Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጀመርያዎቹ 100 ቀናት
    ብሩክ አብዱ
    Wed, 07/11/2018 - 09:24
    የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጀመርያዎቹ 100 ቀናት ብሩክ አብዱ Wed, 07/11/2018 - 09:24
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጀመርያዎቹ 100 ቀናት | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) መጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት የኢሕአዴግ ሊቀመንበር መሆናቸው ከተረጋገጠ በኋላ፣ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መሰየማቸው ይታወሳል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    መንግሥት ጣልቃ ካልገባ በስተቀር አዲስ አበባ በውኃ እጥረት እንደምትመታ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 07/11/2018 - 09:21
    መንግሥት ጣልቃ ካልገባ በስተቀር አዲስ አበባ በውኃ እጥረት እንደምትመታ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ ውድነህ ዘነበ Wed, 07/11/2018 - 09:21
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    መንግሥት ጣልቃ ካልገባ በስተቀር አዲስ አበባ በውኃ እጥረት እንደምትመታ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያም (ኢንጂነር)፣ በአገሪቱ የሚገኙ ባንኮች ለውኃ ፕሮጀክቶች የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ተገቢውን ትኩረት በመንፈጋቸው ከአንድ ዓመት በኋላ ከተማው ከፍተኛ የውኃ እጥረት ሊያጋጥመው እንደሚችል አስጠነቀቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች የባንኩን አመራሮች አስጠነቀቁ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 07/11/2018 - 09:13
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች የባንኩን አመራሮች አስጠነቀቁ ታምሩ ጽጌ Wed, 07/11/2018 - 09:13
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች የባንኩን አመራሮች አስጠነቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሁለት ዓመታት በላይ ያስጠናው አዲስ መዋቅር ሲጠናቀቅ፣ ሠራተኞችና የባንኩ አመራር የተሰማሙባቸው ነጥቦች ሳይካተቱ በመቅረታቸው፣ የሠራተኛ ማኅበሩ ሠራተኞችን ወክሎ አመራሩን አስጠነቀቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያጠፋሁት ነገር እንደሌለ ሲያውቁ ይቅርታ እንደሚጠይቁኝ እርግጠኛ ነኝ››
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 07/11/2018 - 09:09
    ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያጠፋሁት ነገር እንደሌለ ሲያውቁ ይቅርታ እንደሚጠይቁኝ እርግጠኛ ነኝ›› ታምሩ ጽጌ Wed, 07/11/2018 - 09:09
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያጠፋሁት ነገር እንደሌለ ሲያውቁ ይቅርታ እንደሚጠይቁኝ እርግጠኛ ነኝ›› | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ድጋፍ ለማድረግ ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በወጣው ሕዝብ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ፣ ‹‹ኃላፊነታቸውን አልተወጡም›› ተብለው ተጠርጥረው በእስር ላይ ከሚገኙት ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት የአዲስ አበባ ፖሊስ የቀድሞ ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ፣ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያጠፋሁት ነገር እንደሌለ ሲያውቁ ይቅርታ እንደሚጠይቁኝ እርግጠኛ ነኝ፤›› አሉ፡፡  
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    ሰማያዊ ፓርቲ ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ጋር አብሮ እስከ መዋሀድ ድረስ እንደሚወያይ አስታወቀ
    ነአምን አሸናፊ
    Wed, 07/11/2018 - 09:06
    ሰማያዊ ፓርቲ ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ጋር አብሮ እስከ መዋሀድ ድረስ እንደሚወያይ አስታወቀ ነአምን አሸናፊ Wed, 07/11/2018 - 09:06
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ሰማያዊ ፓርቲ ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ጋር አብሮ እስከ መዋሀድ ድረስ እንደሚወያይ አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም. አርበኞች ግንቦት 7፣ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባርን ከሽብርተኝነት ዝርዝር ውስጥ ካወጣ በኋላ፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ጋር ከአብሮ መሥራት እስከ ውህደት ድረስ ለመሥራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ በሰሜን አሜሪካ የሚገኙት የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ፣ ከአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ጋር እንዲወያዩ መወሰኑን አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    ሲቪል አቪዬሽን የተዘጋውን የኢትዮ ኤርትራ የአየር ክልል ለመክፈት ጥረት ላይ ነው
    ቃለየሱስ በቀለ
    Wed, 07/11/2018 - 09:06
    ሲቪል አቪዬሽን የተዘጋውን የኢትዮ ኤርትራ የአየር ክልል ለመክፈት ጥረት ላይ ነው ቃለየሱስ በቀለ Wed, 07/11/2018 - 09:06
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ሲቪል አቪዬሽን የተዘጋውን የኢትዮ ኤርትራ የአየር ክልል ለመክፈት ጥረት ላይ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በግንቦት 1990 ዓ.ም. ባጋጠመው የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ጦርነት ምክንያት ላለፉት 20 ዓመታት ተዘግቶ የቆየውን የሁለቱ አገሮች አዋሳኝ የአየር ክልል ለማስከፈት፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ጥረት በማድረግ ላይ እንደሆነ ታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    በፍትሕ ዕጦት ተማረናል ያሉ የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች አቤቱታ አቀረቡ
    ዳዊት እንደሻው
    Wed, 07/11/2018 - 08:37
    በፍትሕ ዕጦት ተማረናል ያሉ የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች አቤቱታ አቀረቡ ዳዊት እንደሻው Wed, 07/11/2018 - 08:37
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በፍትሕ ዕጦት ተማረናል ያሉ የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች አቤቱታ አቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በሶማሌ ክልል በመልካም አስተዳደርና በፍትሕ ዕጦት ተማረናል ያሉ የአገር ሽማግሌዎች፣ የጎሳ መሪዎች፣ የፖለቲካ መሪዎች፣ ሡልጣኖችና ምሁራን የፌዴራል መንግሥት አቤቱታቸውን ተቀብሎ ምላሽ እንዲሰጣቸው እየጠበቁ እንደሆነ ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • New Business Ethiopia shared a link
    2018-07-11 11:48:01 -
    The United States welcomes the July 9 commitment to peace and security between the State of Eritrea and the Federal Democratic Republic of Ethiopia, effectively ending 20 years of conflict. “We commend Prime Minister Abiy of Ethiopia and President Isaias of Eritrea for courageously leading their citizens towards peace, prosperity, and political reform. The normalization […]
    The United States welcomes the July 9 commitment to peace and security between the State of Eritrea and the Federal Democratic Republic of Ethiopia, effectively ending 20 years of conflict. “We commend Prime Minister Abiy of Ethiopia and President Isaias of Eritrea for courageously leading their citizens towards peace, prosperity, and political reform. The normalization […]
    NEWBUSINESSETHIOPIA.COM
    United States praises Ethiopia, Eritrea peace effort
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (26257-26264 of 310539)
  • «
  • Prev
  • 3281
  • 3282
  • 3283
  • 3284
  • 3285
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory