• የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መገኘቱ እጅጉን እንዳሳሰባቸው ገልጸው፣በሚቀጥሉት ሳምንታት ክትባት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
    የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መገኘቱ እጅጉን እንዳሳሰባቸው ገልጸው፣በሚቀጥሉት ሳምንታት ክትባት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    በጋዛ ከ25 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አንዲት ሕጻን በፖሊዮ ተያዘች - BBC News አማርኛ
    የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዘ ሰው መገኘቱ እጅጉን እንዳሳሰባቸው ገልጸው፣በሚቀጥሉት ሳምንታት ክትባት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    WWW.BBC.COM
    ተደፍራ ለተገደለችው ሄቨን የተጠራው የሻማ ማብራት እና መግለጫ በፖሊሶች ተቋረጠ - BBC News አማርኛ
    በአሰቃቂ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው የሰባት ዓመቷ ሕጻን ሄቨን አወት አርብ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. በኢሊሊ ሆቴል ሊደረግ የነበረው የመታሰቢያ የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት እና ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ እንዲቋረጥ ተደረገ።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    WWW.BBC.COM
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀረበለትን የማስተካከያ ጥያቄ መቀበሉን የሶማሊያ መንግሥት አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀርጌሳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ላይ የሚጠቀመውን የቦታ አገላለጽ እንዲያስተካክል ሶማሊያ መንግሥት ያቀረበው ጥያቄ “ተቀባይነት አግኝቶ ማስተካከያ መደረጉን” የአገሪቱ ትራንስፖርት እና ሲቪል አቬዬሽን ሚኒስቴር ለቢቢሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ላይ እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስ “ሀርጌሳ” ብቻ በሚል ተጠቅሶ የነበረው ወደ ከተማዋ የሚደረግ በረራ ከሰዓት በኋላ “ሀርጌሳ፣ ሶማሊያ” በሚል ተቀይሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት የሚያሳየውን መረጃ ቦይንግ መደበቁን የኩባንያው የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
    በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት የሚያሳየውን መረጃ ቦይንግ መደበቁን የኩባንያው የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
    WWW.BBC.COM
    በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው አውሮፕላን የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት ቦይንግ ደብቋል ተባለ - BBC News አማርኛ
    በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የተከሰከሰው 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ከአደጋው በፊት የኤሌክትሪክ ችግሮች እንደነበሩበት የሚያሳየውን መረጃ ቦይንግ መደበቁን የኩባንያው የቀድሞ ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • አርትስ መዝናኛ | በነባር እና አዳዲስ ልዩ ልዩ የመዝናኛ ፕሮግራሞች | Official Corporate Video @ArtsTvWorld
    አርትስ መዝናኛ | በነባር እና አዳዲስ ልዩ ልዩ የመዝናኛ ፕሮግራሞች | Official Corporate Video @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ከመንግሥት ምላሽ ያላገኘው የሥደተኞች ሠቆቃ | የማክሰኞ ነሐሴ 14 ዜናዎች @ArtsTvWorld
    ከመንግሥት ምላሽ ያላገኘው የሥደተኞች ሠቆቃ | የማክሰኞ ነሐሴ 14 ዜናዎች @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • አልበሟ የሚወጣበትን ቀን በህጻን ሔቨን ምክንያት ተራዘመ | ምን አለሽ አዲስ @ArtsTvWorld
    አልበሟ የሚወጣበትን ቀን በህጻን ሔቨን ምክንያት ተራዘመ | ምን አለሽ አዲስ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • አልበሟ የሚወጣበትን ቀን በህጻን ሔቨን ምክንያት ተራዘመ #shorts
    አልበሟ የሚወጣበትን ቀን በህጻን ሔቨን ምክንያት ተራዘመ #shorts
    0 Comments 0 Shares