Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Standard shared a link
    2024-06-25 09:27:01 -
    (Photo: Addis Standard Source) Addis Abeba – A large demonstration was held today in Mekelle by women demanding an end to violence against women in the region. The protesters called for justice for victims of sexual violence, kidnappings, and other abuses. Semhal Kid, one of the organizers, told Addis Standard that women and girls have been enduring …
    (Photo: Addis Standard Source) Addis Abeba – A large demonstration was held today in Mekelle by women demanding an end to violence against women in the region. The protesters called for justice for victims of sexual violence, kidnappings, and other abuses. Semhal Kid, one of the organizers, told Addis Standard that women and girls have been enduring …
    ADDISSTANDARD.COM
    Tigray’s women rally against ongoing atrocities, demand end to gender violence - Addis Standard
    Tigray’s women rally against ongoing atrocities, demand end to gender violence Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር በዋሽንግተን ስለ ጋዛና ሊባኖስ ይመክራሉ
    የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት በጋዛ ጦርነት እና ግጭቱ እንዳይስፋፋ ስጋት ባሳደረው በሊባኖስ ድንበር በኩል ባለው የተኩስ ልውውጥ ጉዳይ ለመወያየት ዛሬ እሁድ ወደ ዋሽንግተን መጥተዋል። የጋዛ ጦርነት ከጀመረበት ከስምንት ወራት በፊት አንስቶ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ በኢራን የሚደገፈው ሂዝቦላ ከእስራኤል ጋር ተኩስ እየተለዋወጠ ነው። ጋላንት እስራኤል በጋዛ፣ ሊባኖስ እና ሌሎች አካባቢዎች ርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቷን በሰጡት መግለጫ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኒጀር በቻይና የሚደገፈው የነዳጅ ማስተላለፊያ ችግር ገጠመው
    በኒጀር በቻይና የሚደገፈው የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት በውስጥ የጸጥታ ችግር እና ከቤኒን ጋር በተፈጠረ ዲፕሎማሲያዊ ውዝግብ ስጋት ውስጥ ገብቷል፡፡ ሁለቱም ችግሮች ባለፈው ዓመት የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት ተከትለው የተፈጠሩ ናቸው፡፡ ከኒጀር ወደ ቤኒን ኮቶኑ ወደብ የሚሄደው 1,930 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር፣ የኒዠርን የነዳጅ ምርት በአምስት እጥፍ ገደማ ለማሳደግ ታስቦ ከቻይና ብሔራዊ የነዳጅ ኩባንያ ጋር፣ በ400...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሩቶ ከወጣቶቹ ተቃዋሚዎች ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ነኝ አሉ
    የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በዚህ ሳምንት የታክስ ጭማሪን በመቃወም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰላማዊ ሰልፍ ካደረጉ በሺዎች ከሚቆጠሩ ወጣት ተቃዋሚዎች ጋር "ለመነጋገር" ዝግጁ መሆናቸውን የፕሬዚዳንቱ ቃል አቀባይ ዛሬ እሁድ ተናግረዋል። ሰልፉን በማህበራዊ ሚዲያ በቀጥታ ስርጭት እያስተላለፉ ባካሄዱ ወጣት ኬኒያውያን የሚመራው ተቃውሞ በሩቶ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ላይ ቅሬታ እየፈጠረ መምጣቱ መንግስትን አስጨንቋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሩቶ "ወጣቶቻችን በአገራቸው ጉዳይ ላይ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአሜሪካ ጦር በቀይ ባህር 3 የሁቲ ጀልባዎችን አወደመ
    የዩናይትድ ስቴትስ ጦር በቀይ ባህር ሶስት የሁቲ ሰው አልባ ጀልባዎችን ማውደሙን ትላንት ቅዳሜ አስታወቀ፡፡ የአሜሪካ ጦር ሃይሎች በቀይ ባህር ላይ በ 24 ሰዓታት ውስጥ በኢራን የሚደገፉ ሶስት የሁቲ ሰው አልባ ጀልባዎች ማውደማቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ ትላንት ቅዳሜ አስታውቋል። በሌላም በኩል ዩናይትድ ስትቴስ ሁቲ በአውሮፕላን አጓጓዥ መርከብ ላይ አድርሻለሁ ያለው ጥቃት 'በፍፁም ውሸት' ነው ብላለች፡፡ ሁቲዎች ሶስት ፀረ-መርከቦች ባለስቲክ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል በሌባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት ጦርነቱ በቀጠናው እንዳይስፋፋ ስጋት ፈጥሯል
    እስራኤል በኢራን በሚደገፈውና በሌባኖስ በሚገኘው ሄዝቦላ ላይ በማድረስ ላይ ያለችው ጥቃት ጦርነቱን በቀጠናው ሊያስፋፋና ኢራንንም ወደ ግጭቱ ሊከት እንደሚችል አሜሪካና የአውሮፓ ኅብረት ስጋታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው። የአውሮፓ ኅብረት የውጪ ፖሊሲ ሃላፊ ጆሴፍ ቦረል ለክሰምበርግ ላይ ዛሬ ሰኞ ለጋዜጠኞ እንደተናገሩት፣ በጋዛ የሚካሄደው ጦነት ወደ ቀጠናው የመስፋፋት አደጋው በየቀኑ እየጨመረ መምጣቱን ገልጸዋል። “ጦርነቱ የሚስፋፋበት ዋዜማ ላይ እንገኛለን ብዬ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአቢጃን ጎርፍና የመሬት መንሸራተት ሕይወት በመቅጠፍ ላይ ነው
    በአይቮሪ ኮስት ትልቋ ከተማ አቢጃን በደረሰ የጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ባለፉት 10 ቀናት ውስጥ ቢያንስ 24 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል። በአራት እጥፍ የከበደ ዝናብ የምዕራብ አፍሪካዊቱን ሃገር የኢኮኖሚ መዲና ሲመታ፣ ከፍተኛ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት ተከስቷል። ከወዲያኛው ሳምንት ሐሙስ እስካለፈው ቅዳሜ በጣለው ዝናብ ቢያንስ 24 ሰዎች እንደሞቱ የሲቪሎችን ደህንነት የሚከታተለው መንግስታዊ ቢሮ አስታውቋል። በጎርፍ የተወሰዱ ሁለት ተጨማሪ ሰዎች...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-06-25 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በብራዚል ውርጃን የሚያግደውን ረቂቅ ሕግ በመቃወም ሰልፍ ተደረገ
    በብራዚል ውርጃን ወንጀል የሚያደርገውን የሕግ ረቂቅ በመቃወም በርካቶች ኮፓካባና የባሕር ዳርቻ ትላንት እሁድ የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። በረቂቅ ሕጉ መሠረት 22 ሳምንትና ከዛም በላይ የሆነውን ጽንስ ማስወረድ እንደ ነፍስ ማጥፋት ተቆጥሮ እስከ 20 ዓመታት የሚደርስ የእስር ቅጣት ያስከትላል። አሁን ባለው ሕግ በብራዚል ውርጃ መፈጸም ከአንድ እስከ ሶስት ዓመታት በእስር ያስቀጣል። በአስገድዶ መደፈር ወይም እርግዝናው ለእናቲቱ ሕይወት አስጊ ከሆነ ግን ውርጃ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (28249-28256 of 303158)
  • «
  • Prev
  • 3530
  • 3531
  • 3532
  • 3533
  • 3534
  • Next
  • »
© 2025 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory