• The Executive Secretary of the Intergovernmental Authority on Development (IGAD), Ambassador Mahboub Maalim, commends the Ethiopia – Eritrea peace talks started in Addis Ababa. “I am very pleased to learn that a high level delegation of Eritrean government has arrived in Addis Ababa for talks, which is a first since the breakdown of relationship between […]
    The Executive Secretary of the Intergovernmental Authority on Development (IGAD), Ambassador Mahboub Maalim, commends the Ethiopia – Eritrea peace talks started in Addis Ababa. “I am very pleased to learn that a high level delegation of Eritrean government has arrived in Addis Ababa for talks, which is a first since the breakdown of relationship between […]
    0 Comments 0 Shares
  • ያየነውን እንመሰክራለን … ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሀገራችን ከያኒያን ጋር ያደረጉት ቆይታ የሁሉንም ስሜት ያረካ ነበር | ሄኖክ ስዩም በድሬቲዩብ አስቴር በዳኔ አዳራሹን ለቃ ስትወጣ አይቻለሁ፡፡  እዚህ ብቅ ብለው የቅርብ ሰው ነኝ የሚሉ ሰዎችን ጠቅላያችን አስጠንቅቀዋል፡፡ ሁላችሁም ለእኔ እኩል ናችሁ ብለዋል፡፡  የአንዳንድ አርቲስቶች ዳግም በዚህ የመደመር ዘመንም መታየታቸው ሊኮነን እንደማይገባው ፍላጎታችን አንዱን ወገን አባረን በሌላ የአርቲስት ወገን የመከበብ ሳይሆን […]
    The post በታላቁ ቤተ መንግሥት ቅጥር ግቢ ያየነውን እንመሰክራለን … appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ያየነውን እንመሰክራለን … ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሀገራችን ከያኒያን ጋር ያደረጉት ቆይታ የሁሉንም ስሜት ያረካ ነበር | ሄኖክ ስዩም በድሬቲዩብ አስቴር በዳኔ አዳራሹን ለቃ ስትወጣ አይቻለሁ፡፡  እዚህ ብቅ ብለው የቅርብ ሰው ነኝ የሚሉ ሰዎችን ጠቅላያችን አስጠንቅቀዋል፡፡ ሁላችሁም ለእኔ እኩል ናችሁ ብለዋል፡፡  የአንዳንድ አርቲስቶች ዳግም በዚህ የመደመር ዘመንም መታየታቸው ሊኮነን እንደማይገባው ፍላጎታችን አንዱን ወገን አባረን በሌላ የአርቲስት ወገን የመከበብ ሳይሆን […] The post በታላቁ ቤተ መንግሥት ቅጥር ግቢ ያየነውን እንመሰክራለን … appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በታላቁ ቤተ መንግሥት ቅጥር ግቢ ያየነውን እንመሰክራለን ...
    ዶክተር አብይ ታላቅ ሰው መሆኑን አሳይቶናል... ልብ ሰብሯል... ዝም ብሎ ደገሰው ድግስና የጠራው ጥሪ አይደለም ....ይሄ ሁሉ የዘር ግጭት እና ሰው በላነት ጥበብ በኢትዮጵያ ሚናዋን ስላልተጫወተች ነው ብሎ የቁጭት እሳት ነው የጫረው ...
    0 Comments 0 Shares
  • የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ ላይ የአገር አንድነትንና አብሮነትን ለማጉላት ጥረት እያደረጉ ለሚገኙት የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል። የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎቹ በውይይቱ ላይ የተነሱ ሀሳቦች ሙያተኞች ለሀገር ሰላምና ዕድገት መጫወት የሚጠበቅባቸውን ሚና ለማጎልበት የሚያግዝ ነው ብለዋል። ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል አርቲስት ደሳለኝ ኃይሉ ዘርፉ በተለይም […]
    The post ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር ያደረጉት ውይይት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ ላይ የአገር አንድነትንና አብሮነትን ለማጉላት ጥረት እያደረጉ ለሚገኙት የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል። የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎቹ በውይይቱ ላይ የተነሱ ሀሳቦች ሙያተኞች ለሀገር ሰላምና ዕድገት መጫወት የሚጠበቅባቸውን ሚና ለማጎልበት የሚያግዝ ነው ብለዋል። ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል አርቲስት ደሳለኝ ኃይሉ ዘርፉ በተለይም […] The post ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር ያደረጉት ውይይት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር ያደረጉት ውይይት
    ጥበብን ለአንድነት እና ለፍቅር ስለማዋል እና የኪነጥበብ ባለሞያዎች ትውልድን የሚሻገር ስራ ሊሰሩ እንደሚገባ በማሳየት ዙሪያ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ ከኢትዮጵያ ኪነጥበብ ባለሞያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል
    0 Comments 0 Shares
  • ለዋሊያዎቹ አሰልጣኝነት ማስታወቂያ መውጣቱ፣የዓለም ዋንጫ ወሬዎች፣እና ሌሎች ስፖርታዊ ወሬዎች…
    The post አጫጭር ሀገራዊና የውጪ ስፖርታዊ መረጃዎች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ለዋሊያዎቹ አሰልጣኝነት ማስታወቂያ መውጣቱ፣የዓለም ዋንጫ ወሬዎች፣እና ሌሎች ስፖርታዊ ወሬዎች… The post አጫጭር ሀገራዊና የውጪ ስፖርታዊ መረጃዎች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    አጫጭር ሀገራዊና የውጪ ስፖርታዊ መረጃዎች
    ለዋሊያዎቹ አሰልጣኝነት ማስታወቂያ መውጣቱ፣የዓለም ዋንጫ ወሬዎች፣እና ሌሎች ስፖርታዊ ወሬዎች... አጫጭር ሀገራዊና የውጪ ስፖርታዊ መረጃዎች
    0 Comments 0 Shares
  • የትውልድ አገርን ጥሎ መሰደድ የነበረ ክስተት ቢሆንም፣ አሁን አሁን ግን የተለያዩ አገሮች ዜጎች እንደ ዋዛ የሚያልቁበት መቅሰፍት መሆኑ እየጎላ መጥቷል፡፡ የተለያዩ ሕገወጥ ተግባራት የሚፈጸምበት አሳዛኝ ክስተት ሆኗል፡፡ ያልበለፀጉ አገሮች አምራችና አገር ተረካቢ ዜጎቻቸውን የሚያጡበት ብቻ ሳይሆን፣ የበለፀጉትም ከአቅማቸው በላይ በሚጎርፈው ስደተኛ ጉዳዩ የፖለቲካና የኢኮኖሚ እንዲሁም የምርጫ መወዳደሪያ አጀንዳ ለመሆን በቅቷል፡፡ በዓለም ላይ 15 ነጥብ 4 […]
    The post ዛሬም ለአውሮፓውያን ራስ ምታት የሆነው የስደተኞች ጉዳይ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የትውልድ አገርን ጥሎ መሰደድ የነበረ ክስተት ቢሆንም፣ አሁን አሁን ግን የተለያዩ አገሮች ዜጎች እንደ ዋዛ የሚያልቁበት መቅሰፍት መሆኑ እየጎላ መጥቷል፡፡ የተለያዩ ሕገወጥ ተግባራት የሚፈጸምበት አሳዛኝ ክስተት ሆኗል፡፡ ያልበለፀጉ አገሮች አምራችና አገር ተረካቢ ዜጎቻቸውን የሚያጡበት ብቻ ሳይሆን፣ የበለፀጉትም ከአቅማቸው በላይ በሚጎርፈው ስደተኛ ጉዳዩ የፖለቲካና የኢኮኖሚ እንዲሁም የምርጫ መወዳደሪያ አጀንዳ ለመሆን በቅቷል፡፡ በዓለም ላይ 15 ነጥብ 4 […] The post ዛሬም ለአውሮፓውያን ራስ ምታት የሆነው የስደተኞች ጉዳይ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ዛሬም ለአውሮፓውያን ራስ ምታት የሆነው የስደተኞች ጉዳይ
    በዓለም ላይ 15 ነጥብ 4 ሚሊዮን የሚሆኑ ስደተኞች እንዳሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን መረጃ ያሳያል... ከዚህ ቁጥር ውስጥ አብላጫውን የሚይዙት አፍሪካውያን መሆናቸው ተጠቁሟል ...
    0 Comments 0 Shares
  • ቃኘውን እናስታውስ በሚል መነሻ በደቡብ ኮሪያ ጀጁ ግዛት የአለም አቀፍ ሰላም ማዕከል የመታሰቢያ ኤግዚቪሽን ተካሂዷል። በኤግዚቪሽኑ በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ፣ በኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማኅበር ሊቀመንበር ኮሎኔል መለሰ ተሰማ እና ምክትል ሊቀመንበር አቶ እስጢፋኖስ ገብረመስቀል በክብር እንግድነት ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደር ሽፈራው ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ለኢትዮጵያ ልዩ ኤግዚቪሽን ላዘጋጀው የጀጁ አለም ዓቀፍ የሰላም ማዕከል ምስጋናቸውን […]
    The post ለቃኘው ሻለቃ ጦር ማስታወሻ በደቡብ ኮሪያ ኤግዚቪሽን ተካሄደ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ቃኘውን እናስታውስ በሚል መነሻ በደቡብ ኮሪያ ጀጁ ግዛት የአለም አቀፍ ሰላም ማዕከል የመታሰቢያ ኤግዚቪሽን ተካሂዷል። በኤግዚቪሽኑ በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ፣ በኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማኅበር ሊቀመንበር ኮሎኔል መለሰ ተሰማ እና ምክትል ሊቀመንበር አቶ እስጢፋኖስ ገብረመስቀል በክብር እንግድነት ተገኝተዋል፡፡ አምባሳደር ሽፈራው ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ለኢትዮጵያ ልዩ ኤግዚቪሽን ላዘጋጀው የጀጁ አለም ዓቀፍ የሰላም ማዕከል ምስጋናቸውን […] The post ለቃኘው ሻለቃ ጦር ማስታወሻ በደቡብ ኮሪያ ኤግዚቪሽን ተካሄደ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ለቃኘው ሻለቃ ጦር ማስታወሻ በደቡብ ኮሪያ ኤግዚቪሽን ተካሄደ
    በኤግዚቪሽኑ በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ፣ በኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች ማኅበር ሊቀመንበር ኮሎኔል መለሰ ተሰማ እና ምክትል ሊቀመንበር አቶ እስጢፋኖስ ገብረመስቀል በክብር እንግድነት ተገኝተዋል ...
    0 Comments 0 Shares
  • ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት ቤተሰቦቻቸውን እንዲቀላቀሉ ወሰነ፡፡ ፍርድቤቱ የተራራቁት ህጻናት በ30 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ የትራምፕ አስተዳደርን አዟል፡፡ እንዲሁም ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ደግሞ በ14 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ መወሰኑም ተገልጿል፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን […]
    The post የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት እንዲገናኙ አዘዘ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት ቤተሰቦቻቸውን እንዲቀላቀሉ ወሰነ፡፡ ፍርድቤቱ የተራራቁት ህጻናት በ30 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ የትራምፕ አስተዳደርን አዟል፡፡ እንዲሁም ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ደግሞ በ14 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ መወሰኑም ተገልጿል፡፡ የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ 300 ስደተኛ ህጻናትን […] The post የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት እንዲገናኙ አዘዘ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የአሜሪካ ፍርድ ቤት ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት እንዲገናኙ አዘዘ
    ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ የሚገኝ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ከወላጆቻቸው የተራራቁ ህጻናት ቤተሰቦቻቸውን እንዲቀላቀሉ ወሰነ፡፡ ፍርድቤቱ የተራራቁት ህጻናት በ30 ቀናት ውስጥ ከወላጆቻቸው ጋር እንዲገናኙ የትራምፕ አስተዳደርን አዟል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares