• የጄነራል ዊንጌት ተማሪ ነበሩ። ሕንጻ ኮሌጅም ውስጥ አስተምረዋል።ኑሯቸውን በኬንያ መዲና ናይሮቢ ያደረጉት ናይዝጊ ገ/መድህን (ዶ/ር) ተራራ የመውጣት ፍቅር ያደረባቸው ገና በልጅነታቸው ነው። የአፍሪካ ግዙፍ ተራሮች የአዛውንቱን ጉልበት አላሸበሩትም። ኪሎማንጃሮን አራቴ፣ ማውንት ኬንያን ደግሞ 14ቴ ወጥተዋል።
    የጄነራል ዊንጌት ተማሪ ነበሩ። ሕንጻ ኮሌጅም ውስጥ አስተምረዋል።ኑሯቸውን በኬንያ መዲና ናይሮቢ ያደረጉት ናይዝጊ ገ/መድህን (ዶ/ር) ተራራ የመውጣት ፍቅር ያደረባቸው ገና በልጅነታቸው ነው። የአፍሪካ ግዙፍ ተራሮች የአዛውንቱን ጉልበት አላሸበሩትም። ኪሎማንጃሮን አራቴ፣ ማውንት ኬንያን ደግሞ 14ቴ ወጥተዋል።
    WWW.BBC.COM
    በ90 ዓመታቸው የአፍሪካ ትልቁን ተራራ 14 ጊዜ የወጡት ኤርትራዊ - BBC News አማርኛ
    የጄነራል ዊንጌት ተማሪ ነበሩ። ሕንጻ ኮሌጅም ውስጥ አስተምረዋል።ኑሯቸውን በኬንያ መዲና ናይሮቢ ያደረጉት ናይዝጊ ገ/መድህን (ዶ/ር) ተራራ የመውጣት ፍቅር ያደረባቸው ገና በልጅነታቸው ነው። የአፍሪካ ግዙፍ ተራሮች የአዛውንቱን ጉልበት አላሸበሩትም። ኪሎማንጃሮን አራቴ፣ ማውንት ኬንያን ደግሞ 14ቴ ወጥተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በኦሮሚያ ክልል ኢሉ አባ ቦራ ዞን ዳሪሙ ተብሎ በሚጠራ ቀበሌ አንድ ግለሰብ ወላጅ እናቱን ጨምሮ 4 የቤተሰብ አባትን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ሕይወታቸው እንዲያልፍ ካደረገ በኋላ በጽኑ እስራት ተቀጣ።
    በኦሮሚያ ክልል ኢሉ አባ ቦራ ዞን ዳሪሙ ተብሎ በሚጠራ ቀበሌ አንድ ግለሰብ ወላጅ እናቱን ጨምሮ 4 የቤተሰብ አባትን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ሕይወታቸው እንዲያልፍ ካደረገ በኋላ በጽኑ እስራት ተቀጣ።
    WWW.BBC.COM
    በኦሮሚያ ኢሉ አባ ቦራ እናቱን ጨምሮ 4 ሰዎች በእሳት ተቃጥለው እንዲሞቱ ያደረገው በእስራት ተቀጣ - BBC News አማርኛ
    በኦሮሚያ ክልል ኢሉ አባ ቦራ ዞን ዳሪሙ ተብሎ በሚጠራ ቀበሌ አንድ ግለሰብ ወላጅ እናቱን ጨምሮ 4 የቤተሰብ አባትን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ሕይወታቸው እንዲያልፍ ካደረገ በኋላ በጽኑ እስራት ተቀጣ።
    0 Comments 0 Shares
  • ሥራ የጀመረችው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለች ነበር።
    ከፑል ቤት ተቆጣጣሪነት እስከ የጀበና ቡና ድረስ ሠርታለች። በገጠሟት ያልተበገረችው ቻቺ ተፈራ፣ አሁን አዲስ አበባ ውስጥ አራት ምግብ ቤቶችን ከፍታ ከ100 በላይ ሠራተኞችን ታስተዳድራለች።
    ሥራ የጀመረችው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለች ነበር። ከፑል ቤት ተቆጣጣሪነት እስከ የጀበና ቡና ድረስ ሠርታለች። በገጠሟት ያልተበገረችው ቻቺ ተፈራ፣ አሁን አዲስ አበባ ውስጥ አራት ምግብ ቤቶችን ከፍታ ከ100 በላይ ሠራተኞችን ታስተዳድራለች።
    WWW.BBC.COM
    ከጀበና ቡና እስከ በርካታ ቅርንጫፎችን ማስተዳደር - የወርቃ ቡናዋ ቻቺ ተፈራ - BBC News አማርኛ
    ሥራ የጀመረችው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለች ነበር። ከፑል ቤት ተቆጣጣሪነት እስከ የጀበና ቡና ድረስ ሠርታለች። በገጠሟት ያልተበገረችው ቻቺ ተፈራ፣ አሁን አዲስ አበባ ውስጥ አራት ምግብ ቤቶችን ከፍታ ከ100 በላይ ሠራተኞችን ታስተዳድራለች።
    0 Comments 0 Shares
  • የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ልጅ ሐንተር ባይደን በቀረቡበት ዘጠኝ የፌደራል ታክስ ስወራ ክሶች በሙሉ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ።
    የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ልጅ ሐንተር ባይደን በቀረቡበት ዘጠኝ የፌደራል ታክስ ስወራ ክሶች በሙሉ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ።
    WWW.BBC.COM
    የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ልጅ በታክስ ስወራ ወንጀል ጥፋተኛ መሆኑን አመነ - BBC News አማርኛ
    የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ልጅ ሐንተር ባይደን በቀረቡበት ዘጠኝ የፌደራል ታክስ ስወራ ክሶች በሙሉ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ከአገር ውጪ ያሉ አፍሪካውያን አገር ቤት ላሉ ዘመድ አዝማዶች ገንዘብ መላካቸው የነበረ ልምዳቸው ነው።
    አሁን አሁን ላይ ግን ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይሰሩ ቁጭ ብለው የእኛን እጅ እየጠበቁ ‘ሸክም’ ለሆኑብን ዘመድ አዝማዶቻችን ገንዘብ መላክ ሰልችቶናል እያሉ ነው።
    ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አግሪካልቸር እና ዴቨሎፕመንት የተባለ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋም እንደሚለው ከሆነ እአአ 2023 አፍሪካውያን ወደ አገር ቤት የላኩት የገንዘብ መጠን 95 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህ ማለት ከኬንያ ኢኮኖሚ ጋር የሚስተካከል ነው።
    በውጪ ያሉ ሰዎች ጠርቀም ያለ ገንዘብ በቀላሉ ያገኛሉ የሚለው እምነት በበርካታ አፍሪካውያን ዘንድ መኖሩ ደግሞ ሁኔታውን ከባድ ያደርገዋል።

    ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ከአገር ውጪ ያሉ አፍሪካውያን አገር ቤት ላሉ ዘመድ አዝማዶች ገንዘብ መላካቸው የነበረ ልምዳቸው ነው። አሁን አሁን ላይ ግን ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይሰሩ ቁጭ ብለው የእኛን እጅ እየጠበቁ ‘ሸክም’ ለሆኑብን ዘመድ አዝማዶቻችን ገንዘብ መላክ ሰልችቶናል እያሉ ነው። ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አግሪካልቸር እና ዴቨሎፕመንት የተባለ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋም እንደሚለው ከሆነ እአአ 2023 አፍሪካውያን ወደ አገር ቤት የላኩት የገንዘብ መጠን 95 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህ ማለት ከኬንያ ኢኮኖሚ ጋር የሚስተካከል ነው። በውጪ ያሉ ሰዎች ጠርቀም ያለ ገንዘብ በቀላሉ ያገኛሉ የሚለው እምነት በበርካታ አፍሪካውያን ዘንድ መኖሩ ደግሞ ሁኔታውን ከባድ ያደርገዋል።
    WWW.BBC.COM
    አፍሪካውያን አገር ቤት ላለ ዘመድ አዝማድ ገንዘብ መላክ ይብቃን እያሉ ያሉት ለምንድን ነው? - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ከአገር ውጪ ያሉ አፍሪካውያን አገር ቤት ላሉ ዘመድ አዝማዶች ገንዘብ መላካቸው የነበረ ልምዳቸው ነው። አሁን አሁን ላይ ግን ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው አፍሪካውያን ምንም ሳይሰሩ ቁጭ ብለው የእኛን እጅ እየጠበቁ ‘ሸክም’ ለሆኑብን ዘመድ አዝማዶቻችን ገንዘብ መላክ ሰልችቶናል እያሉ ነው። ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አግሪካልቸር እና ዴቨሎፕመንት የተባለ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋም እንደሚለው ከሆነ እአአ 2023 አፍሪካውያን ወደ አገር ቤት የላኩት የገንዘብ መጠን 95 ቢሊዮን ዶላር ነው። ይህ ማለት ከኬንያ ኢኮኖሚ ጋር የሚስተካከል ነው። በውጪ ያሉ ሰዎች ጠርቀም ያለ ገንዘብ በቀላሉ ያገኛሉ የሚለው እምነት በበርካታ አፍሪካውያን ዘንድ መኖሩ ደግሞ ሁኔታውን ከባድ ያደርገዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ትላንት ሐሙስ ክሮሺያ ከፖርቹጋል ጋር ባደረጉት ‘የኔሽንስ ሊግ’ ጨዋታ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 900ኛ ጎሉን አስቆጥሮ አዲስ ታሪክ ጽፏል።
    ትላንት ሐሙስ ክሮሺያ ከፖርቹጋል ጋር ባደረጉት ‘የኔሽንስ ሊግ’ ጨዋታ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 900ኛ ጎሉን አስቆጥሮ አዲስ ታሪክ ጽፏል።
    WWW.BBC.COM
    ሮናልዶ ዕውቅና ባላቸው ጨዋታዎች 900 ጎል ያስቆጠረ ቀዳሚ ተጨዋች ሆነ - BBC News አማርኛ
    ትላንት ሐሙስ ክሮሺያ ከፖርቹጋል ጋር ባደረጉት ‘የኔሽንስ ሊግ’ ጨዋታ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 900ኛ ጎሉን አስቆጥሮ አዲስ ታሪክ ጽፏል።
    0 Comments 0 Shares
  • በማዕከላዊ ኬንያ በአንድ የመጀመሪያ ድረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ላይ በተነሳ እሳት 17 ተማሪዎች ሞቱ።
    በማዕከላዊ ኬንያ በአንድ የመጀመሪያ ድረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ላይ በተነሳ እሳት 17 ተማሪዎች ሞቱ።
    WWW.BBC.COM
    በኬንያ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ በተነሳ እሳት 17 ተማሪዎች ሞቱ - BBC News አማርኛ
    በማዕከላዊ ኬንያ በአንድ የመጀመሪያ ድረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ላይ በተነሳ እሳት 17 ተማሪዎች ሞቱ።
    0 Comments 0 Shares
  • የተባበሩት መንግሥት የባለሙያዎች ቡድን ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እየደረሰ ባለው ሱዳን “ገለልተኛ ኃይል” እንዲሰማራ ጠየቀ።
    የተባበሩት መንግሥት የባለሙያዎች ቡድን ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እየደረሰ ባለው ሱዳን “ገለልተኛ ኃይል” እንዲሰማራ ጠየቀ።
    WWW.BBC.COM
    ተመድ በሱደን ገለልተኛ ዓለም አቀፍ ኃይል እንዲሰማራ ጠየቀ - BBC News አማርኛ
    የተባበሩት መንግሥት የባለሙያዎች ቡድን ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እየደረሰ ባለው ሱዳን “ገለልተኛ ኃይል” እንዲሰማራ ጠየቀ።
    0 Comments 0 Shares