM
    Ethiopian FM raises concerns over 'post-ATMIS arrangement’, calls for AGOA restoration in talks with US envoy - Addis Standard
    Ethiopian FM raises concerns over 'post-ATMIS arrangement’, calls for AGOA restoration in talks with US envoy Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-15 09:27:01 -
    Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Abeba University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …
    Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Abeba University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …
    ADDISSTANDARD.COM
    Andreas Esheté (1945-2024): A tribute - Addis Standard
    Andreas Esheté (1945-2024): A tribute Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (287377-287384 of 309313)
  • «
  • Prev
  • 35921
  • 35922
  • 35923
  • 35924
  • 35925
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory