• አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ እየተካሄደ በሚገኘው የ2024 የአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን ብስክሌተኞች ሁለት የነሐስ ሜዳሊያዎችን ለሀገራቸው አስገኝተዋል፡፡ ሜዳሊያዎቹ የተገኙት በጽጌ ካህሳይ እና ምዕራፍ ገ/እግዚአብሔር መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡
    The post በአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ውድድር ኢትዮጵያ 2 የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ እየተካሄደ በሚገኘው የ2024 የአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን ብስክሌተኞች ሁለት የነሐስ ሜዳሊያዎችን ለሀገራቸው አስገኝተዋል፡፡ ሜዳሊያዎቹ የተገኙት በጽጌ ካህሳይ እና ምዕራፍ ገ/እግዚአብሔር መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ The post በአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ውድድር ኢትዮጵያ 2 የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    በአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ውድድር ኢትዮጵያ 2 የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ እየተካሄደ በሚገኘው የ2024 የአፍሪካ የብስክሌት ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን ብስክሌተኞች ሁለት የነሐስ ሜዳሊያዎችን ለሀገራቸው አስገኝተዋል፡፡ ሜዳሊያዎቹ የተገኙት በጽጌ ካህሳይ እና ምዕራፍ ገ/እግዚአብሔር መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳዬር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን ያደረጉት በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ነው፡፡ በዚሁ ወቅትም ሚኒስትር ዴዔታው ኢትዮጵያ ለውጪ ኢንቨስተሮች ምቹ ሁኔታን እየፈጠረች መሆኗን በማስረዳት ለአብነትም የኢኮኖሚ ሪፎረምን […]
    The post ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ጋር ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳዬር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን ያደረጉት በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ነው፡፡ በዚሁ ወቅትም ሚኒስትር ዴዔታው ኢትዮጵያ ለውጪ ኢንቨስተሮች ምቹ ሁኔታን እየፈጠረች መሆኗን በማስረዳት ለአብነትም የኢኮኖሚ ሪፎረምን […] The post ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ጋር ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ጋር ተወያዩ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳዬር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን ያደረጉት በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን አድርጎ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ነው፡፡ በዚሁ ወቅትም ሚኒስትር ዴዔታው ኢትዮጵያ ለውጪ ኢንቨስተሮች ምቹ ሁኔታን እየፈጠረች መሆኗን በማስረዳት ለአብነትም የኢኮኖሚ ሪፎረምን […]
    0 Comments 0 Shares

  • The post ከንቲባ አዳነች አቤቤ 2ኛውን ምዕራፍ የኮሪደር ልማት አስመልክቶ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    The post ከንቲባ አዳነች አቤቤ 2ኛውን ምዕራፍ የኮሪደር ልማት አስመልክቶ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ውድድር ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን 2 ለ 1 ተሸነፈች፡፡ ለደቡብ ሱዳን ግቦቹን ንጎንግ ጋራንግ እና ዳንኤል ቢቺኦክ ሲያስቆጥሩ÷ ኢትዮጵያን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ዋንጫ ቱት ከመረብ አሳርፏል፡፡
    The post ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደቡብ ሱዳን ተሸነፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ውድድር ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን 2 ለ 1 ተሸነፈች፡፡ ለደቡብ ሱዳን ግቦቹን ንጎንግ ጋራንግ እና ዳንኤል ቢቺኦክ ሲያስቆጥሩ÷ ኢትዮጵያን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ዋንጫ ቱት ከመረብ አሳርፏል፡፡ The post ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደቡብ ሱዳን ተሸነፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደቡብ ሱዳን ተሸነፈ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣርያ ውድድር ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን 2 ለ 1 ተሸነፈች፡፡ ለደቡብ ሱዳን ግቦቹን ንጎንግ ጋራንግ እና ዳንኤል ቢቺኦክ ሲያስቆጥሩ÷ ኢትዮጵያን ከሽንፈት ያልታደገችውን ብቸኛ ግብ ዋንጫ ቱት ከመረብ አሳርፏል፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ወር ላይ እንደሚካሄድ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንቱን “በዓይነቱ ልዩ በሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዐውደ-ርዕይና ሲምፖዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት አስጀምረናል” ብለዋል፡፡ በተለይም ከለውጡ ጊዜ […]
    The post የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ወር ላይ እንደሚካሄድ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንቱን “በዓይነቱ ልዩ በሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዐውደ-ርዕይና ሲምፖዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት አስጀምረናል” ብለዋል፡፡ በተለይም ከለውጡ ጊዜ […] The post የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ይካሄዳል - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮ ግሪን ሞቢሊቲ 2024” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንት በመጪው ሕዳር ወር ላይ እንደሚካሄድ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ሳምንቱን “በዓይነቱ ልዩ በሆነ ታላቅ ዓለም አቀፍ ዐውደ-ርዕይና ሲምፖዚየም ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት አስጀምረናል” ብለዋል፡፡ በተለይም ከለውጡ ጊዜ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የከፋ ጉዳት እንዳላደረሱ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ገለጸ። የመሬት መንቀጥቀጥ፣ የመሬት መሰንጠቅ፣ የእሳተ-ገሞራ ፍንዳታ፣ ሱናሚ፣ የመሬት መንሸራተትና ሌሎችም ዓለም የምታስተናግዳቸው የተፈጥሮ አደጋዎች መሆናቸው ያስገነዘበው ኢንስቲትዩቱ÷ የመሬት መንቀጥቀጥ በመሬት ውስጥ አለቶች ግጭት ሲፈጥሩ ወይም ሲላቀቁ በሚፈጠረው ክፍተት ከፍተኛ ድምፅ ሲገባ የሚከሰት ድንገተኛ […]
    The post በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የከፋ ጉዳት አላደረሱም- ኢንስቲትዩቱ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የከፋ ጉዳት እንዳላደረሱ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ገለጸ። የመሬት መንቀጥቀጥ፣ የመሬት መሰንጠቅ፣ የእሳተ-ገሞራ ፍንዳታ፣ ሱናሚ፣ የመሬት መንሸራተትና ሌሎችም ዓለም የምታስተናግዳቸው የተፈጥሮ አደጋዎች መሆናቸው ያስገነዘበው ኢንስቲትዩቱ÷ የመሬት መንቀጥቀጥ በመሬት ውስጥ አለቶች ግጭት ሲፈጥሩ ወይም ሲላቀቁ በሚፈጠረው ክፍተት ከፍተኛ ድምፅ ሲገባ የሚከሰት ድንገተኛ […] The post በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የከፋ ጉዳት አላደረሱም- ኢንስቲትዩቱ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የከፋ ጉዳት አላደረሱም- ኢንስቲትዩቱ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የከፋ ጉዳት እንዳላደረሱ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ገለጸ። የመሬት መንቀጥቀጥ፣ የመሬት መሰንጠቅ፣ የእሳተ-ገሞራ ፍንዳታ፣ ሱናሚ፣ የመሬት መንሸራተትና ሌሎችም ዓለም የምታስተናግዳቸው የተፈጥሮ አደጋዎች መሆናቸው ያስገነዘበው ኢንስቲትዩቱ÷ የመሬት መንቀጥቀጥ በመሬት ውስጥ አለቶች ግጭት ሲፈጥሩ ወይም ሲላቀቁ በሚፈጠረው ክፍተት ከፍተኛ ድምፅ ሲገባ የሚከሰት ድንገተኛ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መሪዎች አዲስ ለተሰየሙት የኢ.ፌ.ዲ .ሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጨምሮ የሀገሪቱ ከፍተኛ መሪዎች ለፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። መሪዎቹ ፕሬዚዳንት ታዬ መልካም የስራ ዘመን […]
    The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መሪዎች ለፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መሪዎች አዲስ ለተሰየሙት የኢ.ፌ.ዲ .ሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጨምሮ የሀገሪቱ ከፍተኛ መሪዎች ለፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። መሪዎቹ ፕሬዚዳንት ታዬ መልካም የስራ ዘመን […] The post የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መሪዎች ለፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መሪዎች ለፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መሪዎች አዲስ ለተሰየሙት የኢ.ፌ.ዲ .ሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጨምሮ የሀገሪቱ ከፍተኛ መሪዎች ለፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። መሪዎቹ ፕሬዚዳንት ታዬ መልካም የስራ ዘመን […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሰረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ተገኝተዋል።
    The post የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሰረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ተገኝተዋል። The post የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት መሰረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሰረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ሃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ተገኝተዋል።
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ እና አሁን ላይ ለግሪኩ ፓናቲናይኮስ በመጫወት ላይ የነበረው ጆርጅ ባልዶክ በ31 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ባልዶክ አቴንስ በሚገኘተው መኖሪያ ቤቱ መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱ ተነግሯል፡፡ ፖሊስ የተጫዋቹን ሞት መንስኤ እያጣራ እንደሚገኝ መግለጹን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ ክለቡ ፓናቲናይኮስ በተጫዋቹ ሕልፈት የተሰማውን […]
    The post የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ ጆርጅ ባልዶክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ እና አሁን ላይ ለግሪኩ ፓናቲናይኮስ በመጫወት ላይ የነበረው ጆርጅ ባልዶክ በ31 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ባልዶክ አቴንስ በሚገኘተው መኖሪያ ቤቱ መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱ ተነግሯል፡፡ ፖሊስ የተጫዋቹን ሞት መንስኤ እያጣራ እንደሚገኝ መግለጹን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ ክለቡ ፓናቲናይኮስ በተጫዋቹ ሕልፈት የተሰማውን […] The post የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ ጆርጅ ባልዶክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ ጆርጅ ባልዶክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የሼፊልድ ዩናይትድ ተከላካይ እና አሁን ላይ ለግሪኩ ፓናቲናይኮስ በመጫወት ላይ የነበረው ጆርጅ ባልዶክ በ31 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ባልዶክ አቴንስ በሚገኘተው መኖሪያ ቤቱ መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱ ተነግሯል፡፡ ፖሊስ የተጫዋቹን ሞት መንስኤ እያጣራ እንደሚገኝ መግለጹን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ ክለቡ ፓናቲናይኮስ በተጫዋቹ ሕልፈት የተሰማውን […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግና ትብብራቸውን አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጋር የልምድ ልውውጥም አድርጓል፡፡ በመድረኩ የኬንያ የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ሮስሊን ንጆጉን ጨምሮ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደርና የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አባላት ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ […]
    The post ኢትዮጵያና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግና ትብብራቸውን አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጋር የልምድ ልውውጥም አድርጓል፡፡ በመድረኩ የኬንያ የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ሮስሊን ንጆጉን ጨምሮ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደርና የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አባላት ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ […] The post ኢትዮጵያና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ኢትዮጵያና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ የዳያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግና ትብብራቸውን አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ጋር የልምድ ልውውጥም አድርጓል፡፡ በመድረኩ የኬንያ የዳያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ሮስሊን ንጆጉን ጨምሮ በኢትዮጵያ የኬንያ አምባሳደርና የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አባላት ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ […]
    0 Comments 0 Shares
More Results