• አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል።
    ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር።
    በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
    አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል። ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር። በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
    WWW.BBC.COM
    የአክሱምን ሐውልት ከጣልያን ለማስመለስ የተደረገው ጥረት ሲታወስ - BBC News አማርኛ
    አሁን በሥፍራው የቀረ ምልክት የለም።በአንድ ወቅት አንድ ትልቅ ሐውልት ቆሞበት የነበረው ሥፍራ የእግረኞች መረማመጃ እና የሳይክል መንገድ ሆኗል። ይህ ሥፍራ ከጥንታዊው የአክሱም ሐውልቶች አንዱ ከ68 ዓመታት በላይ ቆሞበት ነበር። በጥንታዊቷ ሮም ፒያሳ አደባባይ ለአስርተ ዓመታት ተተክሎ የቆየው ሐውልቱ ሞሶሎኒ በሥልጣን የቆዩበትን 15ኛ ዓመት ለማክበር ነበር በአምባገነኑ መሪ ትዕዛዝ እንደ አውሮፓውያኑ 1937 ከኢትዮጵያ የተወሰደው።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከመጪው መስከረም 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም. ድረስ በየሦስት ወሩ በኤሌክትሪክ ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
    የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከመጪው መስከረም 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም. ድረስ በየሦስት ወሩ በኤሌክትሪክ ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    የኤሌክትሪክ ታሪፍ ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት በየሦስት ወሩ ጭማሪ ሊደረግበት ነው - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከመጪው መስከረም 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2020 ዓ.ም. ድረስ በየሦስት ወሩ በኤሌክትሪክ ታሪፍ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በችሎቱ ውድቅ ተደረገ።
    የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በችሎቱ ውድቅ ተደረገ።
    WWW.BBC.COM
    የአቶ ታዬ የዋስትና ጥያቄ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገ - BBC News አማርኛ
    የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በችሎቱ ውድቅ ተደረገ።
    0 Comments 0 Shares
  • የአማራ ክልል መንግሥት ከሰሞኑ የሕዝብ ቁጣ በቀሰቀሰው ግድያ እና እገታ የጸጥታ አስከባሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገለጸ።
    የአማራ ክልል መንግሥት ከሰሞኑ የሕዝብ ቁጣ በቀሰቀሰው ግድያ እና እገታ የጸጥታ አስከባሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    የአማራ ክልል መንግሥት በክልሉ በግድያ እና እገታ የጸጥታ ኃይሎች እጅ እንዳለበት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    የአማራ ክልል መንግሥት ከሰሞኑ የሕዝብ ቁጣ በቀሰቀሰው ግድያ እና እገታ የጸጥታ አስከባሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት በአገሪቷ በሐምሌ እና በነሐሴ ወር እስካሁን በተከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች የ281 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልጿል።
    የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት በአገሪቷ በሐምሌ እና በነሐሴ ወር እስካሁን በተከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች የ281 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በዘንድሮው ክረምት በመሬት መንሸራተት እና በጎርፍ የተጎዱ አካባቢዎች የትኞቹ ናቸው? - BBC News አማርኛ
    የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ማስተባባሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ከአንድ ሳምንት በፊት ባወጣው ሪፖርት በአገሪቷ በሐምሌ እና በነሐሴ ወር እስካሁን በተከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች የ281 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    WWW.BBC.COM
    አየር መንገዱ የኤርትራ በረራውን ያቋረጠው በአገሪቱ ያለውን ገንዘብ ማንቀሳቀስ ባለመቻሉ መሆኑን አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ሐምሌ የኤርትራ መንግሥት ከመስከረም 20 ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመር የሚያደርጋቸው በረራዎች እንደሚቋረጡ ማስታወቁ አይዘነጋም።
    0 Comments 0 Shares
  • በዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ መዲና ኪንሻሳ ከሚገኘው ትልቁ እስር ቤት ለማምለጥ በተደረገ ጥረት የ129 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ።
    በዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ መዲና ኪንሻሳ ከሚገኘው ትልቁ እስር ቤት ለማምለጥ በተደረገ ጥረት የ129 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    በዴሞክራቲክ ኮንጎ ከእስር ቤት ለማምለጥ በተደረገ ጥረት የ129 እስረኞች ሕይወት አለፈ - BBC News አማርኛ
    በዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ መዲና ኪንሻሳ ከሚገኘው ትልቁ እስር ቤት ለማምለጥ በተደረገ ጥረት የ129 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • በአሜሪካዋ ሉዚያና ግዛት የ11 ዓመት ታዳጊ የቀድሞ ከንቲባና ሴት ልጃቸውን ተኩሶ ከገደለ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ።
    የ82 ዓመቱ የቀድሞ ከንቲባ ሰር ጆ ካውርሊንየስ እና የ31 ዓመት ሴት ልጃቸው ኬይሻ ሚለስ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በተደጋጋሚ በተተኮሰባቸው ጥይት ምክንያት ሞተው ተገኝተዋል።
    በአሜሪካዋ ሉዚያና ግዛት የ11 ዓመት ታዳጊ የቀድሞ ከንቲባና ሴት ልጃቸውን ተኩሶ ከገደለ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ። የ82 ዓመቱ የቀድሞ ከንቲባ ሰር ጆ ካውርሊንየስ እና የ31 ዓመት ሴት ልጃቸው ኬይሻ ሚለስ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በተደጋጋሚ በተተኮሰባቸው ጥይት ምክንያት ሞተው ተገኝተዋል።
    WWW.BBC.COM
    በአሜሪካ የ11 ዓመት ልጅ የቀድሞ ከንቲባና ልጃቸውን ተኩሶ ገደለ - BBC News አማርኛ
    በአሜሪካዋ ሉዚያና ግዛት የ11 ዓመት ታዳጊ የቀድሞ ከንቲባና ሴት ልጃቸውን ተኩሶ ከገደለ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ። የ82 ዓመቱ የቀድሞ ከንቲባ ሰር ጆ ካውርሊንየስ እና የ31 ዓመት ሴት ልጃቸው ኬይሻ ሚለስ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በተደጋጋሚ በተተኮሰባቸው ጥይት ምክንያት ሞተው ተገኝተዋል።
    0 Comments 0 Shares