0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የሚፈጸሙ የስዎች እገታዎች እና የፈጠሩት ሃገራዊ ስጋትበኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በታጠቁ አካላት የሚካሄዱ የሰዎች እገታዎች እየጨመሩ መምጣታቸውን የመብት ተቋማት ይገልጻሉ፡፡ አሁን ላይ እገታዎች ከሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ባለፈ አማራጭ የገቢ ማስገኛ እየሆኑ መጥተዋል የሚሉት ኔዘርላንድ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የዴሞክራሲ እና የምርጫ ድጋፍ ኢንስቲትዮት የሚሰሩት የፖለቲካል ሳይንስ እና ህግ ባለሙያው ዶ/ር አደም ካሴ ይህም የመንግስት ህግ የማስከበር አቅም እያሽቆለቆለ መምጣቱን ያሳያል ይላሉ፡፡ እገታ የደረሰባቸው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን ከሺ ጂንፒንግ ጋራ በቅርቡ ለመነጋገር እንደሚሹ ተገለጸየአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከቻይናው ፕሬዝደንት ሺ ጂንፒንግ ጋራ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ተገናኝተው መነጋገር እንደሚሹ ቻይናን በመጎብኘት ላይ ያሉት የዋይት ሃውስ ከፍተኛ አማካሪ ለሺ ጂንፒንግ ገልጸውላቸዋል። ከእ.አ.አ 2016 ወዲህ ቻይናን የጎበኙ የመጀመሪያው የዋይት ሃውስ ብሔራዊ የፀጥታ አማካሪ የሆኑት ጄክ ሰለቨን ለሶስት ቀናት በሃገሪቱ ያደረጉትን ጉብኝት ባጠናቀቁበት በዛሬው ዕለት ነበር ፕሬዝደንት ባይደን ከሺን ጂንፒንግ ጋራ በቅርብ ጊዜያት ውስጥ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የዐዲስ ሹሞችን ምደባ በሚያደናቀፉ ላይ “ርምጃ እወስዳለሁ” አለበመንግሥታዊ መዋቅሩ ላይ ማስተካከያ እያደረገ መኾኑን ያስታወቀው የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፣ የዐዲስ ሓላፊዎችን ምደባ ጨምሮ የጊዜያዊ አስተዳደሩን ተግባራት የሚያደናቅፉ አካላትን “በሕግ እጠይቃለኹ ዕንቅፋት ከመፍጠር ይቆጠቡ” ሲል አስጠነቀቀ፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ትላንት ረቡዕ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፣ “ሕዝቡን ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ በኾነ መንገድ ለማገልገል ከላይ እስከ ታች የሚያደርገውን ክልላዊ የመዋቅር ማስተካከያ አጠናክሮ ይቀጥላል፤”...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ አረፉየአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ አረፉ፡፡ ፕሮፌሰር አንድሪያስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ሐሙስ ነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMለትራፊክ አደጋ ጉዳት የሚሰጠው የካሳ መጠን ተሻሻለበኢትዮጵያ፣ ለትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች እና ለተጎጂዎቹ ቤተሰቦች ሲሰጥ የቆየው የካሳ መጠን መሻሻሉን፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ ዛሬ ኀሙስ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ፣ የመድን ፈንድ እና የመንገድ ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዲሬክተር አቶ ጀማል አባሶ፣ ከዚኽ ቀደም ሲሰጥ የነበረው የሕይወት ካሳ ክፍያ ከ40ሺሕ ወደ 250ሺሕ ብር ማደጉን ገልጸው፣ ለከባድ የአካል ጉዳት የሚከፈለው የካሳ መጠንም እንዲሁ ከ40ሺሕ ወደ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየታቀደው አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት የሶማሊያ ተልዕኮ አወቃቀር ሁኔታ “ለቀጠናው አዲስ ስጋት ያመጣል” ኢትዮጵያየሶማሊያና የኢትዮጵያ ግንኙነት በታሪክ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ያለፈ መሆኑ ይታወቃል፡፡ እአአ በ1964 እና በ1977 በግዛት ይገባኛል በተነሳ ውዝግብ ሳቢያ በተለያዩ ሁለት ጊዜያቶች የተዋጉት ሁለቱ ጎረቤት ሃገራት ግንኙታቸው ሁልጊዜም ታዲያ ቀዝቃዛ አልነበረም፡፡ ይሁን እንጂ ባለፈው የታኅሳስ ወር ኢትዮጵያ ከሶማሌ ተገንጥላ ራሷን ነጻ ግዛት ብላ ከሰየመችው ሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት ግንኙነታቸውን ዳግም ከብርቱ ፈተና ላይ ሊጥለው በቅቷል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየምንዛሬ ፓሊሲ ለውጡና የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍየኢትዮጵያ መንግስት የውጭ ምንዛሬ በገበያው እንዲወሰን የፖሊሲ ለውጥ ካደረገ አንድ ወር ሁኖታል፡፡ ማሻሽያውን ተከትሎ ከቀደመው ጊዜ በተሻለ የውጭ ምንዛሬ ከባንኮች እያገኙ መሆኑን የተናገሩት የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብት በዘላቂነቱ ላይ ግን ስጋት አላቸው፡፡ እስካሁንም በፖሊሲ ለውጡ ምክንያት የደረሰባቸው ጉዳት እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ከፍተኛ የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር...0 Comments 0 Shares