የአውሮፓ መሪዎች - ሩሲያ እአአ በ2014 ዓም የኡክሬንን ክሪሚያ ባህረገብ መሬት በመውረሯ የጣሉትን ማዕቀብ ለማራዘም ተስማምተዋል። መሪዎቹ ዛሬ ባወጡት መግለጫ - ማዕቀቡ የተራዘመው ለቀጣዮቹ 6 ወራት ነው ብለዋል።
የአውሮፓ መሪዎች - ሩሲያ እአአ በ2014 ዓም የኡክሬንን ክሪሚያ ባህረገብ መሬት በመውረሯ የጣሉትን ማዕቀብ ለማራዘም ተስማምተዋል። መሪዎቹ ዛሬ ባወጡት መግለጫ - ማዕቀቡ የተራዘመው ለቀጣዮቹ 6 ወራት ነው ብለዋል።
0 Comments
0 Shares