Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Awate shared a link
    2024-09-09 07:00:01 -
    Isaias Afwerki. The most mentioned. The most criticized. The most admired, and at the same time, the most despised. He’s a prominent character in most dialogues, debates and discussions among Eritreans. Some admire him as the most accomplished person because he successfully led the struggle for the independence of Eritrea. To others, he’s notorious for […]
    The post The Eritrean Dilemma with Its President appeared first on Awate.com.
    Isaias Afwerki. The most mentioned. The most criticized. The most admired, and at the same time, the most despised. He’s a prominent character in most dialogues, debates and discussions among Eritreans. Some admire him as the most accomplished person because he successfully led the struggle for the independence of Eritrea. To others, he’s notorious for […] The post The Eritrean Dilemma with Its President appeared first on Awate.com.
    AWATE.COM
    The Eritrean Dilemma with Its President - Awate.com
    Isaias Afwerki. The most mentioned. The most criticized. The most admired, and at the same time, the most despised. He’s a prominent character in most dialogues, debates and discussions among Eritreans. Some admire him as the most accomplished person because he successfully led the struggle for the independence of Eritrea. To others, he’s notorious for […]
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “ማንም ኢትዮጵያን መድፈር ሲፈልግ አንድ ጊዜ ሳይሆን አስር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ
    "የሉዓላዊነት ቀን" በሚል በመላው አገሪቱ ከተከናወኑት መርሃ-ግብሮች በአንዱ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ "በኛ በኩል ምንም አይነት የጦርነት፣ የግጭት ፍላጎት የለንም" ሲሉ አክለዋል። ኢትዮጵያ ታኅሳስ 22 ቀን 2016 ዓ/ም ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ፣ ከሶማሊያ ጋር ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ በቀጠለበት ወቅት የተደረገው የጠቅላይ ሚንስትሩ ንግግር የትኛውንም አገር በስም አልጠቀሰም። የሶማሊያ መሪዎች በተለያያ ጊዜ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኔታንያሁ ከሀማስ ጋር ጦርነቱን እንደሚቀጥል ቃል ገቡ
    12ኛ ወሩን የጀመረው የእስራኤል እና ሀማስ ጦርነት፤ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በጋዛ ከሚገኙት የሀማስ ታጣቂዎች ጋር ጦርነቱን ለመቀጠል እሁድ ዕለት ቃል ገብተዋል። ኔታኒያሁ ሀገራቸው “በኢራን የክፋት ምህዋር በሚመራ ገዳይ አስተሳሰብ የተከበበች ናት” መሆኗን በምክንያት አስቀምጠዋል። በዌስት ባንክ እና በዮርዳኖስ መካከል በሚገኘው አለንባይ ድልድይ መሻገሪያ፤ ሥስት እስራኤላውያንን የገደለው የታጣቂዎች ጥቃት የእስራኤል የጸጥታ ሃይሎች ተኩስ በመመለስ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሱዳን ሰላማዊ ዜጎችን ለመጠበቅ የመንግስታቱ ድርጅት ያደረገውን ‘የገለልተኛ’ ሃይል ጥሪ አልቀበልም አለች
    ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው የሱዳን ጦርነት ሳቢያ ከቤታቸው የተፈናቀሉትን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ንፁሀን ዜጎች ከለላ ለመስጠት “ራስ አገዝ እና ገለልተኛ ሃይል” እንዲሰማራ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለሙያዎች ያቀረቡትን ጥሪ ውድቅ ሱዳን አድርጋለች። ካለፈው ሚያዚያ ወር አንስቶ በሱዳን የተቀሰቀሰው ግጭት ሰራዊቱ በፓርላማ ከጸደቀው የመንግስቱ ወታደራዊ ሃይሎች ጋር በማጋጨት በብዙ አስር ሺዎች መሞት መንስዔ መሆንን ጨምሮ በዓለም ካሉ አስከፊ ሰብዓዊ ቀውሶች...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ባይደን በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ረገጣ በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ተጥሎ የነበረው ማዕቀብ እንዲቀጥል ፈቀዱ
    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን ከሦስት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ በትግራይ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት በግለሰቦች ላይ ማዕቀብ የጣለው ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ተፈጻሚነት የሚጸናበት የጊዜ ገደብ እንዲራዘም ወስነዋል። ባይደን ከትላንት በስቲያ ጳጉሜ 1/2016 ዓ.ም ለዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና ለእንደራሴዎች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት በፃፉት ደብዳቤ መጀመሪያ ላይ ትዕዛዙ እንዲወጣ ያነሳሳው ጉዳይ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት ለውጥ/መሻሻል...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኒውዮርክ የአይሁድ ማዕከልን ለማጥቃት አሲሯል የተባለው ፓክስታናዊ ተከሰሰ
    በኒውዮርክ ከተማ እስላማዊ መንግስትን በመደገፍ የጅምላ ጥቃት ለማካሄድ አቅዷል በሚል የ20 ዓመቱ ፓኪስታናዊ መሀመድ ሻህዜብ ካን ተከሰሰ፡፡ ጥፋተኝነቱ ከተረጋገጠ "እስከ 20 አመት የሚደርስ እስራት ይጠብቀዋል" ሲል የዩናትይድስ ፍትህ ሚኒስቴር ትላንት ዐርብ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡ ካን የተከሰሰው በእስራኤል የሐማስ ጥቃት የተካሄደበት አንደኛ ዓመት በሚታሰብበት እኤአ ጥቅምት 7 ቀን፣ በኒውዮርክ ብሩክሊን በሚገኘው የአይሁድ ማእከል ላይ ጥቃት ለመሰንዘር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አልጄሪያ ፕሬዝዳንቷን እየመረጠች ነው
    አልጄሪያውያን ለ20 ዓመታት የገዙትን የቀድሞውን ፕሬዝዳንት በአመጽ ከስልጣን እንዲወርዱ ካደረጉ አምስት ዓመታት በኋላ አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ዛሬ ቅዳሜ ድምጽ እየሰጡ ነው፡፡ በዴሞክራሲ ኃይሎች የተቀሰቀሰው የሠራዊቱ ክፍል የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ካስወገደ በኋላ በሚደረገው ምርጫ ሶስት ተፎካካሪዎች ቀርበዋል፡፡ ለሠራዊቱ ቅርበት አላቸው የተባሉት የወቅቱ ፕሬዝዳንት አብዱልመጂድ ታቡን ያሸንፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ሁለቱ ተፎካካሪዎች ከእስላማዊ ፓርቲ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-09 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኬንያው የእሳት ቃጠሎ ሁኔታቸው ያልታወቀ ተማሪ ልጆቻቸውን ወላጆች በጭንቅ እየተጠባበቁ ነው
    ኬንያ ውስጥ ከትላንት በስቲያ ሀሙስ በአንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 17 አዳጊ ወጣቶች በሞቱበት የእሳት አደጋ እስካሁን አድራሻቸው ያልታወቁ ተማሪ ልጆቻቸውን ወላጆች በጭንቅ እየተጠባበቁ ነው፡፡ የኬንያ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪጋቲ ጋቻጓ አደጋው በተከሰተበት ቦታ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እስካሁን 70 የሚደርሱት አዳጊ ወጣቶች ሁኔታ አለመታወቁን ተናግረዋል። የተማሪዎቹ ቤተሰቦች እስከ ዛሬ ቅዳሜ ድረስ የልጆቻቸውን ሁኔታ ለማወቅ በጭንቅ በመጠባበቅ ላይ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (286441-286448 of 309270)
  • «
  • Prev
  • 35804
  • 35805
  • 35806
  • 35807
  • 35808
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory