የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኡማር ጊሌ በተለያዩ ወንጀል ተከሰው ከ አንድ እሰከ 10 ዓመት ተፈርደባቸው በጅቡቲ ማረሚያ ቤት ለነበሩ 45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አድርገውላቸዋል። የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በጅቡቲ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ እና የረማዳን በዓል ምክንያት በማድረግ ፕሬዝዳንቱ ምህረት አድርገውላቸዋል። በጅቡቲ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ በይቅርታ የተፈቱትን ኢትዮጵያዊያንን ተቀብሎ እያስተናገዳቸው ሲሆን አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ተዘገጅቶላቸው […]
The post የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ለ45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ለ45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኡማር ጊሌ በተለያዩ ወንጀል ተከሰው ከ አንድ እሰከ 10 ዓመት ተፈርደባቸው በጅቡቲ ማረሚያ ቤት ለነበሩ 45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አድርገውላቸዋል። የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በጅቡቲ ጉብኝት ማድረጋቸውን ተከትሎ እና የረማዳን በዓል ምክንያት በማድረግ ፕሬዝዳንቱ ምህረት አድርገውላቸዋል። በጅቡቲ የሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ በይቅርታ የተፈቱትን ኢትዮጵያዊያንን ተቀብሎ እያስተናገዳቸው ሲሆን አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ተዘገጅቶላቸው […]
The post የጅቡቲ ፕሬዝዳንት ለ45 ኢትዮጵያዊያን ምህረት አደረጉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares