• የኢትዮጵያ ፓርላማ በነገው ዕለት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲነሳ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበው ሀሳብ ላይ ይወያያል።
    የኢትዮጵያ ፓርላማ በነገው ዕለት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲነሳ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበው ሀሳብ ላይ ይወያያል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኢትዮጵያ ፓርላማ መደበኛ ስብሰባ
    የኢትዮጵያ ፓርላማ በነገው ዕለት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲነሳ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበው ሀሳብ ላይ ይወያያል።
    0 Comments 0 Shares
  • ትላንት ማምሻውን ከቱኒሲያ የባህር ወደብ አምስት ማይል ርቀት እንደተጓዘ ነው 180 ፍልሰተኞችን የጫነው ጀልባ የሰመጠው። እስከአሁን በጀልባዋ ተሳፍረው ከነበሩት ውስጥ 68ቱ ከሞት ተርፈዋል። 60 ፍልሰተኞች አስክሬን ተገኝቷል። የተቀሩት 52 ስደተኞችን ማፈላለጉ ቀጥሏል።
    ትላንት ማምሻውን ከቱኒሲያ የባህር ወደብ አምስት ማይል ርቀት እንደተጓዘ ነው 180 ፍልሰተኞችን የጫነው ጀልባ የሰመጠው። እስከአሁን በጀልባዋ ተሳፍረው ከነበሩት ውስጥ 68ቱ ከሞት ተርፈዋል። 60 ፍልሰተኞች አስክሬን ተገኝቷል። የተቀሩት 52 ስደተኞችን ማፈላለጉ ቀጥሏል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በቱኒሲያ የባህር ወደብ አቅራቢያ ስደተኞችን የጫነ አነስተኛ ጀልባ ሰመጠ
    ትላንት ማምሻውን ከቱኒሲያ የባህር ወደብ አምስት ማይል ርቀት እንደተጓዘ ነው 180 ፍልሰተኞችን የጫነው ጀልባ የሰመጠው። እስከአሁን በጀልባዋ ተሳፍረው ከነበሩት ውስጥ 68ቱ ከሞት ተርፈዋል። 60 ፍልሰተኞች አስክሬን ተገኝቷል። የተቀሩት 52 ስደተኞችን ማፈላለጉ ቀጥሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ከስምንት ወራት በፊት እንደተፈናቀሉ የሚናገሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ከሁለቱም ክልሎች መፍትሔ ማጣታቸውን ተናገሩ።
    ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ከስምንት ወራት በፊት እንደተፈናቀሉ የሚናገሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ከሁለቱም ክልሎች መፍትሔ ማጣታቸውን ተናገሩ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች አቤቱታ
    ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ከስምንት ወራት በፊት እንደተፈናቀሉ የሚናገሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ከሁለቱም ክልሎች መፍትሔ ማጣታቸውን ተናገሩ።
    0 Comments 0 Shares
  • ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።
    ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደቡብ ሱዳን ተዋጊ መሪዎች ላይ ቆንጣጭ እርምጃ እንዲወሰድ ተጠየቀ
    ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የሰሜን ኮርያ ሦሥት ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሥልጣናቸው ተወግደው በሌሎች መተካታቸውን የደቡብ ኮርያው ዮንሀፕ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
    የሰሜን ኮርያ ሦሥት ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሥልጣናቸው ተወግደው በሌሎች መተካታቸውን የደቡብ ኮርያው ዮንሀፕ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሰሜን ኮርያ ሦሥት ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሥልጣናቸው ተወገዱ
    የሰሜን ኮርያ ሦሥት ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሥልጣናቸው ተወግደው በሌሎች መተካታቸውን የደቡብ ኮርያው ዮንሀፕ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሥልጣኑን ከተረከቡ ዛሬ 500 ቀናቸውን ደፍነዋል። ከማንኛውም የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የበለጠ ብዙ ሥራ ማከናወኔን “ብዙ ሰዎች ያምናሉ” ብለዋል።
    የዩናይትድ ስቴስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሥልጣኑን ከተረከቡ ዛሬ 500 ቀናቸውን ደፍነዋል። ከማንኛውም የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የበለጠ ብዙ ሥራ ማከናወኔን “ብዙ ሰዎች ያምናሉ” ብለዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሥልጣን ከተረከቡ 500 ቀናቸውን ደፍነዋል
    የዩናይትድ ስቴስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሥልጣኑን ከተረከቡ ዛሬ 500 ቀናቸውን ደፍነዋል። ከማንኛውም የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የበለጠ ብዙ ሥራ ማከናወኔን “ብዙ ሰዎች ያምናሉ” ብለዋል።
    0 Comments 0 Shares

  • A U.S. airstrike killed 27 al-Shabab militants in northern Somalia Saturday, VOA said on Monday, stating the U.S. Africa Command. It posted a Twitter message Monday saying the strike near Bosaso, in a semi-autonomous Puntland state, was carried out in coordination with the Somali government. According to VOA report, no civilian was killed by the […]
    The post US Airstrike Kills 27 Al-Shabab Fighters in N. Somalia appeared first on DireTube.
    A U.S. airstrike killed 27 al-Shabab militants in northern Somalia Saturday, VOA said on Monday, stating the U.S. Africa Command. It posted a Twitter message Monday saying the strike near Bosaso, in a semi-autonomous Puntland state, was carried out in coordination with the Somali government. According to VOA report, no civilian was killed by the […] The post US Airstrike Kills 27 Al-Shabab Fighters in N. Somalia appeared first on DireTube.
    DIRETUBE.COM
    US Airstrike Kills 27 Al-Shabab Fighters in N. Somalia
    A U.S. airstrike killed 27 al-Shabab militants in northern Somalia Saturday
    0 Comments 0 Shares

  •   Esayas Jira has been voted in as the new head of Ethiopia’s Football Federation (EFF), following a long and protracted presidential election. Jira, 46, beat three other candidates for the top job, winning 87 of the 145 votes from the General Assembly in Semera. He was able to run as a candidate after receiving […]
    The post Esayas Jira Elected as New Boss of Ethiopia Football Federation appeared first on DireTube.
      Esayas Jira has been voted in as the new head of Ethiopia’s Football Federation (EFF), following a long and protracted presidential election. Jira, 46, beat three other candidates for the top job, winning 87 of the 145 votes from the General Assembly in Semera. He was able to run as a candidate after receiving […] The post Esayas Jira Elected as New Boss of Ethiopia Football Federation appeared first on DireTube.
    DIRETUBE.COM
    Esayas Jira Elected as New Boss of Ethiopia Football Federation
    Esayas Jira has been voted in as the new head of Ethiopia's Football Federation (EFF), following a long and protracted presidential election.
    0 Comments 0 Shares