• "የሪፖርተር 30 ዓመታት በ30 ደቂቃ"#TheReporter #EthiopianReporter @ArtsTvWorld
    "የሪፖርተር 30 ዓመታት በ30 ደቂቃ"#TheReporter #EthiopianReporter @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • "የሪፖርተር 30 ዓመታት በ30 ደቂቃ"#TheReporter #EthiopianReporter @ArtsTvWorld
    "የሪፖርተር 30 ዓመታት በ30 ደቂቃ"#TheReporter #EthiopianReporter @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • " የ30 ዓመታትድንቅ የስኬት ጉዞ " @ArtsTvWorld #TheReporterEthiopia #EthiopianReporter #ሪፖርተር
    " የ30 ዓመታትድንቅ የስኬት ጉዞ " @ArtsTvWorld #TheReporterEthiopia #EthiopianReporter #ሪፖርተር
    0 Comments 0 Shares
  • https://www.ethiopianreporter.com/index.php/article/5942
    https://www.ethiopianreporter.com/index.php/article/5942
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከሦስት ሺሕ በላይ ተጠቃሚዎች የሚሳትፉት የ276 ሚሊዮን ዶላር የሊዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ምንም እንኳ ፕሮጀክቱ ከሁለት ዓመት በፊት ቢጀመርም የዓለም ባንክና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ባቀረቡት የ276 ሚሊዮን ዶላር ብድር አማካይነት ከ3,000 በላይ ተጠቃሚዎችን በማሽነሪ ኪራይ ብድር በአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች ዘርፍ መሰማራት የሚችሉበትን ዕድል ይዞ ብቅ ማለቱ ይፋ ተደርጓል፡፡
    Like
    2
    0 Comments 0 Shares
  • በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ በመድረኩ ግቡን ባለማስደፈር ግስጋሴው ቀጥሏል፡፡ ባለፈው እሑድ ግንቦት 27 ቀን 2009 ዓ.ም. የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎውን ኤኤስ ቢታን በሜዳው አስተናግዶ በምድብ ድልድሉ የመጀመሪያውን ሦስት ነጥብ አስመዝግቧል፡፡

    የዘንድሮው ፕሪሚየር ሊግ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ቀደም ብሎ ያረጋገጠው ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ለአገሪቱም ሆነ ለራሱ የመጀመሪያ በሆነው የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ድልድል ቅድመ ማጣሪያዎችን ጨምሮ እስካሁን ሰባት አህጉራዊ ጨዋታዎችን አድርጎ ጎል ያልተቆጠረበት ብቸኛው ቡድን ለመሆን በቅቷል፡፡ ይሁንና ቡድኑ ደጋፊዎቹን የሚያረካ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ እያሳየ ነው ተብሎ ባይታመንም፣ በሜዳውና ከሜዳው ውጪ ባስመዘገው አምስት ነጥብ ግን በምድቡ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ የቱኒዚያው ኢስፔራንስ በሰባት ነጥብ አንደኛ ሲሆን፣ የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዴ ሰንዳውስ በአራት ነጥብ፣ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊኩ ኮንጎ ደግሞ ያለምንም ነጥብ ሦስተኛና አራተኛ በመሆን ይከተላሉ፡፡

    ቅዱስ ጊዮርጊስ ከምድብ ድልድሉ ወደ ቀጣዩ ምድብ መግባት ያለመግባቱን የሚወሰነው ከሁለት ሳምንት በኋላ ባሉት ሦስት ቀናት ማለትም ዓርብ፣ ቅዳሜና እሑድ በአንዱ ቀን ከሜዳው ውጪ ከዴሞክራቲክ ኮንጎው ኤኤስ ቪታ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ኤኤስ ቪታ እስካሁን ባደረጋቸው ሦስቱም ጨዋታዎች ሽንፈትን አስተናግዷል፡፡ ከዚህ በኋላ የሚያደርጋቸው ሦስቱ ጨዋታዎች ቡድኑ እያሳየ ካለው ብቃት አንፃር መርሐ ግብር ለማሟላት ብቻ ካልሆነ ዕድል ስለማይኖረው ቅዱስ ጊዮርገስ የራሱን ዕድል በራሱ ለመወሰን መጫወት እንዳለበት እየተነገረ ይገኛል፡፡

    አምስተኛውን የምድብ ድልድል ጨዋታ ደግሞ ከደቡብ አፍሪካው ማሜሎዴ ሰንዳውስ ጋር አዲስ አበባ ላይ ወይም ከክልል ስታዲየሞች በአንዱ ስለሚያደርግ ሙሉ ሦስት ነጥብ ማግኘት የሚያስችለውን ውጤት ለማግኘት የሰፋ ዕድል ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የመጨረሻውን በምድብ ድልድሉ እስካሁን ያለመሸነፉ ክብሩን እንዳስቀጠለ የሚገኘው ከቱኒዚያው ኤስፔራንስ ጋር ቱኒዝ ላይ ይጫወታል፡፡

    Source: www.ethiopianreporter.com
    በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ በመድረኩ ግቡን ባለማስደፈር ግስጋሴው ቀጥሏል፡፡ ባለፈው እሑድ ግንቦት 27 ቀን 2009 ዓ.ም. የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎውን ኤኤስ ቢታን በሜዳው አስተናግዶ በምድብ ድልድሉ የመጀመሪያውን ሦስት ነጥብ አስመዝግቧል፡፡ የዘንድሮው ፕሪሚየር ሊግ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ቀደም ብሎ ያረጋገጠው ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ለአገሪቱም ሆነ ለራሱ የመጀመሪያ በሆነው የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ድልድል ቅድመ ማጣሪያዎችን ጨምሮ እስካሁን ሰባት አህጉራዊ ጨዋታዎችን አድርጎ ጎል ያልተቆጠረበት ብቸኛው ቡድን ለመሆን በቅቷል፡፡ ይሁንና ቡድኑ ደጋፊዎቹን የሚያረካ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ እያሳየ ነው ተብሎ ባይታመንም፣ በሜዳውና ከሜዳው ውጪ ባስመዘገው አምስት ነጥብ ግን በምድቡ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ የቱኒዚያው ኢስፔራንስ በሰባት ነጥብ አንደኛ ሲሆን፣ የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዴ ሰንዳውስ በአራት ነጥብ፣ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊኩ ኮንጎ ደግሞ ያለምንም ነጥብ ሦስተኛና አራተኛ በመሆን ይከተላሉ፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከምድብ ድልድሉ ወደ ቀጣዩ ምድብ መግባት ያለመግባቱን የሚወሰነው ከሁለት ሳምንት በኋላ ባሉት ሦስት ቀናት ማለትም ዓርብ፣ ቅዳሜና እሑድ በአንዱ ቀን ከሜዳው ውጪ ከዴሞክራቲክ ኮንጎው ኤኤስ ቪታ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ኤኤስ ቪታ እስካሁን ባደረጋቸው ሦስቱም ጨዋታዎች ሽንፈትን አስተናግዷል፡፡ ከዚህ በኋላ የሚያደርጋቸው ሦስቱ ጨዋታዎች ቡድኑ እያሳየ ካለው ብቃት አንፃር መርሐ ግብር ለማሟላት ብቻ ካልሆነ ዕድል ስለማይኖረው ቅዱስ ጊዮርገስ የራሱን ዕድል በራሱ ለመወሰን መጫወት እንዳለበት እየተነገረ ይገኛል፡፡ አምስተኛውን የምድብ ድልድል ጨዋታ ደግሞ ከደቡብ አፍሪካው ማሜሎዴ ሰንዳውስ ጋር አዲስ አበባ ላይ ወይም ከክልል ስታዲየሞች በአንዱ ስለሚያደርግ ሙሉ ሦስት ነጥብ ማግኘት የሚያስችለውን ውጤት ለማግኘት የሰፋ ዕድል ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የመጨረሻውን በምድብ ድልድሉ እስካሁን ያለመሸነፉ ክብሩን እንዳስቀጠለ የሚገኘው ከቱኒዚያው ኤስፔራንስ ጋር ቱኒዝ ላይ ይጫወታል፡፡ Source: www.ethiopianreporter.com
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ግቡን ባለማስደፈር ግስጋሴውን ቀጥሏል
    በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ በመድረኩ ግቡን ባለማስደፈር ግስጋሴው ቀጥሏል፡፡ ባለፈው እሑድ ግንቦት 27 ቀን 2009 ዓ.ም.  የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎውን ኤኤስ ቢታን በሜዳው አስተናግዶ በምድብ ድልድሉ የመጀመሪያውን ሦስት ነጥብ አስመዝግቧል፡፡የዘንድሮው ፕሪሚየር ሊግ ሊጠናቀቅ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ቀደም ብሎ ያረጋገጠው ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ለአገሪቱም ሆነ ለራሱ የመጀመሪያ በሆነው የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ድልድል ቅድመ ማጣሪያዎችን ጨምሮ እስካሁን ሰባት አህጉራዊ ጨዋታዎችን አድርጎ ጎል ያልተቆጠረበት ብቸኛው ቡድን ለመሆን በቅቷል፡፡ ይሁንና ቡድኑ ደጋፊዎቹን የሚያረካ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ እያሳየ ነው
    0 Comments 0 Shares