0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኮሬ ዞን አራት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉበደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ኮሬ ዞን፣ ጎርካ ወረዳ፣ ሻሮ ቀበሌ፣ አራት አርሶ አደሮች፣ ትላንት መስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም በታጣቂዎች መገደላቸውን የተጎጂ ቤተሰቦችና የአካባቢው አስተዳደር አስታወቀ። ታጣቂዎቹ አርሶ አደሮቹን የገደሏቸው፣ ከብቶቻቸውን ሲያግዱ ከነበሩበት ቦታ አግተው ከወሰዷቸው እና የማስለቀቂያ ገንዘብ ከተቀበሉ በኋላ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል። የኮሬ ዞን ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ተፈራ ቦንዶራ፣ ጥቃቱን የፈፀመው በአከባቢው ታጠቆ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“በትግራይ ወደ ጦርነት ለመመለስ ምንም ዓይነት ምክንያት መኖር የለበትም” ዩናይትድ ስቴትስበኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሓት መካከል ያሉ የልዩነት ጉዳዮችን “በፖለቲካ ውይይት መፍታት ያስፈልጋል” ሲሉ በአፍሪካ ቀንድ የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ መልዕክተኛ ተናገሩ፡፡ ልዩ መልዕክተኛው አምባሳደር ማይክ ሀመር፣ የፕሪቶሪያውን ስምምነት በተሟላ መልኩ መተግበር እንደሚያስፈልግ እና ሁለቱም አካላት ለዚህ ቁርጠኛ መሆናቸውን እንዳረጋገጡላቸው ገልጸዋል፡፡ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ያሉ ግጭቶችን በሠላም ለመፍታት ሀገራቸው ስለምታደርጋቸው ጥረቶችም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“በሶማሊያ የማረጋጋትና የድጋፍ ፕሮግራሞች በመካሄድ ላይ ናቸው” አፍሪኮምበሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ኃይል በያዝነው የፈረንጆች ዓመት መጨረሻ ላይ ሃገሪቱን ለቆ ለመውጣታ እየተዘጋጀ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የማረጋጋትና የድጋፍ ፕሮግራሞች እየተካሄዱ እንደሆነ በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ አስታውቀዋል። ከሶማሊያው ፕሬዝደንት ሃሳን ሼክ ሞሃመድ እና ከወታደራዊ አዛዡ ሜጄር ጀኔራል ሼክ ሙሃይዲን አዶ ጋራ እንደተነጋገሩ ያስታወቁት በአፍሪካ የአሜሪካ ዕዝ አዛዡ ጀኔራል ማይክል ላንግሊ፣ የአፍሪካ ኅብረት በታህሳስ ወር...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMፕሬዚዳንት ባይደንን ጠቅላይ ሚንስትር ስታርመር ዛሬ ይገናኛሉየዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኬይር ስታርመር በዩክሬን ጉዳይ ለመነጋገር ዛሬ ዓርብ በዋይት ሀውስ ይገናኛሉ። ሁለቱ መሪዎች የሚገናኙት ዩክሬን የዩናይትድ ስቴትስ እና የብሪታኒያ ስሪት የሆኑ የጦር መሣሪያዎችን በመጠቀም ወደ ሩስያ ዘልቃ በመግባት ኢላማዎችን መምታት በሚያስችሉ የጦር መሣሪያዎች አጠቀቃቀም ላይ የተጣሉ ገደቦች እንዲላሉላት የተጠናከረ ግፊት እያደረገች ባለችበት ወቅት ነው፡፡ የመሪዎቹ ውይይት የሚካሄደው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMከዱራሜ እስከ ዋሽንግተን - የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊ ሴት ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ሎዛ አበራየኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ እግርኳስ ቡድን አምበል ሎዛ አበራ ባለፈው ሳምንት የእግርኳስ ተጫዋችነት ፊርማዋን በዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኘው ዲሲ ፓወር እግርኳስ ክለብ አኑራለች፡፡ ለሁለት አመት የሚቆየው ይህ ኮንትራትም ሎዛ አበራን በሰሜን አሜሪካ የመጀመርያዋ ኢትዮጵያዊ የፕሮፌሽናል ተጫዋች አድርጓታል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ስቱዲዮ ጋብዞ አነጋግሯታል፡፡ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
Ambassador Mike Hammer, U.S. Special Envoy for the Horn of Africa (left), with Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie (photo:MoFA) Addis Abeba – Ambassador Taye Atske-Selassie, Ethiopia’s Foreign Minister, expressed “concerns over the post-ATMIS arrangement” during a meeting on 13 September 2024 with U.S. Special Envoy for the Horn of Africa, Ambassador Mike Hammer, according …Ambassador Mike Hammer, U.S. Special Envoy for the Horn of Africa (left), with Ethiopian Foreign Minister Ambassador Taye Atske-Selassie (photo:MoFA) Addis Abeba – Ambassador Taye Atske-Selassie, Ethiopia’s Foreign Minister, expressed “concerns over the post-ATMIS arrangement” during a meeting on 13 September 2024 with U.S. Special Envoy for the Horn of Africa, Ambassador Mike Hammer, according …
ADDISSTANDARD.COMEthiopian FM raises concerns over 'post-ATMIS arrangement’, calls for AGOA restoration in talks with US envoy - Addis StandardEthiopian FM raises concerns over 'post-ATMIS arrangement’, calls for AGOA restoration in talks with US envoy Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Abeba University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Abeba University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …
ADDISSTANDARD.COMAndreas Esheté (1945-2024): A tribute - Addis StandardAndreas Esheté (1945-2024): A tribute Addis Standard -0 Comments 0 Shares