70 ሜትር ከፍታ ባለው ገመድ ላይ የተራመደው ግለሰብ አዲስ ክብረ ወሰን ይዟል
ከመሬት230 ጫማ ወይም 70 ሜትር ከፍታ ላይ በታሰረ ቀጭን ገመድ ላይ የተራመደው ግለሰብ አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ይዟል። ናታን ፓውሊን የተባለው የ23 ዓመት ወጣት ነው ክብረ ወሰኑን በእጁ ያስገባው። ናታን ክበረ ወሰኑን በፈረንሳይ ፓሪስ ያስመዘገበ ሲሆን፥ ከታሪስ ትሮካዴሮ አደባባ እስከ ኤፍል ታወር የተዘረጋው ገመድ ላይ ነው ሚዛኑን ጠብቆ የተጓዘው። የ23 ዓመቱ ወጣት 700 ሜትር ገደማ ርዝመት ባለውና በሴይን ወንዝ ላይ የተዘረጋው ገመድ ላይ በመጓዝ ነው ክብረ ወሰኑን በእጁ ያስገባው። ናታን ፓውሊን በዚህ ተግባሩም ከዚህ ቀደም በራሱ ይዞት የነበረውን ክብረወ ሰን ነው ያሻሻለው ተብሏል። በገመዱ ላይ በመጓዝ...
Like
1
0 Comments 0 Shares