በደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ጓቲማላ ባሳለፍነው እሁድ በደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ አደጋ የሟቾች ቁጥር 69 መድረሱ ተነግሯል። ከእሳተ ገሞራው ፍንዳታ በኋላ በርካታ ሰዎች ጠፍተዋል የተባለ ሲሆን፥ የሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እና የመከላከያ ሰራዊቶች የጠፉትን ሰዎች በማፈላለግ ይገኛሉ ነው የተባለው። እንደ ሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፃ ከሆነ እስካሁን የ69 ሰዎች ህይወት በእሳተ ገሞራም አማካኝነት ሀይወታቸው ያለፈ ሲሆን፥ የሟቾች ቁጥር […]
The post በጓቲማላ እሳተ ገሞራ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 69 ደረሰ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post በጓቲማላ እሳተ ገሞራ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 69 ደረሰ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ጓቲማላ ባሳለፍነው እሁድ በደረሰ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ አደጋ የሟቾች ቁጥር 69 መድረሱ ተነግሯል። ከእሳተ ገሞራው ፍንዳታ በኋላ በርካታ ሰዎች ጠፍተዋል የተባለ ሲሆን፥ የሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እና የመከላከያ ሰራዊቶች የጠፉትን ሰዎች በማፈላለግ ይገኛሉ ነው የተባለው። እንደ ሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለፃ ከሆነ እስካሁን የ69 ሰዎች ህይወት በእሳተ ገሞራም አማካኝነት ሀይወታቸው ያለፈ ሲሆን፥ የሟቾች ቁጥር […]
The post በጓቲማላ እሳተ ገሞራ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 69 ደረሰ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares