የህወሓት ሊቀመንበር ደብረፅዮን በመግለጫቸው ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ማዕከላዊው መንግሥት ብቻ ሳይሆን ከኤርትራ እና ከፋኖ ኃይሎች ጋር ሰላም መፍጠር አለብን በሚል አቋም፤ በጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ከኤርትራ ጋር ድርድር ያደርግ እንደነበር ጠቁመዋል።
የህወሓት ሊቀመንበር ደብረፅዮን በመግለጫቸው ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ማዕከላዊው መንግሥት ብቻ ሳይሆን ከኤርትራ እና ከፋኖ ኃይሎች ጋር ሰላም መፍጠር አለብን በሚል አቋም፤ በጌታቸው ረዳ የሚመራ ልዑክ ከኤርትራ ጋር ድርድር ያደርግ እንደነበር ጠቁመዋል።
0 Comments
0 Shares