የመጀምሪያዋ የኢትዮጵያ ዘመናዊ የጦር መርከብ ኢትዮጵያዊ የሆነ ስም ከመያዟ በፊት P.C. 1616 ትባል ነበር። ይህች ዘመናዊ መርከብ ከአሜሪካን መንግስት በእርዳታ የተገኘች ነበረች።

0
0

1616 ኢትዮጵያዊ የሆነ ስም እንዲወጣላት በማስፈለጉ በጊዜው የነበረውን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ እና ለኢትዮጵያ ታላቅ ዓስተዋጾ ባደረገው በጀግናው ዘራይ ደረስ ስም ተሰየመች።

ጥቅምት ፭ ቀን ፩፱፻፶ ዓ.ም. በትዘጋጀ የጉብኝት ፕሮግራም ላይ የጀግናው የዘራይ ድረስ እናት በልጃቸው ስም የተሰየመችውን የጦር መርከብ ሲጎበኙ። 
 
ምንጭ:
"ኢትዮጵያ የባህር ጠረፏ እና ባህር ሃይሏ"
የቀድሞ ኢት ዮጵያ ባሕር ኃይል መለዮ ለባሾች እና ሲቪል ሰራተኞች የህብረት ስራና መረዳጃ ማኅበር ካሳተመው መፅሃፍ።
Like
1
ፍለጋ
Categories
Read More
Uncategorized
Champion marathon runner Zenash Gezmu who fled Ethiopia found beaten to death by another refugee in Paris
A champion marathon runner who fled Ethiopia six years ago for a better life in Europe has been...
By rahwa 2017-12-01 07:24:35 0 0
Uncategorized
ወርቃማው ደብዳቤ !
(አሌክስ አብረሃም) እንዴት ናት ኢትዮጲያ እንዴት ነው አፈሩ ጤናቸው እንዴት ነው ጠቅላይ ሚንስትሩ ?ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህናናቸው...
By binid 2017-11-24 20:16:44 0 0
Uncategorized
ጀግና እወዳለሁ!
ጀግና እወዳለሁ! «ዘውድአለም ታደሰ» ጀግና እወዳለሁ ተኳሽም አልጠላሲደክመኝ አርፋለሁ ከጎፈሬው ጥላ! ብላለች የሃገሬ ገጣሚ!...
By Zewdalem 2017-12-17 07:31:53 0 0
Uncategorized
Great Ethiopian Concert
new great ethiopian  Concert 
By Dawitda 2017-11-14 06:25:05 0 0
Uncategorized
እስፖርት ጀምረናል
እስፖርት ጀምረናል! «ዘውድአለም ታደሰ» ዛሬ ለምን እንደሁ እንጃ እንቅልፍ አልወስድ ብሎኝ ስገላበጥ አላሁ አክበር አለ! ቢቸግረኝ...
By Zewdalem 2017-11-15 05:22:44 0 0