Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Seifu on EBS Subscribe on YouTube
    2024-08-29 13:54:01 -
    በአድናቂዎቹ ጥያቄ አሜሪካ ዲሲ ያላችሁ ለተወዳጁ ሮፍናን ኮንሰርት ዝግጁ??
    በአድናቂዎቹ ጥያቄ አሜሪካ ዲሲ ያላችሁ ለተወዳጁ ሮፍናን ኮንሰርት ዝግጁ??
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Seifu on EBS Subscribe on YouTube
    2024-08-29 13:54:01 -
    ...ይከስከስ አንወርድም.. አለማቀፍ የአቪዬሽን ባለሙያው ዮናታን መንክር ቁጣውን ገለጸ ....Tadias Addis
    ...ይከስከስ አንወርድም.. አለማቀፍ የአቪዬሽን ባለሙያው ዮናታን መንክር ቁጣውን ገለጸ ....Tadias Addis
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Gugut Podcast
    2024-08-29 13:54:01 -
    ከmedicine dropout እስከ Amazon Gugut podcast EP#163
    ከmedicine dropout እስከ Amazon Gugut podcast EP#163
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Maya Media
    2024-08-29 13:54:01 -
    ካሲናዬ አዲስ ፊልም (Kassinaye) New ethiopian movie 2024 Maya Media Presents |
    ካሲናዬ አዲስ ፊልም (Kassinaye) New ethiopian movie 2024 Maya Media Presents |
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የታቀደው አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት የሶማሊያ ተልዕኮ አወቃቀር ሁኔታ “ለቀጠናው አዲስ ስጋት ያመጣል” ኢትዮጵያ
    የሶማሊያና የኢትዮጵያ ግንኙነት በታሪክ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ያለፈ መሆኑ ይታወቃል፡፡ እአአ በ1964 እና በ1977 በግዛት ይገባኛል በተነሳ ውዝግብ ሳቢያ በተለያዩ ሁለት ጊዜያቶች የተዋጉት ሁለቱ ጎረቤት ሃገራት ግንኙታቸው ሁልጊዜም ታዲያ ቀዝቃዛ አልነበረም፡፡ ይሁን እንጂ ባለፈው የታኅሳስ ወር ኢትዮጵያ ከሶማሌ ተገንጥላ ራሷን ነጻ ግዛት ብላ ከሰየመችው ሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት ግንኙነታቸውን ዳግም ከብርቱ ፈተና ላይ ሊጥለው በቅቷል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ለትራፊክ አደጋ ጉዳት የሚሰጠው የካሳ መጠን ተሻሻለ
    በኢትዮጵያ፣ ለትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች እና ለተጎጂዎቹ ቤተሰቦች ሲሰጥ የቆየው የካሳ መጠን መሻሻሉን፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ ዛሬ ኀሙስ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ፣ የመድን ፈንድ እና የመንገድ ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዲሬክተር አቶ ጀማል አባሶ፣ ከዚኽ ቀደም ሲሰጥ የነበረው የሕይወት ካሳ ክፍያ ከ40ሺሕ ወደ 250ሺሕ ብር ማደጉን ገልጸው፣ ለከባድ የአካል ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠንም እንዲሁ ከ40ሺሕ ወደ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ አረፉ
    የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ አረፉ፡፡ ፕሮፌሰር አንድሪያስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ሐሙስ ነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የዐዲስ ሹሞችን ምደባ በሚያደናቀፉ ላይ “ርምጃ እወስዳለሁ” አለ
    በመንግሥታዊ መዋቅሩ ላይ ማስተካከያ እያደረገ መኾኑን ያስታወቀው የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፣ የዐዲስ ሓላፊዎችን ምደባ ጨምሮ የጊዜያዊ አስተዳደሩን ተግባራት የሚያደናቅፉ አካላትን “በሕግ እጠይቃለኹ ዕንቅፋት ከመፍጠር ይቆጠቡ” ሲል አስጠነቀቀ፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ትላንት ረቡዕ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፣ “ሕዝቡን ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ በኾነ መንገድ ለማገልገል ከላይ እስከ ታች የሚያደርገውን ክልላዊ የመዋቅር ማስተካከያ አጠናክሮ ይቀጥላል፤”...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (284865-284872 of 310122)
  • «
  • Prev
  • 35607
  • 35608
  • 35609
  • 35610
  • 35611
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory