አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 2 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለልማት የተነሱ ከ20 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን መልሶ ለማቋቋም ስራ እጀምራለሁ ያለው የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች መልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስካሁን ወደ ስራ አልገባም።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 2 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለልማት የተነሱ ከ20 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን መልሶ ለማቋቋም ስራ እጀምራለሁ ያለው የልማት ተነሽ አርሶ አደሮች መልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት እስካሁን ወደ ስራ አልገባም።
0 Comments
0 Shares