• በታላቁ አንዋር መስጂድ የጁመዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ ተነሳ ባለው “ረብሻ የሦስት ሰዎች ሕይወት” ማለፉን የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አርብ ምሽት ባወጣው መግለጫ አሳወቀ። ግብረ ኃይሉ ረብሻው “ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ” ያላቸው በስም ያልተጠቀሱ ቡድኖች የፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ለማድረስ የፈጠሩት ነው ሲል ከሷል።
    በታላቁ አንዋር መስጂድ የጁመዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ ተነሳ ባለው “ረብሻ የሦስት ሰዎች ሕይወት” ማለፉን የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አርብ ምሽት ባወጣው መግለጫ አሳወቀ። ግብረ ኃይሉ ረብሻው “ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ” ያላቸው በስም ያልተጠቀሱ ቡድኖች የፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ለማድረስ የፈጠሩት ነው ሲል ከሷል።
    WWW.BBC.COM
    በአዲስ አበባ የጁመዓ ጸሎትን ተከትሎ በተከሰተ “ረብሻ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ” ተነገረ - BBC News አማርኛ
    በታላቁ አንዋር መስጂድ የጁመዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ ተነሳ ባለው “ረብሻ የሦስት ሰዎች ሕይወት” ማለፉን የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አርብ ምሽት ባወጣው መግለጫ አሳወቀ። ግብረ ኃይሉ ረብሻው “ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ” ያላቸው በስም ያልተጠቀሱ ቡድኖች የፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ለማድረስ የፈጠሩት ነው ሲል ከሷል።
    0 Comments 0 Shares
  • አርቴታ በተጨዋችነት ዘመኑ እንዲሁም በአሠልጣኝነቱ ባመጣው ስኬት እንደ ሳን ሴባስቺያን ሰዎች ደስ የሚለው አይኖርም። አርቴታ፤ በዚህ የባሕር ዳርቻ ከተማ ነው የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው።
    አርቴታ በተጨዋችነት ዘመኑ እንዲሁም በአሠልጣኝነቱ ባመጣው ስኬት እንደ ሳን ሴባስቺያን ሰዎች ደስ የሚለው አይኖርም። አርቴታ፤ በዚህ የባሕር ዳርቻ ከተማ ነው የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው።
    WWW.BBC.COM
    ሚኬል አርቴታ፡ በፈተና የተሞረደው ወጣቱ የአርሰናል አሠልጣኝ - BBC News አማርኛ
    አርቴታ በተጨዋችነት ዘመኑ እንዲሁም በአሠልጣኝነቱ ባመጣው ስኬት እንደ ሳን ሴባስቺያን ሰዎች ደስ የሚለው አይኖርም። አርቴታ፤ በዚህ የባሕር ዳርቻ ከተማ ነው የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው።
    0 Comments 0 Shares
  • ዘ ስፒድ ፕሮጀክት፤ ከሎስ አንጀለስ እስከ ላስ ቬጋስ የሚደረግ፤ እስካሁን ቅጣት ያልተላለፈበት፤ ስፖንሰር የሌለው 563 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የሩጭ ውድድር ነው። ድረ-ገፅ የለውም። ‘እዚህ ይመዝገቡ’ የሚል አማራጭም አልያዘም። ሕግ የለውም። በዚህ ነው መንገዱ የሚል ጥቆማ አይገኝም። ተመልካች ማግኘት ፈፅሞ አይታሰብም። ውድድሩ አንድ ሳምንት እስኪቀረው ምንም ዓይነት መረጃ ማግኘት አዳጋች ነው።
    ዘ ስፒድ ፕሮጀክት፤ ከሎስ አንጀለስ እስከ ላስ ቬጋስ የሚደረግ፤ እስካሁን ቅጣት ያልተላለፈበት፤ ስፖንሰር የሌለው 563 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የሩጭ ውድድር ነው። ድረ-ገፅ የለውም። ‘እዚህ ይመዝገቡ’ የሚል አማራጭም አልያዘም። ሕግ የለውም። በዚህ ነው መንገዱ የሚል ጥቆማ አይገኝም። ተመልካች ማግኘት ፈፅሞ አይታሰብም። ውድድሩ አንድ ሳምንት እስኪቀረው ምንም ዓይነት መረጃ ማግኘት አዳጋች ነው።
    WWW.BBC.COM
    ከሎስ አንጀለስ ላስ ቬጋስ - በብዙዎች የማይታወቀው የ560 ኪሎ ሜትር የበረሃ ላይ የሩጫ ውድድር - BBC News አማርኛ
    ዘ ስፒድ ፕሮጀክት፤ ከሎስ አንጀለስ እስከ ላስ ቬጋስ የሚደረግ፤ እስካሁን ቅጣት ያልተላለፈበት፤ ስፖንሰር የሌለው 563 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የሩጭ ውድድር ነው። ድረ-ገፅ የለውም። ‘እዚህ ይመዝገቡ’ የሚል አማራጭም አልያዘም። ሕግ የለውም። በዚህ ነው መንገዱ የሚል ጥቆማ አይገኝም። ተመልካች ማግኘት ፈፅሞ አይታሰብም። ውድድሩ አንድ ሳምንት እስኪቀረው ምንም ዓይነት መረጃ ማግኘት አዳጋች ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • በአርጀንቲና ከፍተኛው የእግር ኳስ ሊግ ግጥሚያ በአንድ ደጋፊ ሞት ምክንያት እንዲቋረጥ ተደረገ። ፕሪሚዬራ ዲቪዥን በተሰኘው የአርንጀቲና ሊግ መሪ የሆነው ሪቨር ፕሌት ከዲፌንሳ ዋይ ጀስቲሲያ ግጥሚያውን እያደረገው ነበር።
    በአርጀንቲና ከፍተኛው የእግር ኳስ ሊግ ግጥሚያ በአንድ ደጋፊ ሞት ምክንያት እንዲቋረጥ ተደረገ። ፕሪሚዬራ ዲቪዥን በተሰኘው የአርንጀቲና ሊግ መሪ የሆነው ሪቨር ፕሌት ከዲፌንሳ ዋይ ጀስቲሲያ ግጥሚያውን እያደረገው ነበር።
    WWW.BBC.COM
    በአርጀንቲና አንድ ደጋፊ ከስታድየም ወድቆ መሞቱን ተከትሎ ጨዋታ እንዲቋረጥ ተደረገ - BBC News አማርኛ
    በአርጀንቲና ከፍተኛው የእግር ኳስ ሊግ ግጥሚያ በአንድ ደጋፊ ሞት ምክንያት እንዲቋረጥ ተደረገ። ፕሪሚዬራ ዲቪዥን በተሰኘው የአርንጀቲና ሊግ መሪ የሆነው ሪቨር ፕሌት ከዲፌንሳ ዋይ ጀስቲሲያ ግጥሚያውን እያደረገው ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዙ የነበሩ ባቡሮች ተላትመው የ288 ሰዎች ሕይወት ካለፈ በኋላ ለአደጋው ጥፋተኛ ሆኖ የሚገኝ ከባድ ቅጣት ይጠብቀዋል ብለዋል።
    የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዙ የነበሩ ባቡሮች ተላትመው የ288 ሰዎች ሕይወት ካለፈ በኋላ ለአደጋው ጥፋተኛ ሆኖ የሚገኝ ከባድ ቅጣት ይጠብቀዋል ብለዋል።
    WWW.BBC.COM
    የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ለባቡር አደጋው ምክንያት የሆኑ ከባድ ቅጣት ይጠብቃቸዋል አሉ - BBC News አማርኛ
    የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዙ የነበሩ ባቡሮች ተላትመው የ288 ሰዎች ሕይወት ካለፈ በኋላ ለአደጋው ጥፋተኛ ሆኖ የሚገኝ ከባድ ቅጣት ይጠብቀዋል ብለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ኤደን ሃዛርድ በፈረንጆቹ ሰኔ 30 ከሪያል ማድሪድ ጋር በስምምነት ይለያያል።
    ኤደን ሃዛርድ በፈረንጆቹ ሰኔ 30 ከሪያል ማድሪድ ጋር በስምምነት ይለያያል።
    0 Comments 0 Shares
  • ብሪቴይነስ ጎት ታላንት በተባለው ስመ ጥር የቴሌቪዥን ፕሮግራም ለፍጻሜ በመድረስ የበርካታዎችን ቀልብ መግዛት የቻሉት ኡጋንዳውያን ታዳጊዎች፤ ውድድሩን ማሸነፍ በኡጋንዳ የትልቅ ቤት ባለቤት መሆን ማለት ነው አሉ።
    ብሪቴይነስ ጎት ታላንት በተባለው ስመ ጥር የቴሌቪዥን ፕሮግራም ለፍጻሜ በመድረስ የበርካታዎችን ቀልብ መግዛት የቻሉት ኡጋንዳውያን ታዳጊዎች፤ ውድድሩን ማሸነፍ በኡጋንዳ የትልቅ ቤት ባለቤት መሆን ማለት ነው አሉ።
    WWW.BBC.COM
    ዝነኛ የሆኑት ኡጋንዳውያን፡ ብሪቴይንስ ጎት ታለንት ማሸነፍ ‘በኡጋንዳ የትልቅ ቤት ባለቤት መሆን ነው’ - BBC News አማርኛ
    ብሪቴይነስ ጎት ታላንት በተባለው ስመ ጥር የቴሌቪዥን ፕሮግራም ለፍጻሜ በመድረስ የበርካታዎችን ቀልብ መግዛት የቻሉት ኡጋንዳውያን ታዳጊዎች፤ ውድድሩን ማሸነፍ በኡጋንዳ የትልቅ ቤት ባለቤት መሆን ማለት ነው አሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • ማንቸስተር ሲቲ በኢካይ ጉንዶዋን ጎሎች ታግዞ ዩናትድን በመርታት የኤፍ ኤ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። በዌምብሊ ስታድየም ቅዳሜ አመሻሹን በተደረገው ጨዋታ የከተማ ተቃናቃኙን የረታው ሲቲ ሦስቱን አበይት ዋንጫዎች ለማንሳት ግስጋሴውን ቀጥሏል።
    ማንቸስተር ሲቲ በኢካይ ጉንዶዋን ጎሎች ታግዞ ዩናትድን በመርታት የኤፍ ኤ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። በዌምብሊ ስታድየም ቅዳሜ አመሻሹን በተደረገው ጨዋታ የከተማ ተቃናቃኙን የረታው ሲቲ ሦስቱን አበይት ዋንጫዎች ለማንሳት ግስጋሴውን ቀጥሏል።
    WWW.BBC.COM
    ዩናይትድን አሸንፎን የኤፍ ኤ ዋንጫ ባለቤት የሆነው ሲቲ 'ሦስተኛውን ለመድገም ቋምጧል' - BBC News አማርኛ
    ማንቸስተር ሲቲ በኢካይ ጉንዶዋን ጎሎች ታግዞ ዩናትድን በመርታት የኤፍ ኤ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። በዌምብሊ ስታድየም ቅዳሜ አመሻሹን በተደረገው ጨዋታ የከተማ ተቃናቃኙን የረታው ሲቲ ሦስቱን አበይት ዋንጫዎች ለማንሳት ግስጋሴውን ቀጥሏል።
    0 Comments 0 Shares