• ገለ ግጥማት ንምእላዮም ዘጸግሙ ክኾኑ ይኽእሉ። ከምዚ ዓይነት ኩነታት እንተጋጥም ዋላ ሓደ ሰብ ከመይ ክእለይ ከምዝኽእል ኣይፈልጥን። ገለ እዋናት ፖሊስ ኣብ ሞንጎ ንዘጋጥሙ ጎንጺታት ከህድእ ይኣቱ። ሓደ ኢንግሊዛዊ ድማ ነዚ ሓዲሽ ሓሳብ ምሂዙ።
    ገለ ግጥማት ንምእላዮም ዘጸግሙ ክኾኑ ይኽእሉ። ከምዚ ዓይነት ኩነታት እንተጋጥም ዋላ ሓደ ሰብ ከመይ ክእለይ ከምዝኽእል ኣይፈልጥን። ገለ እዋናት ፖሊስ ኣብ ሞንጎ ንዘጋጥሙ ጎንጺታት ከህድእ ይኣቱ። ሓደ ኢንግሊዛዊ ድማ ነዚ ሓዲሽ ሓሳብ ምሂዙ።
    WWW.BBC.COM
    ዋንጫ ዓለም 2018፡ መሃዛይ ቀይሕን ቢጫን ካርዲ መን'ዩ?
    ገለ ግጥማት ንምእላዮም ዘጸግሙ ክኾኑ ይኽእሉ። ከምዚ ዓይነት ኩነታት እንተጋጥም ዋላ ሓደ ሰብ ከመይ ክእለይ ከምዝኽእል ኣይፈልጥን። ገለ እዋናት ፖሊስ ኣብ ሞንጎ ንዘጋጥሙ ጎንጺታት ከህድእ ይኣቱ። ሓደ ኢንግሊዛዊ ድማ ነዚ ሓዲሽ ሓሳብ ምሂዙ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ካብ ጣልያንን ማልታን ተጠሪዞም ዝነበሩ ኤርትራውያን ዝርከብዎም ልዕሊ 600 ስደተኛታት ናብ ቫሌንስያ ኣቲዎም።
    ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ካብ ጣልያንን ማልታን ተጠሪዞም ዝነበሩ ኤርትራውያን ዝርከብዎም ልዕሊ 600 ስደተኛታት ናብ ቫሌንስያ ኣቲዎም።
    WWW.BBC.COM
    ኤርትራዉያን ስደተኛታት ኣብ ቫሌንስያ ሰፓኛ ኣትዮም
    ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ካብ ጣልያንን ማልታን ተጠሪዞም ዝነበሩ ኤርትራውያን ዝርከብዎም ልዕሊ 600 ስደተኛታት ናብ ቫሌንስያ ኣቲዎም።
    0 Comments 0 Shares
  • በዓልቲ ቤት ፕረዚደንት ትራምፕ ሜላንያ ዘለዋ ስግኣት ድሕሪ ምግላፃ፤ ቀዳመይቲ እመቤት ነበር ላውራ ቡሽ ን ስደተኛታት ህፃናት ካብ ወለዶም ዝፈሊ ፖሊሲ ትራምፕ ኮኒና።
    በዓልቲ ቤት ፕረዚደንት ትራምፕ ሜላንያ ዘለዋ ስግኣት ድሕሪ ምግላፃ፤ ቀዳመይቲ እመቤት ነበር ላውራ ቡሽ ን ስደተኛታት ህፃናት ካብ ወለዶም ዝፈሊ ፖሊሲ ትራምፕ ኮኒና።
    WWW.BBC.COM
    ቀዳመይቲ እመቤት ኣመሪካ ኣንፃር ፖሊሲ ትራምፕ
    በዓልቲ ቤት ፕረዚደንት ትራምፕ ሜላንያ ዘለዋ ስግኣት ድሕሪ ምግላፃ፤ ቀዳመይቲ እመቤት ነበር ላውራ ቡሽ ን ስደተኛታት ህፃናት ካብ ወለዶም ዝፈሊ ፖሊሲ ትራምፕ ኮኒና።
    0 Comments 0 Shares
  • የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ በአዲስ አበባ
    ነአምን አሸናፊ
    Sun, 06/17/2018 - 15:42
    የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ በአዲስ አበባ ነአምን አሸናፊ Sun, 06/17/2018 - 15:42
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ በአዲስ አበባ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ዓርብ ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ.ም. አዲስ አበባ የገቡትን የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አልጋ ወራሽ ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አልናህያን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከተቀበሉ በኋላ ራሳቸው በሚያሽከረክሩት አውቶሞቢል አሳፍረው ወደ ጉብኝት መዳረሻቸው ወስደዋቸዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በደቡብ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች ሞቱ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/17/2018 - 15:40
    በደቡብ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች ሞቱ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/17/2018 - 15:40
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በደቡብ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች ሞቱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በደቡብ ክልል በሐዋሳ ከተማ በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች መሞታቸውን፣ ዘጠኝ ሰዎች ከባድ፣ ከ80 በላይ ሰዎች ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውና ከ3,000 በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ኃይሉ ተናግረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የብሔራዊ ባንክ ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው
    ዳዊት ታዬ
    Sun, 06/17/2018 - 15:37
    የብሔራዊ ባንክ ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው ዳዊት ታዬ Sun, 06/17/2018 - 15:37
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የብሔራዊ ባንክ ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማትን ሪፎርም ለማድረግ እየተደረጉ ባሉ እንቅስቃሴዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው፡፡ በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉ ከኃላፊነታቸው እንደሚነሱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ አሁን ባለው መረጃ እሳቸውን ለመተካት የብሔራዊ ፕላን ኮሚሽነር ይናገር ደሴ (ዶ/ር) በዕጩነት ቀርበዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ፓርላማው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማብራሪያ ጠራ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 06/17/2018 - 15:34
    ፓርላማው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማብራሪያ ጠራ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/17/2018 - 15:34
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ፓርላማው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማብራሪያ ጠራ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአገሪቱ ወቅታዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እንዲሰጠው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪ ማቅረቡ ተሰማ። የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በመጪው ሰኞ ሰኔ 11 ቀን 2010 ዓ.ም. በምክር ቤቱ ተገኝተው ከሕዝብ ተወካዮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለሚቀርብላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እንዲሰጡ ምክር ቤቱ ጥሪ አቅርቧል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 06/17/2018 - 15:33
    ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ ቃለየሱስ በቀለ Sun, 06/17/2018 - 15:33
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በኢትዮጵያ የመንገድ ግንባታ ዘርፍ ለ20 ዓመታት ያህል ሲሳተፍ የቆየው ኪንግናም የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ ኩባንያ፣ ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መክፈል የነበረበትን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ቀረጥና ግብር ባለመክፈሉ፣ የኩባንያው የተለያዩ ንብረቶች ታገዱ፡፡ ኮሪያዊው ሥራ አስኪያጅም ከአገር እንዳይወጡ ታዘዘ፡፡
    0 Comments 0 Shares