• ታላቁ የረመዳን ወር እንግዲህ ወደ ማለቂያው እየተንደረደረ ይገኛል፣ እንደሚታወቀው ይህ በእግር ኳሱ አለም የሚገኙ ሙስሊም ተጫዋቾች አብዛኞቹ ይፆሙታል የተቀሩት ደግሞ ከወሩ በኋላ ያልፆሙትን ቀን ቆጥረው ያወራርዳሉ። የቱኒዚያ ብሔራዊ ቡድን መጀመሪያ ከተጠቀሱት ይመደባሉ፣ ቱኒዚያ ሰሞኑን ባካሄዱት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ሲጫወቱ የነበረው በፆመኛ አንጀታቸው የነበረ ሲሆን፣ ልክ አፍጥር (መግደፊያ) ሰዓት ሲደርስ በረኛው የተጎዳ በመምሰል፣ ሌሎች ተጫዋቾች […]
    The post እግር ኳስ ተጫዋቾችና የረመዳን ወር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ታላቁ የረመዳን ወር እንግዲህ ወደ ማለቂያው እየተንደረደረ ይገኛል፣ እንደሚታወቀው ይህ በእግር ኳሱ አለም የሚገኙ ሙስሊም ተጫዋቾች አብዛኞቹ ይፆሙታል የተቀሩት ደግሞ ከወሩ በኋላ ያልፆሙትን ቀን ቆጥረው ያወራርዳሉ። የቱኒዚያ ብሔራዊ ቡድን መጀመሪያ ከተጠቀሱት ይመደባሉ፣ ቱኒዚያ ሰሞኑን ባካሄዱት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ሲጫወቱ የነበረው በፆመኛ አንጀታቸው የነበረ ሲሆን፣ ልክ አፍጥር (መግደፊያ) ሰዓት ሲደርስ በረኛው የተጎዳ በመምሰል፣ ሌሎች ተጫዋቾች […] The post እግር ኳስ ተጫዋቾችና የረመዳን ወር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    እግር ኳስ ተጫዋቾችና የረመዳን ወር
    የቱኒዚያ ብሔራዊ ቡድን መጀመሪያ ከተጠቀሱት ይመደባሉ፣ ቱኒዚያ ሰሞኑን ባካሄዱት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ሲጫወቱ የነበረው በፆመኛ አንጀታቸው የነበረ ሲሆን፣ ልክ አፍጥር (መግደፊያ) ሰዓት ሲደርስ በረኛው የተጎዳ በመምሰል፣ ሌሎች ተጫዋቾች አጋጣሚውን በመጠቀም እንዲያፈጥሩ አድርጓል።
    0 Comments 0 Shares
  • በዘመን አይሽሬ ሙዚቃዎች በኢትዮጵያውያን የሙዚቃ አድማጮች ተወዳጅነትን ስለአተረፈችው እንዲሁም ደግሞ ጥርስ በማያስከድን ጨዋታዎቿ የምትታወቀው አንጋፋ ድምፃዊት ኩኩ ሰብስቤ በቤተሰቦቿ እና ባልደረቦቿ ስትገለፅ።
    The post ድምፃዊት ኩኩ ሰብስቤ ማን ናት?… በቤተሰቦቿ እና ባልደረቦቿ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በዘመን አይሽሬ ሙዚቃዎች በኢትዮጵያውያን የሙዚቃ አድማጮች ተወዳጅነትን ስለአተረፈችው እንዲሁም ደግሞ ጥርስ በማያስከድን ጨዋታዎቿ የምትታወቀው አንጋፋ ድምፃዊት ኩኩ ሰብስቤ በቤተሰቦቿ እና ባልደረቦቿ ስትገለፅ። The post ድምፃዊት ኩኩ ሰብስቤ ማን ናት?… በቤተሰቦቿ እና ባልደረቦቿ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ድምፃዊት ኩኩ ሰብስቤ ማን ናት?... በቤተሰቦቿ እና ባልደረቦቿ
    በዘመን አይሽሬ ሙዚቃዎች በኢትዮጵያውያን የሙዚቃ አድማጮች ተወዳጅነትን ስለአተረፈችው እንዲሁም ደግሞ ጥርስ በማያስከድን ጨዋታዎቿ የምትታወቀው አንጋፋ ድምፃዊት ኩኩ ሰብስቤ በቤተሰቦቿ እና ባልደረቦቿ ስትገለፅ ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያዊቷ የወ/ሪት አፍሪካ ቁንጅና ውድድር አሸናፊ ወ/ሪት ምስክር ካሳሁን ቁንጅና ውድድር እና ትምህርትን እንዴት አያይዛ እንደምትሄድ እና በአዕምሮ ጤና ላይ ለመስራት ስለያዘችው እቅድ በፋና ቀላማት ያደረገችው ቆይታ።
    The post ኢትዮጵያዊቷ ወ/ሪት አፍሪካ ስለቁንጅናና ትምህርት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ኢትዮጵያዊቷ የወ/ሪት አፍሪካ ቁንጅና ውድድር አሸናፊ ወ/ሪት ምስክር ካሳሁን ቁንጅና ውድድር እና ትምህርትን እንዴት አያይዛ እንደምትሄድ እና በአዕምሮ ጤና ላይ ለመስራት ስለያዘችው እቅድ በፋና ቀላማት ያደረገችው ቆይታ። The post ኢትዮጵያዊቷ ወ/ሪት አፍሪካ ስለቁንጅናና ትምህርት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ኢትዮጵያዊቷ ወ/ሪት አፍሪካ ስለቁንጅናና ትምህርት
    ኢትዮጵያዊቷ የወ/ሪት አፍሪካ ቁንጅና ውድድር አሸናፊ ወ/ሪት ምስክር ካሳሁን ቁንጅና ውድድር እና ትምህርትን እንዴት አያይዛ እንደምትሄድ እና በአዕምሮ ጤና ላይ ለመስራት ስለያዘችው እቅድ በፋና ቀላማት ያደረገችው ቆይታ።
    0 Comments 0 Shares
  • በቱርክ ኢስታንቡል በ15ኛ ክ.ዘ የተገነባው ታሪካዊው ሱልጣን አህመድ መስጊድ በረመዳን ልዩ ገጽታን ይላበሳል
    The post ረመዳንና የኢስታንቡሉ ታሪካዊው ሰማያዊ መስጊድ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በቱርክ ኢስታንቡል በ15ኛ ክ.ዘ የተገነባው ታሪካዊው ሱልጣን አህመድ መስጊድ በረመዳን ልዩ ገጽታን ይላበሳል The post ረመዳንና የኢስታንቡሉ ታሪካዊው ሰማያዊ መስጊድ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ረመዳንና የኢስታንቡሉ ታሪካዊው ሰማያዊ መስጊድ
    በቱርክ ኢስታንቡል በ15ኛ ክ.ዘ የተገነባው ታሪካዊው ሱልጣን አህመድ መስጊድ በረመዳን ልዩ ገጽታን ይላበሳል
    0 Comments 0 Shares
  • በደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ጓቲማላ ባሳለፍነው እሁድ በደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ አደጋ የሟቾች ቁጥር 69 መድረሱ ተነግሯል። ከእሳተ ገሞራው ፍንዳታ በኋላ በርካታ ሰዎች ጠፍተዋል የተባለ ሲሆን፥ የሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እና የመከላከያ ሰራዊቶች የጠፉትን ሰዎች በማፈላለግ ይገኛሉ ነው የተባለው። እንደ ሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፃ ከሆነ እስካሁን የ69 ሰዎች ህይወት በእሳተ ገሞራም አማካኝነት ሀይወታቸው ያለፈ ሲሆን፥ የሟቾች ቁጥር […]
    The post በጓቲማላ እሳተ ገሞራ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 69 ደረሰ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ጓቲማላ ባሳለፍነው እሁድ በደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ አደጋ የሟቾች ቁጥር 69 መድረሱ ተነግሯል። ከእሳተ ገሞራው ፍንዳታ በኋላ በርካታ ሰዎች ጠፍተዋል የተባለ ሲሆን፥ የሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እና የመከላከያ ሰራዊቶች የጠፉትን ሰዎች በማፈላለግ ይገኛሉ ነው የተባለው። እንደ ሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፃ ከሆነ እስካሁን የ69 ሰዎች ህይወት በእሳተ ገሞራም አማካኝነት ሀይወታቸው ያለፈ ሲሆን፥ የሟቾች ቁጥር […] The post በጓቲማላ እሳተ ገሞራ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 69 ደረሰ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በጓቲማላ እሳተ ገሞራ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 69 ደረሰ
    በደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ጓቲማላ ባሳለፍነው እሁድ በደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ አደጋ የሟቾች ቁጥር 69 መድረሱ ተነግሯል። ከእሳተ ገሞራው ፍንዳታ በኋላ በርካታ ሰዎች ጠፍተዋል የተባለ ሲሆን፥ የሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እና የመከላከያ ሰራዊቶች የጠፉትን ሰዎች በማፈላለግ ይገኛሉ ነው የተባለው።
    0 Comments 0 Shares
  • ታላቁ የረመዳን ወር እንግዲህ ወደ ማለቂያው እየተንደረደረ ይገኛል፣ እንደሚታወቀው ይህ በእግር ኳሱ አለም የሚገኙ ሙስሊም ተጫዋቾች አብዛኞቹ ይፆሙታል የተቀሩት ደግሞ ከወሩ በኋላ ያልፆሙትን ቀን ቆጥረው ያወራርዳሉ። የቱኒዚያ ብሔራዊ ቡድን መጀመሪያ ከተጠቀሱት ይመደባሉ፣ ቱኒዚያ ሰሞኑን ባካሄዱት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ሲጫወቱ የነበረው በፆመኛ አንጀታቸው የነበረ ሲሆን፣ ልክ አፍጥር (መግደፊያ) ሰዓት ሲደርስ በረኛው የተጎዳ በመምሰል፣ ሌሎች ተጫዋቾች […]
    The post እግር ኳስ ተጫዋቾችና የረመዳን ወር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ታላቁ የረመዳን ወር እንግዲህ ወደ ማለቂያው እየተንደረደረ ይገኛል፣ እንደሚታወቀው ይህ በእግር ኳሱ አለም የሚገኙ ሙስሊም ተጫዋቾች አብዛኞቹ ይፆሙታል የተቀሩት ደግሞ ከወሩ በኋላ ያልፆሙትን ቀን ቆጥረው ያወራርዳሉ። የቱኒዚያ ብሔራዊ ቡድን መጀመሪያ ከተጠቀሱት ይመደባሉ፣ ቱኒዚያ ሰሞኑን ባካሄዱት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ሲጫወቱ የነበረው በፆመኛ አንጀታቸው የነበረ ሲሆን፣ ልክ አፍጥር (መግደፊያ) ሰዓት ሲደርስ በረኛው የተጎዳ በመምሰል፣ ሌሎች ተጫዋቾች […] The post እግር ኳስ ተጫዋቾችና የረመዳን ወር appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    እግር ኳስ ተጫዋቾችና የረመዳን ወር
    የቱኒዚያ ብሔራዊ ቡድን መጀመሪያ ከተጠቀሱት ይመደባሉ፣ ቱኒዚያ ሰሞኑን ባካሄዱት ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ላይ ሲጫወቱ የነበረው በፆመኛ አንጀታቸው የነበረ ሲሆን፣ ልክ አፍጥር (መግደፊያ) ሰዓት ሲደርስ በረኛው የተጎዳ በመምሰል፣ ሌሎች ተጫዋቾች አጋጣሚውን በመጠቀም እንዲያፈጥሩ አድርጓል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃኒ ሙልኪ በሀገሪቷ የተከሰተውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ስልጣን ለቀቁ፡፡ ህዝባዊ ተቋውሞው የተከሰተው ግብር በመጨመሩ ምክንያትና ሀገሪቷ በወሰደችው የወጪ ቅነሳ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ ተቋዋሚዎቹ በዋና ከተማዋ አማንና በተለያዩ ከተሞች ለአራት ቀናት የቆየ ተቃውሞ አድርገዋል፡፡ በዚህም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስልጣን መልቀቅ ሲጠይቁ ነበር የሰነበቱት፡፡ በዓለም ባንክ ጠቋሚነት ተግባራዊ የተደረገው አዲስ የግብር አዋጅ በመካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ […]
    The post የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃኒ ሙልኪ በሀገሪቷ የተከሰተውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ስልጣን ለቀቁ፡፡ ህዝባዊ ተቋውሞው የተከሰተው ግብር በመጨመሩ ምክንያትና ሀገሪቷ በወሰደችው የወጪ ቅነሳ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ ተቋዋሚዎቹ በዋና ከተማዋ አማንና በተለያዩ ከተሞች ለአራት ቀናት የቆየ ተቃውሞ አድርገዋል፡፡ በዚህም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስልጣን መልቀቅ ሲጠይቁ ነበር የሰነበቱት፡፡ በዓለም ባንክ ጠቋሚነት ተግባራዊ የተደረገው አዲስ የግብር አዋጅ በመካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ […] The post የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ
    የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃኒ ሙልኪ በሀገሪቷ የተከሰተውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ስልጣን ለቀቁ፡፡ ህዝባዊ ተቋውሞው የተከሰተው ግብር በመጨመሩ ምክንያትና ሀገሪቷ በወሰደችው የወጪ ቅነሳ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ሰሜን መዘጋጃ አካባቢ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ እና የሚወደድ ምግብ ቤት አለ። የዚህ ምግብ ቤት ባለበት ወይዘሮ ቤዛ ገብረስላሴ ይባላሉ። ነገር ግን ብዙዎች የምሚያውቋቸው እማማ ፊሽካ በተሰኘው ቅጽል ስማቸው ነው። ለምን እንደዚህ ሊባሉ እንደቻሉ ተከታዩን ዘገባ ተመልከቱ። 
    The post “ብትከፍልበትም እጅህን ሳትታጠብ መብላት አይፈቀደም! ” – እማማ ፊሽካ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ሰሜን መዘጋጃ አካባቢ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ እና የሚወደድ ምግብ ቤት አለ። የዚህ ምግብ ቤት ባለበት ወይዘሮ ቤዛ ገብረስላሴ ይባላሉ። ነገር ግን ብዙዎች የምሚያውቋቸው እማማ ፊሽካ በተሰኘው ቅጽል ስማቸው ነው። ለምን እንደዚህ ሊባሉ እንደቻሉ ተከታዩን ዘገባ ተመልከቱ።  The post “ብትከፍልበትም እጅህን ሳትታጠብ መብላት አይፈቀደም! ” – እማማ ፊሽካ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    “ብትከፍልበትም እጅህን ሳትታጠብ መብላት አይፈቀደም! ” - እማማ ፊሽካ
    ሰሜን መዘጋጃ አካባቢ በብዙዎች ዘንድ የታወቀ እና የሚወደድ ምግብ ቤት አለ። የዚህ ምግብ ቤት ባለበት ወይዘሮ ቤዛ ገብረስላሴ ይባላሉ። ነገር ግን ብዙዎች የምሚያውቋቸው እማማ ፊሽካ በተሰኘው ቅጽል ስማቸው ነው። ለምን እንደዚህ ሊባሉ እንደቻሉ ተከታዩን ዘገባ ተመልከቱ።
    0 Comments 0 Shares