በአቅራቢያችን የነበረው ሰው ሁሉ በዝግጅት ላይ ስለሆነ ቤት ማንም አልነበረም፤ ማንን እንደምጠራ ግራ ገባኝ። የጭንቁ ጊዜ አልፎ 10 ሰዓት ገደማ ስትገላለገል እርሷን ለሰዎች አደራ ብዬ ወደ አገልግሎቴ ሄድኩ፤ ነገር ግን ልቤን ቅር እያለውና እያመነታሁ ነበር የሄድኩት።
በአቅራቢያችን የነበረው ሰው ሁሉ በዝግጅት ላይ ስለሆነ ቤት ማንም አልነበረም፤ ማንን እንደምጠራ ግራ ገባኝ። የጭንቁ ጊዜ አልፎ 10 ሰዓት ገደማ ስትገላለገል እርሷን ለሰዎች አደራ ብዬ ወደ አገልግሎቴ ሄድኩ፤ ነገር ግን ልቤን ቅር እያለውና እያመነታሁ ነበር የሄድኩት።
0 Comments
0 Shares