• ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል።


    የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው።


    መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል።


    "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል።


    የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል።


    አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል።


    የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር።


    ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር።


    የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡


    የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ።


    ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።


    ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል።


    የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል።


    በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል።


    ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል።


    ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል።


    አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።

    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው። መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል። "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል። የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል። አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል። የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር። ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር። የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡ የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ። ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም። ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል። የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል። በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል። ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል። ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል። አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል መንግሥት 6 ሺሕ የአገር ውስጥ ገቢ ሠራተኞችን ከሥራ አሰናበተ
    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ...
    0 Comments 0 Shares
  • ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል።


    የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው።


    መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል።


    "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል።


    የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል።


    አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል።


    የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር።


    ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር።


    የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡


    የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ።


    ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።


    ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል።


    የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል።


    በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል።


    ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል።


    ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል።


    አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።

    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው። መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል። "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል። የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል። አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል። የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር። ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር። የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡ የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ። ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም። ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል። የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል። በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል። ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል። ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል። አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል መንግሥት 6 ሺሕ የአገር ውስጥ ገቢ ሠራተኞችን ከሥራ አሰናበተ
    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ...
    0 Comments 0 Shares
  • የፊላደልፊያ ኢግልስ ቡድን የካንሳስ ቺፍስ ቡድን ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት የዘንድሮው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊጎች የፍጻሜ ጨዋታ "ሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ። አሸናፊው ቡድን ያለፈው ዓመት ቻምፒዮንተ ፎካካሪውን የረታው 40-22 በኾነ ውጤት ነው።


    የካንሳስ ቺፍ ቡድን ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት የአሜሪካ ብሔራዊ ሊግ አሸናፊ ይሆናል በሚል ተስፋ ከተፎካካሪው ቡድን በመጠኑ የላቀ ግምት ተሰጥቶት ነበር። ይሁንና ኒው ኦርሌየንስ ከተማ ሲዛርስ ሱፐርደም ውስጥ በተካሄደው ጨዋታ የፊላደልፊያ ኤግልስ ተጫዎቾች 34 ነጥቦችን እስካስቆጠሩበት ሦስተኛው የጨዋታው ምዕራፍ ድረስ የካንሳስ ቺፍስ ተጫዎቾች አንድም ነጥብ እንዳያስቆጥሩ ማድረግ ችለዋል።


    የፊላደልፊያ ኤግልስ አጥቂ መስመር ተጨዋች ጄለን ኸርትስ የጨዋታው ኮከብ ተብሎ ተሰይሟል።


    ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጨዋታውን በአካል ተገኝተው የተመለከቱ ሲኾን ፣ በሥልጣን ዘመኑ "ሱፐር ቦል" ጨዋታን በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነዋል።




    ከጨዋታው በፊት ፕሬዝደንቱ ባሰራጩት የፕሬስ መግለጫ ላይ "እግር ኳስ የአሜሪካ እጅግ ተወዳጅ ስፖርት ነው። ለዚህም መልካም ምክንያቶች አሉ። የብሔራዊ አንድነት ስሜትን ያጎለብታል፣ ቤተሰቦችን፣ ጓደኞችን እና ደጋፊዎችን አንድ ላይ በማሰባሰብ ማኅበረሰቦችን ያጠናክራል" ብለዋል።


    "ይህ ዓመታዊ ልማድ ልዩነቶቻችንን የሚሻገር እና ወታደራዊ አገልግሎት ጓዶቻችን፣ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች እና ቅድሚያ ምላሽ ሰጪዎች በጀግንነት የሚጠብቁትን የቤተሰብ፣ የእምነት እና የነጻነት የጋራ አርበኛ እሴቶቻችንን ያሳያል" ሲሉም አክለዋል።


    "ሱፐር ቦል" በሚል የሚጠራው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊግ የውድድር ዘመን የፍጻሜ ምሽት ከ120 ሚሊየን ሰዎች እንደተመለከቱት የተገመተ ሲሆን ፣ በዚህ ጨዋታ ወቅት የ30 ሴኮንድ ርዝመት ያለው ማስታወቂያ ለማስነገር የሚከፈለው 8 ሚሊየን ዶላር በክብረ ወሰንነት ተመዝግቧል።


    ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት፣ በአውሮፓዊያኑ አዲስ ዓመት ኒው ኦርሊንስ በሚገኘው በርበን ጎዳና ላይ በተፈጸመ የሽብር ጥቃት፣ በከባድ መኪና ተዳምጠው ለተገደሉት እና ለቆሰሉ ዜጎች እንዲሁም የመጀመሪያ ምላሽ ሰጪዎች የመታሰቢያ ሥነ ስርዐት ተከናውኗል።

    የፊላደልፊያ ኢግልስ ቡድን የካንሳስ ቺፍስ ቡድን ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት የዘንድሮው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊጎች የፍጻሜ ጨዋታ "ሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ። አሸናፊው ቡድን ያለፈው ዓመት ቻምፒዮንተ ፎካካሪውን የረታው 40-22 በኾነ ውጤት ነው። የካንሳስ ቺፍ ቡድን ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት የአሜሪካ ብሔራዊ ሊግ አሸናፊ ይሆናል በሚል ተስፋ ከተፎካካሪው ቡድን በመጠኑ የላቀ ግምት ተሰጥቶት ነበር። ይሁንና ኒው ኦርሌየንስ ከተማ ሲዛርስ ሱፐርደም ውስጥ በተካሄደው ጨዋታ የፊላደልፊያ ኤግልስ ተጫዎቾች 34 ነጥቦችን እስካስቆጠሩበት ሦስተኛው የጨዋታው ምዕራፍ ድረስ የካንሳስ ቺፍስ ተጫዎቾች አንድም ነጥብ እንዳያስቆጥሩ ማድረግ ችለዋል። የፊላደልፊያ ኤግልስ አጥቂ መስመር ተጨዋች ጄለን ኸርትስ የጨዋታው ኮከብ ተብሎ ተሰይሟል። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጨዋታውን በአካል ተገኝተው የተመለከቱ ሲኾን ፣ በሥልጣን ዘመኑ "ሱፐር ቦል" ጨዋታን በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነዋል። ከጨዋታው በፊት ፕሬዝደንቱ ባሰራጩት የፕሬስ መግለጫ ላይ "እግር ኳስ የአሜሪካ እጅግ ተወዳጅ ስፖርት ነው። ለዚህም መልካም ምክንያቶች አሉ። የብሔራዊ አንድነት ስሜትን ያጎለብታል፣ ቤተሰቦችን፣ ጓደኞችን እና ደጋፊዎችን አንድ ላይ በማሰባሰብ ማኅበረሰቦችን ያጠናክራል" ብለዋል። "ይህ ዓመታዊ ልማድ ልዩነቶቻችንን የሚሻገር እና ወታደራዊ አገልግሎት ጓዶቻችን፣ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች እና ቅድሚያ ምላሽ ሰጪዎች በጀግንነት የሚጠብቁትን የቤተሰብ፣ የእምነት እና የነጻነት የጋራ አርበኛ እሴቶቻችንን ያሳያል" ሲሉም አክለዋል። "ሱፐር ቦል" በሚል የሚጠራው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊግ የውድድር ዘመን የፍጻሜ ምሽት ከ120 ሚሊየን ሰዎች እንደተመለከቱት የተገመተ ሲሆን ፣ በዚህ ጨዋታ ወቅት የ30 ሴኮንድ ርዝመት ያለው ማስታወቂያ ለማስነገር የሚከፈለው 8 ሚሊየን ዶላር በክብረ ወሰንነት ተመዝግቧል። ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት፣ በአውሮፓዊያኑ አዲስ ዓመት ኒው ኦርሊንስ በሚገኘው በርበን ጎዳና ላይ በተፈጸመ የሽብር ጥቃት፣ በከባድ መኪና ተዳምጠው ለተገደሉት እና ለቆሰሉ ዜጎች እንዲሁም የመጀመሪያ ምላሽ ሰጪዎች የመታሰቢያ ሥነ ስርዐት ተከናውኗል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፊላደልፊያ ኤግልስ ቡድን ካንሳስ ቺፍስን ቡድን በመርታት "የሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ
    የፊላደልፊያ ኢግልስ ቡድን የካንሳስ ቺፍስ ቡድን ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት የዘንድሮው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊጎች የፍጻሜ ጨዋታ "ሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ። አሸናፊው ቡድን ያለፈው ዓመት ቻምፒዮንተ ፎካካሪውን የረታው 40-22 በኾነ ውጤት ነው። የካንሳስ ቺፍ ቡድን ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት የአሜሪካ ብሔራዊ ሊግ አሸናፊ ይሆናል በሚል ተስፋ ከተፎካካሪው ቡድን በመጠኑ የላቀ ግምት ተሰጥቶት ነበር። ይሁንና ኒው ኦርሌየንስ ከተማ ሲዛርስ ሱፐርደም ውስጥ በተካሄደው...
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል።


    የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል። 


    የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።


     ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል።


    የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል።


    ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም።


    "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል።


    “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ


    ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል።


    "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል።


    አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው።


    የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል።


    22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል።


    የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል።


    ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።


    የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።

    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል።  የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።  ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል። የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል። ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም። "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል። “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል። "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል። አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው። የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል። 22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል። የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል። ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል ፍልስጤማውያን ጋዛን ለቀው እንዲወጡ ለማስቻል እንዲያቅዱ ጦሯን አዘዘች
    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ...
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል።


    የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል። 


    የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።


     ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል።


    የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል።


    ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም።


    "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል።


    “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ


    ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል።


    "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል።


    አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው።


    የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል።


    22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል።


    የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል።


    ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።


    የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።

    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል።  የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።  ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል። የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል። ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም። "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል። “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል። "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል። አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው። የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል። 22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል። የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል። ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል ፍልስጤማውያን ጋዛን ለቀው እንዲወጡ ለማስቻል እንዲያቅዱ ጦሯን አዘዘች
    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ...
    0 Comments 0 Shares
  • በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ትልቅ ቀን ነው፡፡ የራሱ የኾነ ወግ እና ሥርዐትም አሉት። አንዳንዶቹ ከመጀመሪያው ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ጀምሮ የነበሩ የክፍለ ዘመናት ዕድሜ የጠገቡ ወጎች አና ባሕሎች ናቸው፡፡ ታዲያ ሁሉም ፕሬዚደንታዊ በዓላተ ሲመት በሚፈለገው ሥርዓት አና ወግ በታቀደው መሠረት ተከናውነዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱም ነው አንዳንዶቹን ከሌሎቹ ይበልጥ አይረሴ የሚያደርጋቸው፡፡


    እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1789 ዓ.ም የተከናወነው የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት


     




    የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን የፈጸሙት ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ነበር፡፡ በወቅቱ ኒውዮርክ የአገሪቱ ጊዜያዊ መዲና ስለነበረች ነው፡፡ አሜሪካዊያን ከዚያ በፊት ፕሬዝዳንት ኖሯቸው ስለማያውቅ የምክር ቤት አባላቱ ሥነ ሥርዐቱ እንዴት ቢከናወን ይሻላል በሚል መክረው እስኪወስኑ ጆርጅ ዋሽንግተን አንድ ሳምንት መጠበቅ ነበረባቸው፡፡


    ከዚያ በኋላ እ አ አ ሚያዚያ 30 ቀን ላይ ፕሬzደንቱ እና ምክትላቸው እንዲሁም የምክር ቤቱ አባላት የHግ መወሰኛው ምክር ቤት ውስጥ ከተሰባሰቡ በኋላ በረንዳው ላይ ወጥተው ደጅ ለሚጠባበቀው ታዳሚ እጃቸውን በማውለብለብ ሰላምታ ሰጡ፡፡


    በመቀጠል ቃለ መሐላውን የሚያስፈጽሟቸው ዳኛ "በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነት የተጣለብዎትን ኅላፊነት በታማኝነት ይወጣሉ? ብለው ጠየቋቸው፡፡ ጆርጅ ዋሽንግተን በአዎንታ ቃለ መሐላቸውን ሰጡ፡፡ ይህ ቃለ መሐላ እንዳለ በአሜሪካ ሕገ መንግሥት ውስጥ የተቀመጠ ነው፡፡ ዳኛው ጆርጅ ዋሽንግተን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ምለው ቃል እንዲገቡ ለማድረግ ነበር ያቀዱት፡፡ ነገር ግን የሚከናወንበት ሰዓት ሲቃረብ ዳኛው መጽሐፍ ቅዱስ እንዳላመጡ ባወቁ ጊዜ በጥድፊያ ሰው ተልኮ ከሌላ ቦታ መጽሐፍ ቅዱስ በውሰት መጥቶ ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸው ፈጸሙ፡፡


    ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን ከፈጸሙ በኋላ ያዘጋጁትን ንግግር በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ፊት አነበቡ፡፡ ዊሊያም ማክሌይ የተባሉ ሴኔተር በግል ማስታወሻቸው ላይ ዋሽንግተን ንግግራቸውን ሲያነቡ ተጨናንቀው እጃቸው ይንቀጠቀጥ እንደነበር ማንበብ አስቸግሯቸው እንደነበረም ጽፈዋል፡፡ አዲሱ ፕሬዚደንት ዋሽንግተን ግር ቢላቸውም ሥነ ሥርዓቱ እጥር ጥፍጥ ያለ እንደነበር አክለዋል፡፡


    ቶማስ ጀፈርሰን በ1801 ዓ.ም


     




    እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1801 ዓ.ም የሦስተኛው ፕሬዝደንት የቶማስ ጄፈርሰን በዓለ ሲመት ደግሞ ከጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት ይበልጥ ቀለል ብሎ የተከናወነ ነበር፡፡ ቶማስ ጄፈርሰን ወደ በዓለ ሲመቱ ሥነ ሥርዐታቸው የሄዱት ከሳቸው በፊት እንደነበሩት ሁለቱ ቀደምቶቻቸው በሠረገላ ሳይሆን በእግራቸው ተጉዘው ነው፡፡ የአሜሪካ ምክር ቤት ካፒቶል ሲደርሱ ብዙ ሕዝብ ሲጠብቃቸው ነበር፡፡ ንግግራቸውንም አዘጋጅተው ነበር፡፡ ነገር ግን ድምጻቸው በጣም ድክም ያለ ስለነበረ ንግግራቸውን ሊሰማ የቻለው በጣም ጥቂት ሰው እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል፡፡ ቢሆንም ዛሬ ያ የቶማስ ጄፈርሰን የበዓለ ሲመት ንግግር በአሜሪካዊያን ዘንድ በሚገባ ይታወቃል፡፡ በምርጫ ዘመቻው ወቅት በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የነበረውን አስቀያሚ ጭቅጭቅ ለማርገብ ያደረጉት ንግግር አድናቆት አትርፏል፡፡


    ሆኖም የምርጫው ዘመቻው ጭቅጭቅ የተወው አስከፊ ገጽታ ቀጠለ እና ከጄፈርሰን ጋራ የተፎካከሩት ከሳቸው በፊት የነበሩት ፕሬዚደንት ጆን አዳምስ በጄፈርሰን በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀሩ፡፡ በዓለ ሲመቱ ነገ ሊሆን በዋዜማው ምሽቱ ላይ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከዋይት ሐውስ ወጡ እና ወደቦስተን ተመለሱ፡፡


    ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን በ1841 ዓ.ም


     




    እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1841 የዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ታሪክ ሳይወሳ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ ተወሳ ለማለት አይቻልም፡፡ ሲመረጡ የ68 ዓመት ሰው የነበሩት ዊሊያም ሃሪሰን በዘመኑ ከነበሩት ፕሬዝደንቶች ሁሉ በዕድሜ ትልቁ ነበሩ፡፡ ታዲያ እንደሚባለው በፕሬዝደንትነት ለማገልገል ጠንካራ መሆናቸውን በጣም ረጅም ንግግር በማድረግ ለማሳየት አስበው ነው ይባላል ኃይለኛ ቅዝቃዜ በነበረበት የበዓለ ሲመታቸው ዕለት ጭንቅላታቸውን በብርድ ቆብ ሳይሸፍኑ ካፖርትም ሳይደርቡ ቆመው ረጅሙን ንግግራቸውን አደረጉ፡፡ ያ በሆነ በወሩ አዲሱ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሃሪሰን ታምመው ሞቱ፡፡ ሥልጣን ላይ ሆነው ሕይወታቸው ያለፈ የመጀመሪያ ፕሬዝደንት ናቸው፡፡ ሐኪማቸው ፕሬዝደንቱን ለሕልፈት የዳረጋቸው የሳምባ ምች ወይም ኒውሞኒያ ነው ብለዋል፡፡፡በተለምዶ ግን ብዙዎች ረጅሙ ንግግራቸው የገደላቸው ፕሬዚደንት ይሏቸዋል፡፡ የሐሪሰን አሟሟት እ አ አ በ2014 ምርምር ተደርጎበት ነበር፡፡ ተመራማሪዎቹ ጄን ሜክሂዩ እና ፊሊፕ ሜክውላክ ሃሪሰን የሞቱት በሳምባ ሕመም ሳይሆን በሌላ ምክንያት ነው ይላሉ፡፡ እነሱ እንደሚሉት ሃሪሰን የታመሙት ከበዓለ ሲመታቸው በኋላ ወዲያውኑ ሳይሆን ቆይተው ከሦስት ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ የነበራቸውም የሕመም ስሜት ድካም እና ጭንቀት እንጂ ሳምባቸው ላይ እንዳልነበረ ይናገራሉ፡፡ ተመራማሪዎቹ እንዳሉት ከሆነ በጊዜው ዋሽንግተን ዲሲ ጥሩ የፍሳሽ ማስወገጃ አገልግሎት ስላልነበራት የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ከኋይት ሐውስ በቅርብ ርቀት ሜዳ ላይ ይፈስ ስለነበረ ምናልባት በባክቴሪያ የተበከለ ውሃ ጠጥተው ሳይታመሙ አልቀሩም ሲሉ ተመራማሪዎቹ ድምዳሜአቸውን ኒው ዮርክ ታይምስ ላይ አስነብበዋል፡፡


    የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በ1923 ዓ.ም


     




    ስለ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ሲወሳ ታዲያ የሁሉም የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዐት አይረሴ ነው ማለት አይደለም፡፡ የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በዓለ ሲመት ቀዝቀዝ ባለ ድባብ ከተከናወኑት ውስጥ የሚጠቀስ ነው፡፡ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ኩሊጅ እ አ አ በ1923 ነሃሴ ወር ውስጥ ብዙም የሥራ ኃላፊነት ስላልነበረባቸው ቨርሞንት ወደሚኖሩት ቤተሰቦቻቸው ቤት ለዕረፍት ሄደው ነበር፡፡ አንድ ቀን ሌሊት በተኙበት አባታቸው ይቀሰቅሷቸው እና ቴሌግራም እንደተላከላቸው ይነግሯቸዋል፡፡ ፕሬዚደንቱ ዋረን ሀርዲንግ አርፈዋል የሚል መርዶ የያዘ ቴሌግራም ነበር፡፡ በዚያ ኩሊጅ ፕሬዝደንት ሆኑ፡፡ ኩሊጅ በግል ማስታወሻቸው ላይ ይህንን ባውቅኩ ጊዜ መጀመሪያ ተነስቼ ቆምኩ እና ጸለይኩ፡፡ ከዚያም ከሕገ መንግሥቱ ውስጥ የፕሬዝደንት ቃለ መሐላው ያለበትን አውጥቼ ለአባቴ ያዘው ብዬ ሰጠሁት፡፡ ከዚያም ተመልሼ ጥቅልል ብዬ ተኛሁ ብለው እንደጻፉ ተመልክቷል፡፡


    ሊንደን ጆንሰን 1963 ዓ.ም


     




    ቀደም ሲል ከተነገረው በተጻራሪ ድንገተኛ ሐዘን የተመላበትን ሊንደን ጆንሰን 36ኛው ፕሬዚደንት ሆነው ቃለ መሓላ የፈጸሙበትን ቀን አይረሴ ነው፡፡ ጆንሰን ቃለ መሃላ የፈጸሙት ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በሰው እጅ በጥይት ከተገደሉ ከአንድ ሰዓት ተኩል በኃላ ነበር፡፡


    ጆንሰን በፕሬዝደንታዊው አውሮፕላን ኤር ፎርስ ዋን ውስጥ ቀኝ አጃቸውን ከፍ አድርገው ቃለ መሃላ ሲፈጽሙ የተነሳው ፎቶግራፍ ታሪኩን ይናገራል፡፡ በስተቀኛቸው ባለቤታቸው በስተግራቸው የሟቹ ፕሬዚደንት ባለቤት ጃኪ ኬኔዲ አጅበዋቸው ይታያሉ፡፡


    ሊንደን ጆንሰንን ቃለ መሐላውን ያስፈጸሟቸው ሴት ዳኛ ሲሆኑ እስካሁን በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ፕሬዝደንትን ቃለ መሐላ ያስፈጸሙ ብቸኛዋ ሴት ዳኛ ናቸው፡፡ በፎቶው ላይ ሚስስ ኬኔዲ በባለቤታቸው በሰው እጅ መገደል የነበሩበት ድንጋጤ እና ሐዘን ፊታቸው ላይ ይነበባል፡፡ ጆንሰን ቃለ መሐላ ላይ ሲፈጽሙ ጎናቸው የቆሙትም ባለቤታቸው በጥይት በተገደሉበት ጊዜ ለብሰውት የነበረውን ያንኑ ልብስ እንደለበሱ ነበር፡፡


    ምስሉ ፕሬዝደንቱ በሰው እጅ ለተገደሉበት የአሜሪካ ሕዝብ ተተኪ ፕሬዝደንት መሰየሙን በስተቀር ባልተጠበቀ ምስቅልቅል ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ እንደሚቀጥል እምነት እንዲያድርበት ያደረገም ነበር፡፡


    ታዲያ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ ሁልጊዜ ያለ እንከን ይከናወናል ማለት አይደለም፡፡ በታቀደላቸው ስርዐት መሠረት ያልተከናወኑ ብዙ በዓለ ሲመቶች አሉ፡፡


    በሥነ ሥርዓት ያልተከናወኑ በዓለ ሲመቶች


    የወፍ ምስል


    ወደ ጥንት ወደ እ አ እ 1829 ዓም መለስ ብለን የአንድሩው ጃክሰንን በዓለ ታሪክን ብንቃኝ ቃለ መሓላቸውን ከፈጸሙ በኋላ በኋይት በነበረው ድግሥ ላይ የታደሙ ደጋፊዎቻቸው እጃቸውን እየጨበጡ ደስታቸውን ለመግለጽ ጓጉተው ሲረባረቡ አዲሱን ፕሬዝደንት ከግድግዳ ጋር አጣብቀው ሊደፈጥጧቸው ምንም አልቀራቸውም ነበር፡፡ ፕሬዝደንቱ በመስኮት ወጥተው እንዳመለጡ ታሪክ ይናገራል፡፡ በ1865 ደግሞ የፕሬዝደንት አብራሃም ሊንከን ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት አንድሩ ጆንሰን በቃለ መሐላ ሥነ ስርዐታቸው ላይ በስካር መንፈስ ንግግር ማድረጋቸው ተመዝግቧል፡፡ አሟቸው ስለነበረ ለህመም ማስታገሻ እንዲሆናቸው የወሰዱት ዊስኪ ነው ያሰከራቸው የሚል ምክንያት እንደተሰጠላቸው ተጽፏል፡፡


    በ1873 ዩሊሰስ ኤስ ግራንት በበዓለ ሲመታቸው ድግስ ላይ "በድግሱ ቦታ ሰማያዊ ወፎች ቢበሩልኝ እንዴት ደስ ባለኝ ብለው ነበር" እና ሐሳባቸው ይሙላ ተብሎ ወፎች ለትዕይንት እንዲበሩ ተደረገ፡፡ ክፋቱ ብርዱ ነበር እና ወፎቹን ክንፋቸውን እያደረቀ እንዳረገፋቸው ይነገራል፡፡ የወፍ ነገር ከተነሳ እ አ አ በ1973ም ሪቻርድ ኒክሰን ርግቦች የበዓለ ሲመታቸው የሰልፍ ትዕይንት በሚያልፍበት መንገድ እንዳይገኙ ለማባረር ኬሚካል አስረጭተው ነበር እና የበዐሉ ታዳሚዎች የዋሽንግተኑ ፔንሲልቬኒያ አቨኑ ጎዳና ላይ መደዳውን ኬሚካሉ የገደላቸውን ርግቦች ሬሳ እንዳይረግጡ እየዘለሉ ያልፉ እንደነበር በፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ታሪክ ተመዝግቧል፡፡


     

    በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ትልቅ ቀን ነው፡፡ የራሱ የኾነ ወግ እና ሥርዐትም አሉት። አንዳንዶቹ ከመጀመሪያው ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ጀምሮ የነበሩ የክፍለ ዘመናት ዕድሜ የጠገቡ ወጎች አና ባሕሎች ናቸው፡፡ ታዲያ ሁሉም ፕሬዚደንታዊ በዓላተ ሲመት በሚፈለገው ሥርዓት አና ወግ በታቀደው መሠረት ተከናውነዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱም ነው አንዳንዶቹን ከሌሎቹ ይበልጥ አይረሴ የሚያደርጋቸው፡፡ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1789 ዓ.ም የተከናወነው የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት   የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን የፈጸሙት ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ነበር፡፡ በወቅቱ ኒውዮርክ የአገሪቱ ጊዜያዊ መዲና ስለነበረች ነው፡፡ አሜሪካዊያን ከዚያ በፊት ፕሬዝዳንት ኖሯቸው ስለማያውቅ የምክር ቤት አባላቱ ሥነ ሥርዐቱ እንዴት ቢከናወን ይሻላል በሚል መክረው እስኪወስኑ ጆርጅ ዋሽንግተን አንድ ሳምንት መጠበቅ ነበረባቸው፡፡ ከዚያ በኋላ እ አ አ ሚያዚያ 30 ቀን ላይ ፕሬzደንቱ እና ምክትላቸው እንዲሁም የምክር ቤቱ አባላት የHግ መወሰኛው ምክር ቤት ውስጥ ከተሰባሰቡ በኋላ በረንዳው ላይ ወጥተው ደጅ ለሚጠባበቀው ታዳሚ እጃቸውን በማውለብለብ ሰላምታ ሰጡ፡፡ በመቀጠል ቃለ መሐላውን የሚያስፈጽሟቸው ዳኛ "በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነት የተጣለብዎትን ኅላፊነት በታማኝነት ይወጣሉ? ብለው ጠየቋቸው፡፡ ጆርጅ ዋሽንግተን በአዎንታ ቃለ መሐላቸውን ሰጡ፡፡ ይህ ቃለ መሐላ እንዳለ በአሜሪካ ሕገ መንግሥት ውስጥ የተቀመጠ ነው፡፡ ዳኛው ጆርጅ ዋሽንግተን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ምለው ቃል እንዲገቡ ለማድረግ ነበር ያቀዱት፡፡ ነገር ግን የሚከናወንበት ሰዓት ሲቃረብ ዳኛው መጽሐፍ ቅዱስ እንዳላመጡ ባወቁ ጊዜ በጥድፊያ ሰው ተልኮ ከሌላ ቦታ መጽሐፍ ቅዱስ በውሰት መጥቶ ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸው ፈጸሙ፡፡ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን ከፈጸሙ በኋላ ያዘጋጁትን ንግግር በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ፊት አነበቡ፡፡ ዊሊያም ማክሌይ የተባሉ ሴኔተር በግል ማስታወሻቸው ላይ ዋሽንግተን ንግግራቸውን ሲያነቡ ተጨናንቀው እጃቸው ይንቀጠቀጥ እንደነበር ማንበብ አስቸግሯቸው እንደነበረም ጽፈዋል፡፡ አዲሱ ፕሬዚደንት ዋሽንግተን ግር ቢላቸውም ሥነ ሥርዓቱ እጥር ጥፍጥ ያለ እንደነበር አክለዋል፡፡ ቶማስ ጀፈርሰን በ1801 ዓ.ም   እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1801 ዓ.ም የሦስተኛው ፕሬዝደንት የቶማስ ጄፈርሰን በዓለ ሲመት ደግሞ ከጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት ይበልጥ ቀለል ብሎ የተከናወነ ነበር፡፡ ቶማስ ጄፈርሰን ወደ በዓለ ሲመቱ ሥነ ሥርዐታቸው የሄዱት ከሳቸው በፊት እንደነበሩት ሁለቱ ቀደምቶቻቸው በሠረገላ ሳይሆን በእግራቸው ተጉዘው ነው፡፡ የአሜሪካ ምክር ቤት ካፒቶል ሲደርሱ ብዙ ሕዝብ ሲጠብቃቸው ነበር፡፡ ንግግራቸውንም አዘጋጅተው ነበር፡፡ ነገር ግን ድምጻቸው በጣም ድክም ያለ ስለነበረ ንግግራቸውን ሊሰማ የቻለው በጣም ጥቂት ሰው እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል፡፡ ቢሆንም ዛሬ ያ የቶማስ ጄፈርሰን የበዓለ ሲመት ንግግር በአሜሪካዊያን ዘንድ በሚገባ ይታወቃል፡፡ በምርጫ ዘመቻው ወቅት በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የነበረውን አስቀያሚ ጭቅጭቅ ለማርገብ ያደረጉት ንግግር አድናቆት አትርፏል፡፡ ሆኖም የምርጫው ዘመቻው ጭቅጭቅ የተወው አስከፊ ገጽታ ቀጠለ እና ከጄፈርሰን ጋራ የተፎካከሩት ከሳቸው በፊት የነበሩት ፕሬዚደንት ጆን አዳምስ በጄፈርሰን በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀሩ፡፡ በዓለ ሲመቱ ነገ ሊሆን በዋዜማው ምሽቱ ላይ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከዋይት ሐውስ ወጡ እና ወደቦስተን ተመለሱ፡፡ ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን በ1841 ዓ.ም   እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1841 የዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ታሪክ ሳይወሳ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ ተወሳ ለማለት አይቻልም፡፡ ሲመረጡ የ68 ዓመት ሰው የነበሩት ዊሊያም ሃሪሰን በዘመኑ ከነበሩት ፕሬዝደንቶች ሁሉ በዕድሜ ትልቁ ነበሩ፡፡ ታዲያ እንደሚባለው በፕሬዝደንትነት ለማገልገል ጠንካራ መሆናቸውን በጣም ረጅም ንግግር በማድረግ ለማሳየት አስበው ነው ይባላል ኃይለኛ ቅዝቃዜ በነበረበት የበዓለ ሲመታቸው ዕለት ጭንቅላታቸውን በብርድ ቆብ ሳይሸፍኑ ካፖርትም ሳይደርቡ ቆመው ረጅሙን ንግግራቸውን አደረጉ፡፡ ያ በሆነ በወሩ አዲሱ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሃሪሰን ታምመው ሞቱ፡፡ ሥልጣን ላይ ሆነው ሕይወታቸው ያለፈ የመጀመሪያ ፕሬዝደንት ናቸው፡፡ ሐኪማቸው ፕሬዝደንቱን ለሕልፈት የዳረጋቸው የሳምባ ምች ወይም ኒውሞኒያ ነው ብለዋል፡፡፡በተለምዶ ግን ብዙዎች ረጅሙ ንግግራቸው የገደላቸው ፕሬዚደንት ይሏቸዋል፡፡ የሐሪሰን አሟሟት እ አ አ በ2014 ምርምር ተደርጎበት ነበር፡፡ ተመራማሪዎቹ ጄን ሜክሂዩ እና ፊሊፕ ሜክውላክ ሃሪሰን የሞቱት በሳምባ ሕመም ሳይሆን በሌላ ምክንያት ነው ይላሉ፡፡ እነሱ እንደሚሉት ሃሪሰን የታመሙት ከበዓለ ሲመታቸው በኋላ ወዲያውኑ ሳይሆን ቆይተው ከሦስት ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ የነበራቸውም የሕመም ስሜት ድካም እና ጭንቀት እንጂ ሳምባቸው ላይ እንዳልነበረ ይናገራሉ፡፡ ተመራማሪዎቹ እንዳሉት ከሆነ በጊዜው ዋሽንግተን ዲሲ ጥሩ የፍሳሽ ማስወገጃ አገልግሎት ስላልነበራት የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ከኋይት ሐውስ በቅርብ ርቀት ሜዳ ላይ ይፈስ ስለነበረ ምናልባት በባክቴሪያ የተበከለ ውሃ ጠጥተው ሳይታመሙ አልቀሩም ሲሉ ተመራማሪዎቹ ድምዳሜአቸውን ኒው ዮርክ ታይምስ ላይ አስነብበዋል፡፡ የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በ1923 ዓ.ም   ስለ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ሲወሳ ታዲያ የሁሉም የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዐት አይረሴ ነው ማለት አይደለም፡፡ የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በዓለ ሲመት ቀዝቀዝ ባለ ድባብ ከተከናወኑት ውስጥ የሚጠቀስ ነው፡፡ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ኩሊጅ እ አ አ በ1923 ነሃሴ ወር ውስጥ ብዙም የሥራ ኃላፊነት ስላልነበረባቸው ቨርሞንት ወደሚኖሩት ቤተሰቦቻቸው ቤት ለዕረፍት ሄደው ነበር፡፡ አንድ ቀን ሌሊት በተኙበት አባታቸው ይቀሰቅሷቸው እና ቴሌግራም እንደተላከላቸው ይነግሯቸዋል፡፡ ፕሬዚደንቱ ዋረን ሀርዲንግ አርፈዋል የሚል መርዶ የያዘ ቴሌግራም ነበር፡፡ በዚያ ኩሊጅ ፕሬዝደንት ሆኑ፡፡ ኩሊጅ በግል ማስታወሻቸው ላይ ይህንን ባውቅኩ ጊዜ መጀመሪያ ተነስቼ ቆምኩ እና ጸለይኩ፡፡ ከዚያም ከሕገ መንግሥቱ ውስጥ የፕሬዝደንት ቃለ መሐላው ያለበትን አውጥቼ ለአባቴ ያዘው ብዬ ሰጠሁት፡፡ ከዚያም ተመልሼ ጥቅልል ብዬ ተኛሁ ብለው እንደጻፉ ተመልክቷል፡፡ ሊንደን ጆንሰን 1963 ዓ.ም   ቀደም ሲል ከተነገረው በተጻራሪ ድንገተኛ ሐዘን የተመላበትን ሊንደን ጆንሰን 36ኛው ፕሬዚደንት ሆነው ቃለ መሓላ የፈጸሙበትን ቀን አይረሴ ነው፡፡ ጆንሰን ቃለ መሃላ የፈጸሙት ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በሰው እጅ በጥይት ከተገደሉ ከአንድ ሰዓት ተኩል በኃላ ነበር፡፡ ጆንሰን በፕሬዝደንታዊው አውሮፕላን ኤር ፎርስ ዋን ውስጥ ቀኝ አጃቸውን ከፍ አድርገው ቃለ መሃላ ሲፈጽሙ የተነሳው ፎቶግራፍ ታሪኩን ይናገራል፡፡ በስተቀኛቸው ባለቤታቸው በስተግራቸው የሟቹ ፕሬዚደንት ባለቤት ጃኪ ኬኔዲ አጅበዋቸው ይታያሉ፡፡ ሊንደን ጆንሰንን ቃለ መሐላውን ያስፈጸሟቸው ሴት ዳኛ ሲሆኑ እስካሁን በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ፕሬዝደንትን ቃለ መሐላ ያስፈጸሙ ብቸኛዋ ሴት ዳኛ ናቸው፡፡ በፎቶው ላይ ሚስስ ኬኔዲ በባለቤታቸው በሰው እጅ መገደል የነበሩበት ድንጋጤ እና ሐዘን ፊታቸው ላይ ይነበባል፡፡ ጆንሰን ቃለ መሐላ ላይ ሲፈጽሙ ጎናቸው የቆሙትም ባለቤታቸው በጥይት በተገደሉበት ጊዜ ለብሰውት የነበረውን ያንኑ ልብስ እንደለበሱ ነበር፡፡ ምስሉ ፕሬዝደንቱ በሰው እጅ ለተገደሉበት የአሜሪካ ሕዝብ ተተኪ ፕሬዝደንት መሰየሙን በስተቀር ባልተጠበቀ ምስቅልቅል ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ እንደሚቀጥል እምነት እንዲያድርበት ያደረገም ነበር፡፡ ታዲያ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ ሁልጊዜ ያለ እንከን ይከናወናል ማለት አይደለም፡፡ በታቀደላቸው ስርዐት መሠረት ያልተከናወኑ ብዙ በዓለ ሲመቶች አሉ፡፡ በሥነ ሥርዓት ያልተከናወኑ በዓለ ሲመቶች የወፍ ምስል ወደ ጥንት ወደ እ አ እ 1829 ዓም መለስ ብለን የአንድሩው ጃክሰንን በዓለ ታሪክን ብንቃኝ ቃለ መሓላቸውን ከፈጸሙ በኋላ በኋይት በነበረው ድግሥ ላይ የታደሙ ደጋፊዎቻቸው እጃቸውን እየጨበጡ ደስታቸውን ለመግለጽ ጓጉተው ሲረባረቡ አዲሱን ፕሬዝደንት ከግድግዳ ጋር አጣብቀው ሊደፈጥጧቸው ምንም አልቀራቸውም ነበር፡፡ ፕሬዝደንቱ በመስኮት ወጥተው እንዳመለጡ ታሪክ ይናገራል፡፡ በ1865 ደግሞ የፕሬዝደንት አብራሃም ሊንከን ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት አንድሩ ጆንሰን በቃለ መሐላ ሥነ ስርዐታቸው ላይ በስካር መንፈስ ንግግር ማድረጋቸው ተመዝግቧል፡፡ አሟቸው ስለነበረ ለህመም ማስታገሻ እንዲሆናቸው የወሰዱት ዊስኪ ነው ያሰከራቸው የሚል ምክንያት እንደተሰጠላቸው ተጽፏል፡፡ በ1873 ዩሊሰስ ኤስ ግራንት በበዓለ ሲመታቸው ድግስ ላይ "በድግሱ ቦታ ሰማያዊ ወፎች ቢበሩልኝ እንዴት ደስ ባለኝ ብለው ነበር" እና ሐሳባቸው ይሙላ ተብሎ ወፎች ለትዕይንት እንዲበሩ ተደረገ፡፡ ክፋቱ ብርዱ ነበር እና ወፎቹን ክንፋቸውን እያደረቀ እንዳረገፋቸው ይነገራል፡፡ የወፍ ነገር ከተነሳ እ አ አ በ1973ም ሪቻርድ ኒክሰን ርግቦች የበዓለ ሲመታቸው የሰልፍ ትዕይንት በሚያልፍበት መንገድ እንዳይገኙ ለማባረር ኬሚካል አስረጭተው ነበር እና የበዐሉ ታዳሚዎች የዋሽንግተኑ ፔንሲልቬኒያ አቨኑ ጎዳና ላይ መደዳውን ኬሚካሉ የገደላቸውን ርግቦች ሬሳ እንዳይረግጡ እየዘለሉ ያልፉ እንደነበር በፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ታሪክ ተመዝግቧል፡፡  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ
    በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ትልቅ ቀን ነው፡፡ የራሱ የኾነ ወግ እና ሥርዐትም አሉት። አንዳንዶቹ ከመጀመሪያው ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ጀምሮ የነበሩ የክፍለ ዘመናት ዕድሜ የጠገቡ ወጎች አና ባሕሎች ናቸው፡፡ ታዲያ ሁሉም ፕሬዚደንታዊ በዓላተ ሲመት በሚፈለገው ሥርዓት አና ወግ በታቀደው መሠረት ተከናውነዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱም ነው አንዳንዶቹን ከሌሎቹ ይበልጥ አይረሴ የሚያደርጋቸው፡፡ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1789 ዓ.ም የተከናወነው የመጀመሪያው...
    0 Comments 0 Shares
  • በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ትልቅ ቀን ነው፡፡ የራሱ የኾነ ወግ እና ሥርዐትም አሉት። አንዳንዶቹ ከመጀመሪያው ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ጀምሮ የነበሩ የክፍለ ዘመናት ዕድሜ የጠገቡ ወጎች አና ባሕሎች ናቸው፡፡ ታዲያ ሁሉም ፕሬዚደንታዊ በዓላተ ሲመት በሚፈለገው ሥርዓት አና ወግ በታቀደው መሠረት ተከናውነዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱም ነው አንዳንዶቹን ከሌሎቹ ይበልጥ አይረሴ የሚያደርጋቸው፡፡


    እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1789 ዓ.ም የተከናወነው የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት


     




    የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን የፈጸሙት ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ነበር፡፡ በወቅቱ ኒውዮርክ የአገሪቱ ጊዜያዊ መዲና ስለነበረች ነው፡፡ አሜሪካዊያን ከዚያ በፊት ፕሬዝዳንት ኖሯቸው ስለማያውቅ የምክር ቤት አባላቱ ሥነ ሥርዐቱ እንዴት ቢከናወን ይሻላል በሚል መክረው እስኪወስኑ ጆርጅ ዋሽንግተን አንድ ሳምንት መጠበቅ ነበረባቸው፡፡


    ከዚያ በኋላ እ አ አ ሚያዚያ 30 ቀን ላይ ፕሬzደንቱ እና ምክትላቸው እንዲሁም የምክር ቤቱ አባላት የHግ መወሰኛው ምክር ቤት ውስጥ ከተሰባሰቡ በኋላ በረንዳው ላይ ወጥተው ደጅ ለሚጠባበቀው ታዳሚ እጃቸውን በማውለብለብ ሰላምታ ሰጡ፡፡


    በመቀጠል ቃለ መሐላውን የሚያስፈጽሟቸው ዳኛ "በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነት የተጣለብዎትን ኅላፊነት በታማኝነት ይወጣሉ? ብለው ጠየቋቸው፡፡ ጆርጅ ዋሽንግተን በአዎንታ ቃለ መሐላቸውን ሰጡ፡፡ ይህ ቃለ መሐላ እንዳለ በአሜሪካ ሕገ መንግሥት ውስጥ የተቀመጠ ነው፡፡ ዳኛው ጆርጅ ዋሽንግተን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ምለው ቃል እንዲገቡ ለማድረግ ነበር ያቀዱት፡፡ ነገር ግን የሚከናወንበት ሰዓት ሲቃረብ ዳኛው መጽሐፍ ቅዱስ እንዳላመጡ ባወቁ ጊዜ በጥድፊያ ሰው ተልኮ ከሌላ ቦታ መጽሐፍ ቅዱስ በውሰት መጥቶ ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸው ፈጸሙ፡፡


    ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን ከፈጸሙ በኋላ ያዘጋጁትን ንግግር በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ፊት አነበቡ፡፡ ዊሊያም ማክሌይ የተባሉ ሴኔተር በግል ማስታወሻቸው ላይ ዋሽንግተን ንግግራቸውን ሲያነቡ ተጨናንቀው እጃቸው ይንቀጠቀጥ እንደነበር ማንበብ አስቸግሯቸው እንደነበረም ጽፈዋል፡፡ አዲሱ ፕሬዚደንት ዋሽንግተን ግር ቢላቸውም ሥነ ሥርዓቱ እጥር ጥፍጥ ያለ እንደነበር አክለዋል፡፡


    ቶማስ ጀፈርሰን በ1801 ዓ.ም


     




    እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1801 ዓ.ም የሦስተኛው ፕሬዝደንት የቶማስ ጄፈርሰን በዓለ ሲመት ደግሞ ከጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት ይበልጥ ቀለል ብሎ የተከናወነ ነበር፡፡ ቶማስ ጄፈርሰን ወደ በዓለ ሲመቱ ሥነ ሥርዐታቸው የሄዱት ከሳቸው በፊት እንደነበሩት ሁለቱ ቀደምቶቻቸው በሠረገላ ሳይሆን በእግራቸው ተጉዘው ነው፡፡ የአሜሪካ ምክር ቤት ካፒቶል ሲደርሱ ብዙ ሕዝብ ሲጠብቃቸው ነበር፡፡ ንግግራቸውንም አዘጋጅተው ነበር፡፡ ነገር ግን ድምጻቸው በጣም ድክም ያለ ስለነበረ ንግግራቸውን ሊሰማ የቻለው በጣም ጥቂት ሰው እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል፡፡ ቢሆንም ዛሬ ያ የቶማስ ጄፈርሰን የበዓለ ሲመት ንግግር በአሜሪካዊያን ዘንድ በሚገባ ይታወቃል፡፡ በምርጫ ዘመቻው ወቅት በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የነበረውን አስቀያሚ ጭቅጭቅ ለማርገብ ያደረጉት ንግግር አድናቆት አትርፏል፡፡


    ሆኖም የምርጫው ዘመቻው ጭቅጭቅ የተወው አስከፊ ገጽታ ቀጠለ እና ከጄፈርሰን ጋራ የተፎካከሩት ከሳቸው በፊት የነበሩት ፕሬዚደንት ጆን አዳምስ በጄፈርሰን በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀሩ፡፡ በዓለ ሲመቱ ነገ ሊሆን በዋዜማው ምሽቱ ላይ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከዋይት ሐውስ ወጡ እና ወደቦስተን ተመለሱ፡፡


    ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን በ1841 ዓ.ም


     




    እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1841 የዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ታሪክ ሳይወሳ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ ተወሳ ለማለት አይቻልም፡፡ ሲመረጡ የ68 ዓመት ሰው የነበሩት ዊሊያም ሃሪሰን በዘመኑ ከነበሩት ፕሬዝደንቶች ሁሉ በዕድሜ ትልቁ ነበሩ፡፡ ታዲያ እንደሚባለው በፕሬዝደንትነት ለማገልገል ጠንካራ መሆናቸውን በጣም ረጅም ንግግር በማድረግ ለማሳየት አስበው ነው ይባላል ኃይለኛ ቅዝቃዜ በነበረበት የበዓለ ሲመታቸው ዕለት ጭንቅላታቸውን በብርድ ቆብ ሳይሸፍኑ ካፖርትም ሳይደርቡ ቆመው ረጅሙን ንግግራቸውን አደረጉ፡፡ ያ በሆነ በወሩ አዲሱ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሃሪሰን ታምመው ሞቱ፡፡ ሥልጣን ላይ ሆነው ሕይወታቸው ያለፈ የመጀመሪያ ፕሬዝደንት ናቸው፡፡ ሐኪማቸው ፕሬዝደንቱን ለሕልፈት የዳረጋቸው የሳምባ ምች ወይም ኒውሞኒያ ነው ብለዋል፡፡፡በተለምዶ ግን ብዙዎች ረጅሙ ንግግራቸው የገደላቸው ፕሬዚደንት ይሏቸዋል፡፡ የሐሪሰን አሟሟት እ አ አ በ2014 ምርምር ተደርጎበት ነበር፡፡ ተመራማሪዎቹ ጄን ሜክሂዩ እና ፊሊፕ ሜክውላክ ሃሪሰን የሞቱት በሳምባ ሕመም ሳይሆን በሌላ ምክንያት ነው ይላሉ፡፡ እነሱ እንደሚሉት ሃሪሰን የታመሙት ከበዓለ ሲመታቸው በኋላ ወዲያውኑ ሳይሆን ቆይተው ከሦስት ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ የነበራቸውም የሕመም ስሜት ድካም እና ጭንቀት እንጂ ሳምባቸው ላይ እንዳልነበረ ይናገራሉ፡፡ ተመራማሪዎቹ እንዳሉት ከሆነ በጊዜው ዋሽንግተን ዲሲ ጥሩ የፍሳሽ ማስወገጃ አገልግሎት ስላልነበራት የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ከኋይት ሐውስ በቅርብ ርቀት ሜዳ ላይ ይፈስ ስለነበረ ምናልባት በባክቴሪያ የተበከለ ውሃ ጠጥተው ሳይታመሙ አልቀሩም ሲሉ ተመራማሪዎቹ ድምዳሜአቸውን ኒው ዮርክ ታይምስ ላይ አስነብበዋል፡፡


    የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በ1923 ዓ.ም


     




    ስለ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ሲወሳ ታዲያ የሁሉም የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዐት አይረሴ ነው ማለት አይደለም፡፡ የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በዓለ ሲመት ቀዝቀዝ ባለ ድባብ ከተከናወኑት ውስጥ የሚጠቀስ ነው፡፡ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ኩሊጅ እ አ አ በ1923 ነሃሴ ወር ውስጥ ብዙም የሥራ ኃላፊነት ስላልነበረባቸው ቨርሞንት ወደሚኖሩት ቤተሰቦቻቸው ቤት ለዕረፍት ሄደው ነበር፡፡ አንድ ቀን ሌሊት በተኙበት አባታቸው ይቀሰቅሷቸው እና ቴሌግራም እንደተላከላቸው ይነግሯቸዋል፡፡ ፕሬዚደንቱ ዋረን ሀርዲንግ አርፈዋል የሚል መርዶ የያዘ ቴሌግራም ነበር፡፡ በዚያ ኩሊጅ ፕሬዝደንት ሆኑ፡፡ ኩሊጅ በግል ማስታወሻቸው ላይ ይህንን ባውቅኩ ጊዜ መጀመሪያ ተነስቼ ቆምኩ እና ጸለይኩ፡፡ ከዚያም ከሕገ መንግሥቱ ውስጥ የፕሬዝደንት ቃለ መሐላው ያለበትን አውጥቼ ለአባቴ ያዘው ብዬ ሰጠሁት፡፡ ከዚያም ተመልሼ ጥቅልል ብዬ ተኛሁ ብለው እንደጻፉ ተመልክቷል፡፡


    ሊንደን ጆንሰን 1963 ዓ.ም


     




    ቀደም ሲል ከተነገረው በተጻራሪ ድንገተኛ ሐዘን የተመላበትን ሊንደን ጆንሰን 36ኛው ፕሬዚደንት ሆነው ቃለ መሓላ የፈጸሙበትን ቀን አይረሴ ነው፡፡ ጆንሰን ቃለ መሃላ የፈጸሙት ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በሰው እጅ በጥይት ከተገደሉ ከአንድ ሰዓት ተኩል በኃላ ነበር፡፡


    ጆንሰን በፕሬዝደንታዊው አውሮፕላን ኤር ፎርስ ዋን ውስጥ ቀኝ አጃቸውን ከፍ አድርገው ቃለ መሃላ ሲፈጽሙ የተነሳው ፎቶግራፍ ታሪኩን ይናገራል፡፡ በስተቀኛቸው ባለቤታቸው በስተግራቸው የሟቹ ፕሬዚደንት ባለቤት ጃኪ ኬኔዲ አጅበዋቸው ይታያሉ፡፡


    ሊንደን ጆንሰንን ቃለ መሐላውን ያስፈጸሟቸው ሴት ዳኛ ሲሆኑ እስካሁን በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ፕሬዝደንትን ቃለ መሐላ ያስፈጸሙ ብቸኛዋ ሴት ዳኛ ናቸው፡፡ በፎቶው ላይ ሚስስ ኬኔዲ በባለቤታቸው በሰው እጅ መገደል የነበሩበት ድንጋጤ እና ሐዘን ፊታቸው ላይ ይነበባል፡፡ ጆንሰን ቃለ መሐላ ላይ ሲፈጽሙ ጎናቸው የቆሙትም ባለቤታቸው በጥይት በተገደሉበት ጊዜ ለብሰውት የነበረውን ያንኑ ልብስ እንደለበሱ ነበር፡፡


    ምስሉ ፕሬዝደንቱ በሰው እጅ ለተገደሉበት የአሜሪካ ሕዝብ ተተኪ ፕሬዝደንት መሰየሙን በስተቀር ባልተጠበቀ ምስቅልቅል ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ እንደሚቀጥል እምነት እንዲያድርበት ያደረገም ነበር፡፡


    ታዲያ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ ሁልጊዜ ያለ እንከን ይከናወናል ማለት አይደለም፡፡ በታቀደላቸው ስርዐት መሠረት ያልተከናወኑ ብዙ በዓለ ሲመቶች አሉ፡፡


    በሥነ ሥርዓት ያልተከናወኑ በዓለ ሲመቶች


    የወፍ ምስል


    ወደ ጥንት ወደ እ አ እ 1829 ዓም መለስ ብለን የአንድሩው ጃክሰንን በዓለ ታሪክን ብንቃኝ ቃለ መሓላቸውን ከፈጸሙ በኋላ በኋይት በነበረው ድግሥ ላይ የታደሙ ደጋፊዎቻቸው እጃቸውን እየጨበጡ ደስታቸውን ለመግለጽ ጓጉተው ሲረባረቡ አዲሱን ፕሬዝደንት ከግድግዳ ጋር አጣብቀው ሊደፈጥጧቸው ምንም አልቀራቸውም ነበር፡፡ ፕሬዝደንቱ በመስኮት ወጥተው እንዳመለጡ ታሪክ ይናገራል፡፡ በ1865 ደግሞ የፕሬዝደንት አብራሃም ሊንከን ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት አንድሩ ጆንሰን በቃለ መሐላ ሥነ ስርዐታቸው ላይ በስካር መንፈስ ንግግር ማድረጋቸው ተመዝግቧል፡፡ አሟቸው ስለነበረ ለህመም ማስታገሻ እንዲሆናቸው የወሰዱት ዊስኪ ነው ያሰከራቸው የሚል ምክንያት እንደተሰጠላቸው ተጽፏል፡፡


    በ1873 ዩሊሰስ ኤስ ግራንት በበዓለ ሲመታቸው ድግስ ላይ "በድግሱ ቦታ ሰማያዊ ወፎች ቢበሩልኝ እንዴት ደስ ባለኝ ብለው ነበር" እና ሐሳባቸው ይሙላ ተብሎ ወፎች ለትዕይንት እንዲበሩ ተደረገ፡፡ ክፋቱ ብርዱ ነበር እና ወፎቹን ክንፋቸውን እያደረቀ እንዳረገፋቸው ይነገራል፡፡ የወፍ ነገር ከተነሳ እ አ አ በ1973ም ሪቻርድ ኒክሰን ርግቦች የበዓለ ሲመታቸው የሰልፍ ትዕይንት በሚያልፍበት መንገድ እንዳይገኙ ለማባረር ኬሚካል አስረጭተው ነበር እና የበዐሉ ታዳሚዎች የዋሽንግተኑ ፔንሲልቬኒያ አቨኑ ጎዳና ላይ መደዳውን ኬሚካሉ የገደላቸውን ርግቦች ሬሳ እንዳይረግጡ እየዘለሉ ያልፉ እንደነበር በፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ታሪክ ተመዝግቧል፡፡


     

    በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ትልቅ ቀን ነው፡፡ የራሱ የኾነ ወግ እና ሥርዐትም አሉት። አንዳንዶቹ ከመጀመሪያው ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ጀምሮ የነበሩ የክፍለ ዘመናት ዕድሜ የጠገቡ ወጎች አና ባሕሎች ናቸው፡፡ ታዲያ ሁሉም ፕሬዚደንታዊ በዓላተ ሲመት በሚፈለገው ሥርዓት አና ወግ በታቀደው መሠረት ተከናውነዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱም ነው አንዳንዶቹን ከሌሎቹ ይበልጥ አይረሴ የሚያደርጋቸው፡፡ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1789 ዓ.ም የተከናወነው የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት   የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን የፈጸሙት ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ነበር፡፡ በወቅቱ ኒውዮርክ የአገሪቱ ጊዜያዊ መዲና ስለነበረች ነው፡፡ አሜሪካዊያን ከዚያ በፊት ፕሬዝዳንት ኖሯቸው ስለማያውቅ የምክር ቤት አባላቱ ሥነ ሥርዐቱ እንዴት ቢከናወን ይሻላል በሚል መክረው እስኪወስኑ ጆርጅ ዋሽንግተን አንድ ሳምንት መጠበቅ ነበረባቸው፡፡ ከዚያ በኋላ እ አ አ ሚያዚያ 30 ቀን ላይ ፕሬzደንቱ እና ምክትላቸው እንዲሁም የምክር ቤቱ አባላት የHግ መወሰኛው ምክር ቤት ውስጥ ከተሰባሰቡ በኋላ በረንዳው ላይ ወጥተው ደጅ ለሚጠባበቀው ታዳሚ እጃቸውን በማውለብለብ ሰላምታ ሰጡ፡፡ በመቀጠል ቃለ መሐላውን የሚያስፈጽሟቸው ዳኛ "በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንትነት የተጣለብዎትን ኅላፊነት በታማኝነት ይወጣሉ? ብለው ጠየቋቸው፡፡ ጆርጅ ዋሽንግተን በአዎንታ ቃለ መሐላቸውን ሰጡ፡፡ ይህ ቃለ መሐላ እንዳለ በአሜሪካ ሕገ መንግሥት ውስጥ የተቀመጠ ነው፡፡ ዳኛው ጆርጅ ዋሽንግተን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ምለው ቃል እንዲገቡ ለማድረግ ነበር ያቀዱት፡፡ ነገር ግን የሚከናወንበት ሰዓት ሲቃረብ ዳኛው መጽሐፍ ቅዱስ እንዳላመጡ ባወቁ ጊዜ በጥድፊያ ሰው ተልኮ ከሌላ ቦታ መጽሐፍ ቅዱስ በውሰት መጥቶ ጆርጅ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸው ፈጸሙ፡፡ ዋሽንግተን ቃለ መሐላቸውን ከፈጸሙ በኋላ ያዘጋጁትን ንግግር በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ፊት አነበቡ፡፡ ዊሊያም ማክሌይ የተባሉ ሴኔተር በግል ማስታወሻቸው ላይ ዋሽንግተን ንግግራቸውን ሲያነቡ ተጨናንቀው እጃቸው ይንቀጠቀጥ እንደነበር ማንበብ አስቸግሯቸው እንደነበረም ጽፈዋል፡፡ አዲሱ ፕሬዚደንት ዋሽንግተን ግር ቢላቸውም ሥነ ሥርዓቱ እጥር ጥፍጥ ያለ እንደነበር አክለዋል፡፡ ቶማስ ጀፈርሰን በ1801 ዓ.ም   እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1801 ዓ.ም የሦስተኛው ፕሬዝደንት የቶማስ ጄፈርሰን በዓለ ሲመት ደግሞ ከጆርጅ ዋሽንግተን በዓለ ሲመት ይበልጥ ቀለል ብሎ የተከናወነ ነበር፡፡ ቶማስ ጄፈርሰን ወደ በዓለ ሲመቱ ሥነ ሥርዐታቸው የሄዱት ከሳቸው በፊት እንደነበሩት ሁለቱ ቀደምቶቻቸው በሠረገላ ሳይሆን በእግራቸው ተጉዘው ነው፡፡ የአሜሪካ ምክር ቤት ካፒቶል ሲደርሱ ብዙ ሕዝብ ሲጠብቃቸው ነበር፡፡ ንግግራቸውንም አዘጋጅተው ነበር፡፡ ነገር ግን ድምጻቸው በጣም ድክም ያለ ስለነበረ ንግግራቸውን ሊሰማ የቻለው በጣም ጥቂት ሰው እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል፡፡ ቢሆንም ዛሬ ያ የቶማስ ጄፈርሰን የበዓለ ሲመት ንግግር በአሜሪካዊያን ዘንድ በሚገባ ይታወቃል፡፡ በምርጫ ዘመቻው ወቅት በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የነበረውን አስቀያሚ ጭቅጭቅ ለማርገብ ያደረጉት ንግግር አድናቆት አትርፏል፡፡ ሆኖም የምርጫው ዘመቻው ጭቅጭቅ የተወው አስከፊ ገጽታ ቀጠለ እና ከጄፈርሰን ጋራ የተፎካከሩት ከሳቸው በፊት የነበሩት ፕሬዚደንት ጆን አዳምስ በጄፈርሰን በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀሩ፡፡ በዓለ ሲመቱ ነገ ሊሆን በዋዜማው ምሽቱ ላይ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከዋይት ሐውስ ወጡ እና ወደቦስተን ተመለሱ፡፡ ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን በ1841 ዓ.ም   እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1841 የዘጠነኛው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሄንሪ ሃሪሰን የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ታሪክ ሳይወሳ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ ተወሳ ለማለት አይቻልም፡፡ ሲመረጡ የ68 ዓመት ሰው የነበሩት ዊሊያም ሃሪሰን በዘመኑ ከነበሩት ፕሬዝደንቶች ሁሉ በዕድሜ ትልቁ ነበሩ፡፡ ታዲያ እንደሚባለው በፕሬዝደንትነት ለማገልገል ጠንካራ መሆናቸውን በጣም ረጅም ንግግር በማድረግ ለማሳየት አስበው ነው ይባላል ኃይለኛ ቅዝቃዜ በነበረበት የበዓለ ሲመታቸው ዕለት ጭንቅላታቸውን በብርድ ቆብ ሳይሸፍኑ ካፖርትም ሳይደርቡ ቆመው ረጅሙን ንግግራቸውን አደረጉ፡፡ ያ በሆነ በወሩ አዲሱ ፕሬዝደንት ዊሊያም ሃሪሰን ታምመው ሞቱ፡፡ ሥልጣን ላይ ሆነው ሕይወታቸው ያለፈ የመጀመሪያ ፕሬዝደንት ናቸው፡፡ ሐኪማቸው ፕሬዝደንቱን ለሕልፈት የዳረጋቸው የሳምባ ምች ወይም ኒውሞኒያ ነው ብለዋል፡፡፡በተለምዶ ግን ብዙዎች ረጅሙ ንግግራቸው የገደላቸው ፕሬዚደንት ይሏቸዋል፡፡ የሐሪሰን አሟሟት እ አ አ በ2014 ምርምር ተደርጎበት ነበር፡፡ ተመራማሪዎቹ ጄን ሜክሂዩ እና ፊሊፕ ሜክውላክ ሃሪሰን የሞቱት በሳምባ ሕመም ሳይሆን በሌላ ምክንያት ነው ይላሉ፡፡ እነሱ እንደሚሉት ሃሪሰን የታመሙት ከበዓለ ሲመታቸው በኋላ ወዲያውኑ ሳይሆን ቆይተው ከሦስት ሳምንታት በኋላ ነው፡፡ የነበራቸውም የሕመም ስሜት ድካም እና ጭንቀት እንጂ ሳምባቸው ላይ እንዳልነበረ ይናገራሉ፡፡ ተመራማሪዎቹ እንዳሉት ከሆነ በጊዜው ዋሽንግተን ዲሲ ጥሩ የፍሳሽ ማስወገጃ አገልግሎት ስላልነበራት የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ከኋይት ሐውስ በቅርብ ርቀት ሜዳ ላይ ይፈስ ስለነበረ ምናልባት በባክቴሪያ የተበከለ ውሃ ጠጥተው ሳይታመሙ አልቀሩም ሲሉ ተመራማሪዎቹ ድምዳሜአቸውን ኒው ዮርክ ታይምስ ላይ አስነብበዋል፡፡ የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በ1923 ዓ.ም   ስለ ፕሬዝደንቶች በዓለ ሲመት ሲወሳ ታዲያ የሁሉም የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዐት አይረሴ ነው ማለት አይደለም፡፡ የ30ኛው ፕሬዚደንት ካልቭን ኩሊጅ በዓለ ሲመት ቀዝቀዝ ባለ ድባብ ከተከናወኑት ውስጥ የሚጠቀስ ነው፡፡ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ኩሊጅ እ አ አ በ1923 ነሃሴ ወር ውስጥ ብዙም የሥራ ኃላፊነት ስላልነበረባቸው ቨርሞንት ወደሚኖሩት ቤተሰቦቻቸው ቤት ለዕረፍት ሄደው ነበር፡፡ አንድ ቀን ሌሊት በተኙበት አባታቸው ይቀሰቅሷቸው እና ቴሌግራም እንደተላከላቸው ይነግሯቸዋል፡፡ ፕሬዚደንቱ ዋረን ሀርዲንግ አርፈዋል የሚል መርዶ የያዘ ቴሌግራም ነበር፡፡ በዚያ ኩሊጅ ፕሬዝደንት ሆኑ፡፡ ኩሊጅ በግል ማስታወሻቸው ላይ ይህንን ባውቅኩ ጊዜ መጀመሪያ ተነስቼ ቆምኩ እና ጸለይኩ፡፡ ከዚያም ከሕገ መንግሥቱ ውስጥ የፕሬዝደንት ቃለ መሐላው ያለበትን አውጥቼ ለአባቴ ያዘው ብዬ ሰጠሁት፡፡ ከዚያም ተመልሼ ጥቅልል ብዬ ተኛሁ ብለው እንደጻፉ ተመልክቷል፡፡ ሊንደን ጆንሰን 1963 ዓ.ም   ቀደም ሲል ከተነገረው በተጻራሪ ድንገተኛ ሐዘን የተመላበትን ሊንደን ጆንሰን 36ኛው ፕሬዚደንት ሆነው ቃለ መሓላ የፈጸሙበትን ቀን አይረሴ ነው፡፡ ጆንሰን ቃለ መሃላ የፈጸሙት ፕሬዚደንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ በሰው እጅ በጥይት ከተገደሉ ከአንድ ሰዓት ተኩል በኃላ ነበር፡፡ ጆንሰን በፕሬዝደንታዊው አውሮፕላን ኤር ፎርስ ዋን ውስጥ ቀኝ አጃቸውን ከፍ አድርገው ቃለ መሃላ ሲፈጽሙ የተነሳው ፎቶግራፍ ታሪኩን ይናገራል፡፡ በስተቀኛቸው ባለቤታቸው በስተግራቸው የሟቹ ፕሬዚደንት ባለቤት ጃኪ ኬኔዲ አጅበዋቸው ይታያሉ፡፡ ሊንደን ጆንሰንን ቃለ መሐላውን ያስፈጸሟቸው ሴት ዳኛ ሲሆኑ እስካሁን በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ፕሬዝደንትን ቃለ መሐላ ያስፈጸሙ ብቸኛዋ ሴት ዳኛ ናቸው፡፡ በፎቶው ላይ ሚስስ ኬኔዲ በባለቤታቸው በሰው እጅ መገደል የነበሩበት ድንጋጤ እና ሐዘን ፊታቸው ላይ ይነበባል፡፡ ጆንሰን ቃለ መሐላ ላይ ሲፈጽሙ ጎናቸው የቆሙትም ባለቤታቸው በጥይት በተገደሉበት ጊዜ ለብሰውት የነበረውን ያንኑ ልብስ እንደለበሱ ነበር፡፡ ምስሉ ፕሬዝደንቱ በሰው እጅ ለተገደሉበት የአሜሪካ ሕዝብ ተተኪ ፕሬዝደንት መሰየሙን በስተቀር ባልተጠበቀ ምስቅልቅል ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ እንደሚቀጥል እምነት እንዲያድርበት ያደረገም ነበር፡፡ ታዲያ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ሥራ ሁልጊዜ ያለ እንከን ይከናወናል ማለት አይደለም፡፡ በታቀደላቸው ስርዐት መሠረት ያልተከናወኑ ብዙ በዓለ ሲመቶች አሉ፡፡ በሥነ ሥርዓት ያልተከናወኑ በዓለ ሲመቶች የወፍ ምስል ወደ ጥንት ወደ እ አ እ 1829 ዓም መለስ ብለን የአንድሩው ጃክሰንን በዓለ ታሪክን ብንቃኝ ቃለ መሓላቸውን ከፈጸሙ በኋላ በኋይት በነበረው ድግሥ ላይ የታደሙ ደጋፊዎቻቸው እጃቸውን እየጨበጡ ደስታቸውን ለመግለጽ ጓጉተው ሲረባረቡ አዲሱን ፕሬዝደንት ከግድግዳ ጋር አጣብቀው ሊደፈጥጧቸው ምንም አልቀራቸውም ነበር፡፡ ፕሬዝደንቱ በመስኮት ወጥተው እንዳመለጡ ታሪክ ይናገራል፡፡ በ1865 ደግሞ የፕሬዝደንት አብራሃም ሊንከን ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው የተመረጡት አንድሩ ጆንሰን በቃለ መሐላ ሥነ ስርዐታቸው ላይ በስካር መንፈስ ንግግር ማድረጋቸው ተመዝግቧል፡፡ አሟቸው ስለነበረ ለህመም ማስታገሻ እንዲሆናቸው የወሰዱት ዊስኪ ነው ያሰከራቸው የሚል ምክንያት እንደተሰጠላቸው ተጽፏል፡፡ በ1873 ዩሊሰስ ኤስ ግራንት በበዓለ ሲመታቸው ድግስ ላይ "በድግሱ ቦታ ሰማያዊ ወፎች ቢበሩልኝ እንዴት ደስ ባለኝ ብለው ነበር" እና ሐሳባቸው ይሙላ ተብሎ ወፎች ለትዕይንት እንዲበሩ ተደረገ፡፡ ክፋቱ ብርዱ ነበር እና ወፎቹን ክንፋቸውን እያደረቀ እንዳረገፋቸው ይነገራል፡፡ የወፍ ነገር ከተነሳ እ አ አ በ1973ም ሪቻርድ ኒክሰን ርግቦች የበዓለ ሲመታቸው የሰልፍ ትዕይንት በሚያልፍበት መንገድ እንዳይገኙ ለማባረር ኬሚካል አስረጭተው ነበር እና የበዐሉ ታዳሚዎች የዋሽንግተኑ ፔንሲልቬኒያ አቨኑ ጎዳና ላይ መደዳውን ኬሚካሉ የገደላቸውን ርግቦች ሬሳ እንዳይረግጡ እየዘለሉ ያልፉ እንደነበር በፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ታሪክ ተመዝግቧል፡፡  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ
    በአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ በዓለ ሲመት ትልቅ ቀን ነው፡፡ የራሱ የኾነ ወግ እና ሥርዐትም አሉት። አንዳንዶቹ ከመጀመሪያው ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ጀምሮ የነበሩ የክፍለ ዘመናት ዕድሜ የጠገቡ ወጎች አና ባሕሎች ናቸው፡፡ ታዲያ ሁሉም ፕሬዚደንታዊ በዓላተ ሲመት በሚፈለገው ሥርዓት አና ወግ በታቀደው መሠረት ተከናውነዋል ማለት አይደለም፡፡ እሱም ነው አንዳንዶቹን ከሌሎቹ ይበልጥ አይረሴ የሚያደርጋቸው፡፡ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1789 ዓ.ም የተከናወነው የመጀመሪያው...
    0 Comments 0 Shares
  • በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል።


    የበዓሉን ድባብ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  

    በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል። የበዓሉን ድባብ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
    በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል። የበዓሉን ድባብ...
    0 Comments 0 Shares
  • በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል።


    የበዓሉን ድባብ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  

    በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል። የበዓሉን ድባብ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል
    በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል። የበዓሉን ድባብ...
    0 Comments 0 Shares
  • ጋና በመላው ዓለም የሚገኙ ጥቁሮችን ወደ ሀገሯ እንዲመጡ በመጋበዝ ላይ ስትኾን፣ በቅርቡም 524 ለሚሆኑና በአብዛኛው ጥቁር አሜሪካውያን ለኾኑ ሰዎች ዜግነት ሰጥታለች።


    ጋና ከአምስት ዓመታት በፊት “የመመለስ ዓመት” የሚል ተነሳሽነት ከጀመረች ወዲህ የተሰጠ ከፍተኛው የዜግነት ቁጥር መሆኑም ታውቋል። ተነሳሽነቱ የመጀመሪያዎቹ አፍሪካውያን በበባሪያ ፍንገላ በ1619 ዓ.ም ወደ አሜሪካ የመጡበትን አራት መቶኛ ዓመት ለማሰብ ያለመ ነው።


    ከረጅም ጊዜ በፊት የተሰበረው ቁርኝት መልሶ በመጠገኑ ሰዎች እጅግ ሲደሰቱ መስተዋሉን የአሶስዬትድ ፕረስ ዘገባ አመልክቷል።


    በዜግነት አሰጣጥ ሥነ ሥርዐት ላይ አንዳንዶች የጋናን ባንዲራ በማውለብለብ በደስታ ሲያለቅሱም ተሰተውሏል። ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካ ሳሉ ያልተሰማቸው ደስታና የማንነት ስሜት እንደተሰማቸውም አንዳንዶች ተናግረዋል።

    ጋና በመላው ዓለም የሚገኙ ጥቁሮችን ወደ ሀገሯ እንዲመጡ በመጋበዝ ላይ ስትኾን፣ በቅርቡም 524 ለሚሆኑና በአብዛኛው ጥቁር አሜሪካውያን ለኾኑ ሰዎች ዜግነት ሰጥታለች። ጋና ከአምስት ዓመታት በፊት “የመመለስ ዓመት” የሚል ተነሳሽነት ከጀመረች ወዲህ የተሰጠ ከፍተኛው የዜግነት ቁጥር መሆኑም ታውቋል። ተነሳሽነቱ የመጀመሪያዎቹ አፍሪካውያን በበባሪያ ፍንገላ በ1619 ዓ.ም ወደ አሜሪካ የመጡበትን አራት መቶኛ ዓመት ለማሰብ ያለመ ነው። ከረጅም ጊዜ በፊት የተሰበረው ቁርኝት መልሶ በመጠገኑ ሰዎች እጅግ ሲደሰቱ መስተዋሉን የአሶስዬትድ ፕረስ ዘገባ አመልክቷል። በዜግነት አሰጣጥ ሥነ ሥርዐት ላይ አንዳንዶች የጋናን ባንዲራ በማውለብለብ በደስታ ሲያለቅሱም ተሰተውሏል። ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካ ሳሉ ያልተሰማቸው ደስታና የማንነት ስሜት እንደተሰማቸውም አንዳንዶች ተናግረዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ጥቁር አሜሪካውያን የጋና ዜግነት እያገኙ ነው
    ጋና በመላው ዓለም የሚገኙ ጥቁሮችን ወደ ሀገሯ እንዲመጡ በመጋበዝ ላይ ስትኾን፣ በቅርቡም 524 ለሚሆኑና በአብዛኛው ጥቁር አሜሪካውያን ለኾኑ ሰዎች ዜግነት ሰጥታለች። ጋና ከአምስት ዓመታት በፊት “የመመለስ ዓመት” የሚል ተነሳሽነት ከጀመረች ወዲህ የተሰጠ ከፍተኛው የዜግነት ቁጥር መሆኑም ታውቋል። ተነሳሽነቱ የመጀመሪያዎቹ አፍሪካውያን በበባሪያ ፍንገላ በ1619 ዓ.ም ወደ አሜሪካ የመጡበትን አራት መቶኛ ዓመት ለማሰብ ያለመ ነው። ከረጅም ጊዜ በፊት የተሰበረው...
    0 Comments 0 Shares
More Results