• //ጦቢያ// የአቡነ ጎሮጎሪዎስ ተማሪዎች ዓድዋን ዘከሩ @ArtsTvWorld
    //ጦቢያ// የአቡነ ጎሮጎሪዎስ ተማሪዎች ዓድዋን ዘከሩ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • //ጦቢያ// የአቡነ ጎሮጎሪዎስ ተማሪዎች ዓድዋን ዘከሩ @ArtsTvWorld
    //ጦቢያ// የአቡነ ጎሮጎሪዎስ ተማሪዎች ዓድዋን ዘከሩ @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ለዓድዋ ድል ሁሉም የራሱን አስተዋዖኦ አድርጎል |ጦቢያ| @ArtsTvWorld
    ለዓድዋ ድል ሁሉም የራሱን አስተዋዖኦ አድርጎል |ጦቢያ| @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • የዓድዋ የድል በአል በደብረ ብርሃን በድምቀት ተከበረ/ዝክረ ዓድዋ/ጦቢያ/@ArtsTvWorld
    የዓድዋ የድል በአል በደብረ ብርሃን በድምቀት ተከበረ/ዝክረ ዓድዋ/ጦቢያ/@ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • // ጦቢያ // ወርሃ ዓድዋ ድል፡ የጥቁር ህዝብ የነፃነት ምልክት! @ArtsTvWorld adwavictory #ዓድዋ #ethiopia
    // ጦቢያ // ወርሃ ዓድዋ ድል፡ የጥቁር ህዝብ የነፃነት ምልክት! @ArtsTvWorld adwavictory #ዓድዋ #ethiopia
    0 Comments 0 Shares
  • // ጦቢያ // ወርሃ ዓድዋ ድል፡ የጥቁር ህዝብ የነፃነት ምልክት! @ArtsTvWorld adwavictory #ዓድዋ #ethiopia
    // ጦቢያ // ወርሃ ዓድዋ ድል፡ የጥቁር ህዝብ የነፃነት ምልክት! @ArtsTvWorld adwavictory #ዓድዋ #ethiopia
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ተከበረ።  በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት፣ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ምኒስትር ዴኤ'ታ እንደገና አበበ፣ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ጭቁን ሕዝቦች ዐዲስ ምዕራፍ የከፈተ እንደነበር አስታውሰዋል። 


     


    በየዓመቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት የሚዘከረው የዓድዋ ድል፣ መከበር የጀመረው ጦርነቱ ከተደረገበት 1888 ዓ.ም. ከሰባት ዓመት በኋላ ነው፡፡ ዛሬ በሶሎዳ ተራራ ላይ በተከበረው በዓል ላይ፣ በጦርነቱ ጊዜ  ኢትዮጵያውያን  በሕብር አድርገውት የነበረውን ተሳትፎ የሚያስታውሱ የኪነጥበብ ሥራዎች ቀርበዋል።




    የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዘም ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አፅብሃ ገብረእግዚአብሄር፣ የዓድዋ ድል በዓል ለሰላም፣ አንድነት እና ብሩህ ተስፋ፣ በሚል መሪ ሐሳብ በመከበር ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 

    ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ተከበረ።  በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት፣ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ምኒስትር ዴኤ'ታ እንደገና አበበ፣ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ጭቁን ሕዝቦች ዐዲስ ምዕራፍ የከፈተ እንደነበር አስታውሰዋል።    በየዓመቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት የሚዘከረው የዓድዋ ድል፣ መከበር የጀመረው ጦርነቱ ከተደረገበት 1888 ዓ.ም. ከሰባት ዓመት በኋላ ነው፡፡ ዛሬ በሶሎዳ ተራራ ላይ በተከበረው በዓል ላይ፣ በጦርነቱ ጊዜ  ኢትዮጵያውያን  በሕብር አድርገውት የነበረውን ተሳትፎ የሚያስታውሱ የኪነጥበብ ሥራዎች ቀርበዋል። የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዘም ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አፅብሃ ገብረእግዚአብሄር፣ የዓድዋ ድል በዓል ለሰላም፣ አንድነት እና ብሩህ ተስፋ፣ በሚል መሪ ሐሳብ በመከበር ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዓድዋ ድል በዓል ሰሎዳ ተራራ ላይ ተከበረ
    ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ተከበረ። በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት፣ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ምኒስትር ዴኤ'ታ እንደገና አበበ፣ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ጭቁን ሕዝቦች ዐዲስ ምዕራፍ የከፈተ እንደነበር አስታውሰዋል። በየዓመቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት የሚዘከረው...
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ተከበረ።  በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት፣ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ምኒስትር ዴኤ'ታ እንደገና አበበ፣ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ጭቁን ሕዝቦች ዐዲስ ምዕራፍ የከፈተ እንደነበር አስታውሰዋል። 


     


    በየዓመቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት የሚዘከረው የዓድዋ ድል፣ መከበር የጀመረው ጦርነቱ ከተደረገበት 1888 ዓ.ም. ከሰባት ዓመት በኋላ ነው፡፡ ዛሬ በሶሎዳ ተራራ ላይ በተከበረው በዓል ላይ፣ በጦርነቱ ጊዜ  ኢትዮጵያውያን  በሕብር አድርገውት የነበረውን ተሳትፎ የሚያስታውሱ የኪነጥበብ ሥራዎች ቀርበዋል።




    የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዘም ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አፅብሃ ገብረእግዚአብሄር፣ የዓድዋ ድል በዓል ለሰላም፣ አንድነት እና ብሩህ ተስፋ፣ በሚል መሪ ሐሳብ በመከበር ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 

    ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ተከበረ።  በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት፣ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ምኒስትር ዴኤ'ታ እንደገና አበበ፣ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ጭቁን ሕዝቦች ዐዲስ ምዕራፍ የከፈተ እንደነበር አስታውሰዋል።    በየዓመቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት የሚዘከረው የዓድዋ ድል፣ መከበር የጀመረው ጦርነቱ ከተደረገበት 1888 ዓ.ም. ከሰባት ዓመት በኋላ ነው፡፡ ዛሬ በሶሎዳ ተራራ ላይ በተከበረው በዓል ላይ፣ በጦርነቱ ጊዜ  ኢትዮጵያውያን  በሕብር አድርገውት የነበረውን ተሳትፎ የሚያስታውሱ የኪነጥበብ ሥራዎች ቀርበዋል። የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዘም ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አፅብሃ ገብረእግዚአብሄር፣ የዓድዋ ድል በዓል ለሰላም፣ አንድነት እና ብሩህ ተስፋ፣ በሚል መሪ ሐሳብ በመከበር ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዓድዋ ድል በዓል ሰሎዳ ተራራ ላይ ተከበረ
    ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ነጻነት ለማስከበር ለመጀመሪያ ጊዜ “ብሔራዊ ሆነው” የተነሡበትና በኅብረት ተዋግተው ያሸነፉበት፣ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በትግራይ ክልል በሶሎዳ ተራራ ላይ ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ተከበረ። በበዓሉ አከባበር ላይ የተገኙት፣ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ምኒስትር ዴኤ'ታ እንደገና አበበ፣ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያ እና ጭቁን ሕዝቦች ዐዲስ ምዕራፍ የከፈተ እንደነበር አስታውሰዋል። በየዓመቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት የሚዘከረው...
    0 Comments 0 Shares
  • የ129 ሚልየን ብር ልዩ ክብረ ወሰን በዕለተ ዓድዋ!! | Mekedonia
    የ129 ሚልየን ብር ልዩ ክብረ ወሰን በዕለተ ዓድዋ!! | Mekedonia
    0 Comments 0 Shares
  • የትግራይ ክልል የጸጥታ አመራሮች በእነ ዶ.ር. ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራውን የህወሓት ቡድን እንዲሚደግፉ መግለጻቸው ተከትሎ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች የድጋፍ እና የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሔዱ ነው።


    በመቐለ፣ ዓዲ ግራት እና ውቕሮ ከተሞች የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፎች የተካሔዱናቸው ከተሞች ናቸው።


    በሽረ እንዳስላሰ‍፣ ዓድዋ፣ እንትጮ ፣ ዓብዩ ዓዲ እና ሌሎች ከተሞች በተደረጉ ሰልፎች፣  የወታደራዊ አመራሮቹን ውሳኔ ደግፈው ጊዜያዊ አስተዳደሩ እንዲስተካከል በአካሔዱት ሰልፍ ጠይቀዋል።


    በአንፃሩ በማይጨው፣ አላማጣ፣ ኮረም፣ ሞኾኒ፣ ጨርጨር እና ሌሎች ከተሞችም ጊዝያዊ አስተዳደሩ እንደሚደግፉ እና “ሰላም ነው ምርጫችን የሚል መፈክር የተሰማባቸው ሰልፎች ተካሂደዋል።

    የትግራይ ክልል የጸጥታ አመራሮች በእነ ዶ.ር. ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራውን የህወሓት ቡድን እንዲሚደግፉ መግለጻቸው ተከትሎ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች የድጋፍ እና የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሔዱ ነው። በመቐለ፣ ዓዲ ግራት እና ውቕሮ ከተሞች የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፎች የተካሔዱናቸው ከተሞች ናቸው። በሽረ እንዳስላሰ‍፣ ዓድዋ፣ እንትጮ ፣ ዓብዩ ዓዲ እና ሌሎች ከተሞች በተደረጉ ሰልፎች፣  የወታደራዊ አመራሮቹን ውሳኔ ደግፈው ጊዜያዊ አስተዳደሩ እንዲስተካከል በአካሔዱት ሰልፍ ጠይቀዋል። በአንፃሩ በማይጨው፣ አላማጣ፣ ኮረም፣ ሞኾኒ፣ ጨርጨር እና ሌሎች ከተሞችም ጊዝያዊ አስተዳደሩ እንደሚደግፉ እና “ሰላም ነው ምርጫችን የሚል መፈክር የተሰማባቸው ሰልፎች ተካሂደዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የድጋፍና ተቃውሞ ሰልፎች በትግራይ
    የትግራይ ክልል የጸጥታ አመራሮች በእነ ዶ.ር. ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራውን የህወሓት ቡድን እንዲሚደግፉ መግለጻቸው ተከትሎ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች የድጋፍ እና የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሔዱ ነው። በመቐለ፣ ዓዲ ግራት እና ውቕሮ ከተሞች የድጋፍ እና ተቃውሞ ሰልፎች የተካሔዱናቸው ከተሞች ናቸው። በሽረ እንዳስላሰ‍፣ ዓድዋ፣ እንትጮ ፣ ዓብዩ ዓዲ እና ሌሎች ከተሞች በተደረጉ ሰልፎች፣ የወታደራዊ አመራሮቹን ውሳኔ ደግፈው ጊዜያዊ አስተዳደሩ እንዲስተካከል...
    0 Comments 0 Shares
More Results