ተዋናይ ዳንኤል ተገኝ ከ80 በላይ ለሆኑ የጎዳና ተዳዳሪዎች መሉ አልባሳቱን ለገሰ

ETHIOPIA – ተዋናይ ዳንኤል ተገኝ ከ80 በላይ ለሆኑ የጎዳና ተዳዳሪዎች መሉ አልባሳቱን ለገሰ
አርቲስት ዳንኤል ተገኝ ለአገር እና ለሕዝብ አኩሪ ሥራ ሰራ። በአዲስ አበባ ለሚኖሩ 82 የጎዳና ልጆች (ላገሬ ልጆች፤ ለኢትዮጵያ ልጆች) የራሱን አልባሳት እና ጫማዎቹን አውጥቶ በሙሉ በደግነት ሰጥቷል። አሁን በቤቱ ውስጥ የቀረው አንድም ልብስም ሆነ ጫማ የለውም።
አርቲስቱ ~ የጎዳና ልጆችን (ያገሬ ልጆችን፤ የኢትዮጵያ ልጆችን) እያሰበ ለአንድ ሳምንት በገዛው ቦቲ ጫማ እና ቱታ በሕይወት መንገድ ይጓዛል።
Artist #Daniel Tegegn has shown us how one can gain the gratitude of many more fellow compatriots with a little bit of helping gesture. He recently give away his wear to 82 of his fellow of helpless people not only that he spent the past weak wearing a Plastic boots shoe and shabby work wear to show us all that one can not live in glamour when many more are living a life of misery.
አስኮ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ የክብር የምሳ ግብዣ አድርጎላቸዋል ።
Search
Categories
- Home
- Wellness
- Theater
- Sports
- Shopping
- Religion
- Party
- Other
- Networking
- Music
- Literature
- Art
- Health
- Gardening
- Games
- Food
- Fitness
- Film
- Drinks
- Dance
- Crafts
- Causes
Read More
አይኔን በሌላ ሰው አይን ሳየው!
(አሌክስ አብርሃም)
ፍቅረኛየ በየቀኑ እንዲህ ትለኛለች“ አብርሽ ‹የ› ” በቃ ‹ የ›...
ከነጠላው ስር !!
(አሌክስ አብርሃም)
የበግ ለምድ የለበሰ ቀበሮ ሁሉ በግ መስሎን ተበላን ጓዶች !!እኛ ኢትዮጲዊያን በተለይ በዚህ ሰአት ‹‹ፈጠራ...
ከቆንጆ ሴቶች ጀርባ
ከቆንጆ ሴቶች ጀርባ ....!«ዘውድአለም ታደሰ»
ትናንትም እንደፈረደብኝ አንድ የቀረኝ ጓደኛዬን ድሬ እያጨበጨብኩ ወደቤት ገባሁ! በቃ...
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የእርምት እርምጃ ወሰደ
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ በድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።በዚህ መሰረት የድርጅቱ ሊቀ...