የገዳ ስርዓት ማህበራዊ መስተጋብሮችን የሰመረ እንዲሆን ከማድረግ ባሻገር ግጭቶችን በማስወገድ ለዘመናት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው። በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድንበር ግጭት መፍትሔ ያላስገኘው የታጠቁ ኃይሎች ጣልቃ በመግባታቸው እንደሆነ አባገዳዎች ይናገራሉ።
የገዳ ስርዓት ማህበራዊ መስተጋብሮችን የሰመረ እንዲሆን ከማድረግ ባሻገር ግጭቶችን በማስወገድ ለዘመናት ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው። በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድንበር ግጭት መፍትሔ ያላስገኘው የታጠቁ ኃይሎች ጣልቃ በመግባታቸው እንደሆነ አባገዳዎች ይናገራሉ።
0 Comments
0 Shares